#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ በ መክፈቻ ዝግጅት ታጅቦ ሊጀመር ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ቀርተውታል ።
ጨዋታው የሚደረግበት የ አበበ ቢቂላ ስታዲየም አሁናዊ ገፅታ በ ምስሉ ላይ አጋርተንዎታል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ በ መክፈቻ ዝግጅት ታጅቦ ሊጀመር ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ቀርተውታል ።
ጨዋታው የሚደረግበት የ አበበ ቢቂላ ስታዲየም አሁናዊ ገፅታ በ ምስሉ ላይ አጋርተንዎታል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ደማቅ የ መክፈቻ ስነ - ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል ።
የ መክፈቻ ጨዋታቸውን የሚያካሂዱት አዲስ አበባ ከተማ እና መከላከያ ወደ ሜዳ በመግባት እየሟሟቁ ይገኛሉ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ደማቅ የ መክፈቻ ስነ - ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል ።
የ መክፈቻ ጨዋታቸውን የሚያካሂዱት አዲስ አበባ ከተማ እና መከላከያ ወደ ሜዳ በመግባት እየሟሟቁ ይገኛሉ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጨዋታዎች ዛሬም መካሄዳቸውን ሲቀጥሉ የ ምድብ ሁለት ጨዋታዎች ይጠበቃሉ ።
በዚህም መሰረት :-
8:00 ባህር ዳር ከተማ ከ አዳማ ከተማ
10:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጨዋታዎች ዛሬም መካሄዳቸውን ሲቀጥሉ የ ምድብ ሁለት ጨዋታዎች ይጠበቃሉ ።
በዚህም መሰረት :-
8:00 ባህር ዳር ከተማ ከ አዳማ ከተማ
10:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
የ አዲስ እበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ ዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የ15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር የ መግቢያ ትኬት በ ዳሽን አሞሌ አማካኝነት እየተሸጠ ይገኛል::
ሆኖም ትናንትና እና ዛሬ የ ባንክ አገልግሎት ባለ መኖሩ እና ከፍተኛ የ ኔትዎር መጨናነቅ በመፈጠሩ የ ስፖርት ቤተሰቡ የ ስታዲየም የ መግቢያ ትኬት ለ ማግኘት ተቸግረዋል::
የ በዓላት መደራረብም በመኖሩ ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች #ብቻ የ መግቢያ ትኬት ሽያጭ በ አበበ ቢቂላ ስታድዬም የ መግቢያ በሮች ላይ ይከናወናል::
የ እጅ በ እጅ የ ትኬት ሽያጭ የምትፈልጉ #አስቀድማችሁ #በመገኘት እና አካላዊ ርቀታችሁን በ መጠበቅ ተጠባቂዎቹን መርሃ ግብሮች እንድትታደሙ እናሳስባለን ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አዲስ እበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ ዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የ15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር የ መግቢያ ትኬት በ ዳሽን አሞሌ አማካኝነት እየተሸጠ ይገኛል::
ሆኖም ትናንትና እና ዛሬ የ ባንክ አገልግሎት ባለ መኖሩ እና ከፍተኛ የ ኔትዎር መጨናነቅ በመፈጠሩ የ ስፖርት ቤተሰቡ የ ስታዲየም የ መግቢያ ትኬት ለ ማግኘት ተቸግረዋል::
የ በዓላት መደራረብም በመኖሩ ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች #ብቻ የ መግቢያ ትኬት ሽያጭ በ አበበ ቢቂላ ስታድዬም የ መግቢያ በሮች ላይ ይከናወናል::
የ እጅ በ እጅ የ ትኬት ሽያጭ የምትፈልጉ #አስቀድማችሁ #በመገኘት እና አካላዊ ርቀታችሁን በ መጠበቅ ተጠባቂዎቹን መርሃ ግብሮች እንድትታደሙ እናሳስባለን ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ምድብ አንድ ሁለተኛ ጨዋታዎች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
በመጀመሪያው የ ምድቡ ጨዋታ መከላከያ እና ጅማ አባ ጅፋር ሶስት ነጥቦችን ማግኘታቸው የሚታወስ ነው ።
ኢትዮጵያ ቡና ከ ምድቡ ለ ማለፍ የ ዛሬውን ጨዋታ #ግዴታ ማሸነፍ ይኖርበታል ።
* የ መግቢያ ትኬቶች በ ዳሽን ባንክ እንዲሁም በ ስታዲም እንደሚሸጥ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ምድብ አንድ ሁለተኛ ጨዋታዎች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
በመጀመሪያው የ ምድቡ ጨዋታ መከላከያ እና ጅማ አባ ጅፋር ሶስት ነጥቦችን ማግኘታቸው የሚታወስ ነው ።
ኢትዮጵያ ቡና ከ ምድቡ ለ ማለፍ የ ዛሬውን ጨዋታ #ግዴታ ማሸነፍ ይኖርበታል ።
* የ መግቢያ ትኬቶች በ ዳሽን ባንክ እንዲሁም በ ስታዲም እንደሚሸጥ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ዋንጫ የ ምድብ ሁለት ሁለተኛ ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለው የሚካሄዱ ይሆናል ።
ባህር ዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል የሚቀናቸው ከሆነ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን ያረጋግጣሉ ።
8:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
10:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ዋንጫ የ ምድብ ሁለት ሁለተኛ ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለው የሚካሄዱ ይሆናል ።
ባህር ዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል የሚቀናቸው ከሆነ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን ያረጋግጣሉ ።
8:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
10:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
በ ትላንትናው ዕለት ከተካሄዱ የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጨዋታዎች የተወሰዱ ምስሎችን ይመልከቱ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ ትላንትናው ዕለት ከተካሄዱ የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጨዋታዎች የተወሰዱ ምስሎችን ይመልከቱ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ምድቡ ሁለት የ መጨረሻ ጨዋታዎች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
አስቀድሞ ማለፋቸውን ያረጋገጡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከ ባህርዳር ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ #ተጠባቂ ነው ።
ወደ ቀጣዪ ዙር #አለማለፋቸውን ያረጋገጡት አዳማ ከተማዎች ለ ማለፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ከሚያስፈልጋቸው ፋሲል ከነማ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ ።
የ ጣና ሞገዶቹ ወደ ቀጣዩ ዙር ለ ማለፍ #አንድ ነጥብ ብቻ በቂያቸው ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ምድቡ ሁለት የ መጨረሻ ጨዋታዎች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
አስቀድሞ ማለፋቸውን ያረጋገጡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከ ባህርዳር ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ #ተጠባቂ ነው ።
ወደ ቀጣዪ ዙር #አለማለፋቸውን ያረጋገጡት አዳማ ከተማዎች ለ ማለፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ከሚያስፈልጋቸው ፋሲል ከነማ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ ።
የ ጣና ሞገዶቹ ወደ ቀጣዩ ዙር ለ ማለፍ #አንድ ነጥብ ብቻ በቂያቸው ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
በነገው ዕለት የሚደረገው የ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ የሰዓት ማሻሻያ መደረጉን አዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳውቋል ።
የ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በ ምሽት ጨዋታዎችን ማስተናገድ የማይችል በ መሆኑ እና የ ጥሎ ማለፉ ጨዋታዎች በ አቻ ውጤት የሚጠናቀቁ ከሆነ ተጨማሪ ደቂቃዎችን ስለሚወስዱ ጨዋታዎቹ ቀደም ብለው እንዲጀመሩ ተውስኗል ።
በዚህም መሰረት :-
7:00 ጅማ አባጅፋር ከ ባህርዳር
9:00 ቅዱስ ጊዬርጊስ ከ መከላከያ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በነገው ዕለት የሚደረገው የ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ የሰዓት ማሻሻያ መደረጉን አዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳውቋል ።
የ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በ ምሽት ጨዋታዎችን ማስተናገድ የማይችል በ መሆኑ እና የ ጥሎ ማለፉ ጨዋታዎች በ አቻ ውጤት የሚጠናቀቁ ከሆነ ተጨማሪ ደቂቃዎችን ስለሚወስዱ ጨዋታዎቹ ቀደም ብለው እንዲጀመሩ ተውስኗል ።
በዚህም መሰረት :-
7:00 ጅማ አባጅፋር ከ ባህርዳር
9:00 ቅዱስ ጊዬርጊስ ከ መከላከያ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
ከ ነገ ጀምሮ የ ግማሽ ፍፃሜ ውድድሮች መካሄዳቸውን ሲጀምሩ የ ስታዲየም መግቢያ ዋጋ ማሻሽያ መደረጉን ለ ማወቅ ተችሏል ።
በዚህም መሰረት :-
ክብር ትሪቡን - 300 ብር
ጥላ ፎቅ :- 200 ብር
የተቀሩት የ መግቢያ በሮች ሁሉም 100 ብር መሆናቸው ታውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከ ነገ ጀምሮ የ ግማሽ ፍፃሜ ውድድሮች መካሄዳቸውን ሲጀምሩ የ ስታዲየም መግቢያ ዋጋ ማሻሽያ መደረጉን ለ ማወቅ ተችሏል ።
በዚህም መሰረት :-
ክብር ትሪቡን - 300 ብር
ጥላ ፎቅ :- 200 ብር
የተቀሩት የ መግቢያ በሮች ሁሉም 100 ብር መሆናቸው ታውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
የ መጨረሻ ተፋላሚዎቹን ለመለየት ከ ጫፍ የደረሰው የ ዘንድሮው የ ሲቲ ካፕ ውድድር ለ አሸናፊው የሚሰጠው ልዩ ዋንጫ ይፋ ሆኗል ።
አንድ ሜትር ከ አስር ሴንቲ ሜትር የሚረዝመው ይህ ዋንጫ ዛሬ ከ ጀርመን ሀገር የ ውድድሩ አዘጋጅ በሆነው ሲሳይ አድርሴ ፕሮሞሽን ጋር ድርሷል ።
የ 15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ የ ዋንጫ ባለቤት ከሚሆነው በተጨማሪም ለ #ደረጃ ተፋላሚ እና ለ ፀባይ ዋንጫ አሸናፊ ተጨማሪ ሽልማት ይኖራል ።
የ ወርቅ ፣ብር እና ነሀስ ሜዳሊያዎችም ዛሬ ከ ጀርመን ሀገር ሲገባ ተሳታፊ ቡድኖች እንደ ደረጃቸው የ ገንዘብ ሽልማታቸውም እንደተጠበቀ ነው ።
የዚህ ልዩ ዋንጫ ባለቤት ማን ይሆናል ?
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ መጨረሻ ተፋላሚዎቹን ለመለየት ከ ጫፍ የደረሰው የ ዘንድሮው የ ሲቲ ካፕ ውድድር ለ አሸናፊው የሚሰጠው ልዩ ዋንጫ ይፋ ሆኗል ።
አንድ ሜትር ከ አስር ሴንቲ ሜትር የሚረዝመው ይህ ዋንጫ ዛሬ ከ ጀርመን ሀገር የ ውድድሩ አዘጋጅ በሆነው ሲሳይ አድርሴ ፕሮሞሽን ጋር ድርሷል ።
የ 15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ የ ዋንጫ ባለቤት ከሚሆነው በተጨማሪም ለ #ደረጃ ተፋላሚ እና ለ ፀባይ ዋንጫ አሸናፊ ተጨማሪ ሽልማት ይኖራል ።
የ ወርቅ ፣ብር እና ነሀስ ሜዳሊያዎችም ዛሬ ከ ጀርመን ሀገር ሲገባ ተሳታፊ ቡድኖች እንደ ደረጃቸው የ ገንዘብ ሽልማታቸውም እንደተጠበቀ ነው ።
የዚህ ልዩ ዋንጫ ባለቤት ማን ይሆናል ?
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ በ ዛሬው ዕለት የሚካሄዱ የ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች በ ጉጉት ይጠበቃሉ ።
7:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ጅማ አባ ጅፋር
9:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መከላከያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ በ ዛሬው ዕለት የሚካሄዱ የ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች በ ጉጉት ይጠበቃሉ ።
7:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ጅማ አባ ጅፋር
9:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መከላከያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ፍፃሜውን በ ባህር ዳር ላይ በዛሬው ዕለት ያደርጋል ።
በዚህም መሰረት :-
8:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ጅማ አባ ጅፋር ( ለ ሶስተኛ ደረጃ )
10:00 ባህር ዳር ከተማ ከ መከላከያ ( ለ ዋንጫ )
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ፍፃሜውን በ ባህር ዳር ላይ በዛሬው ዕለት ያደርጋል ።
በዚህም መሰረት :-
8:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ጅማ አባ ጅፋር ( ለ ሶስተኛ ደረጃ )
10:00 ባህር ዳር ከተማ ከ መከላከያ ( ለ ዋንጫ )
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
ሻምፒዮኖቹ የ ጣና ሞገደኞቹ የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አሸናፊ መሆናቸውን ተከትሎ ከ መርሐ ግብር የተወሰዱ ምስሎችን ይመልከቱ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሻምፒዮኖቹ የ ጣና ሞገደኞቹ የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አሸናፊ መሆናቸውን ተከትሎ ከ መርሐ ግብር የተወሰዱ ምስሎችን ይመልከቱ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
የ 15ኛው አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ፀባይ አሸናፊ ቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ሆኗል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ 15ኛው አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ፀባይ አሸናፊ ቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ሆኗል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCitycup
አስራ ስድስተኛ የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ከመጪው መስከረም 7/2015 ዓ.ም ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንደሚደረግ ተገልጿል።
የአስራ ስድስተኛው አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር ሁሉም ጨዋታዎች በአዲስ ቴሌቪዥን የቀጥታ ሽፋን #የሚያገኝ ይሆናል።
ውድድሩ በስድሰት ክለቦች መካከል ሲካሄድ ኢትዮጵያ ቡና ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ መቻል ፣ ኢትዮጵያ መድህን ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና በተጋባዥነት ለገጣፎ ለገዳዲ ተሳታፊ መሆናቸው ተነግሯል።
የምድብ ድልድሉ ምን ይመስላል?
ምድብ አንድ :- ኢትዮጵያ ቡና ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ለገጣፎ ለገዳዲ
ምድብ ሁለት :- ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ መቻል ፣ ኢትዮጵያ መድህን
የስታዲየም መግቢያ ዋጋ ምን ያህል ነው ?
√ ሚስማር ተራ እና ዳፍትራክ :- 20 ብር
√ ካታንጋ :- 30 ብር
√ ከማን አንሼ :- 50 ብር
√ ጥላ ፎቅ :- 100 ብር
√ ክቡር ትሪቡን :- 200 ብር መሆናቸው በጋዜጣዊ መግለጫው ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አስራ ስድስተኛ የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ከመጪው መስከረም 7/2015 ዓ.ም ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንደሚደረግ ተገልጿል።
የአስራ ስድስተኛው አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር ሁሉም ጨዋታዎች በአዲስ ቴሌቪዥን የቀጥታ ሽፋን #የሚያገኝ ይሆናል።
ውድድሩ በስድሰት ክለቦች መካከል ሲካሄድ ኢትዮጵያ ቡና ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ መቻል ፣ ኢትዮጵያ መድህን ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና በተጋባዥነት ለገጣፎ ለገዳዲ ተሳታፊ መሆናቸው ተነግሯል።
የምድብ ድልድሉ ምን ይመስላል?
ምድብ አንድ :- ኢትዮጵያ ቡና ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ለገጣፎ ለገዳዲ
ምድብ ሁለት :- ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ መቻል ፣ ኢትዮጵያ መድህን
የስታዲየም መግቢያ ዋጋ ምን ያህል ነው ?
√ ሚስማር ተራ እና ዳፍትራክ :- 20 ብር
√ ካታንጋ :- 30 ብር
√ ከማን አንሼ :- 50 ብር
√ ጥላ ፎቅ :- 100 ብር
√ ክቡር ትሪቡን :- 200 ብር መሆናቸው በጋዜጣዊ መግለጫው ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCitycup
አስራ ስድስተኛ የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ከዛሬ ጀምሮ በአዲስ አበባ ቢቂላ ስታዲየም በስድስት ክለቦች መካከል መደረጉን ይጀምራል።
በዛሬው ዕለት ከቀኑ 8:00ሰዓት ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እንዲሁም 10:00ሰዓት ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መቻል ጋር ጨዋታቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል።
ተመልካቾች ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በስፍራው በመገኘት የስታዲየም መግቢያ ትኬቶችን መግዛት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ውድድሩ በአዲስ ሚድያ ኔትዎርክ በማህበራዊ ገፆቹ ፣ በራዲዮ እና ቴሌቪዥን የቀጥታ ሽፋን የሚያገኝ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አስራ ስድስተኛ የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ከዛሬ ጀምሮ በአዲስ አበባ ቢቂላ ስታዲየም በስድስት ክለቦች መካከል መደረጉን ይጀምራል።
በዛሬው ዕለት ከቀኑ 8:00ሰዓት ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እንዲሁም 10:00ሰዓት ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መቻል ጋር ጨዋታቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል።
ተመልካቾች ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በስፍራው በመገኘት የስታዲየም መግቢያ ትኬቶችን መግዛት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ውድድሩ በአዲስ ሚድያ ኔትዎርክ በማህበራዊ ገፆቹ ፣ በራዲዮ እና ቴሌቪዥን የቀጥታ ሽፋን የሚያገኝ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCitycup
አስራ ስድስተኛው የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ።
በዚህም መሰረት :-
8:00 መቻል ከ ኢትዮጵያ መድህን
10:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ጋር ጨዋታቸውን የሚያከናውኑ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አስራ ስድስተኛው የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ።
በዚህም መሰረት :-
8:00 መቻል ከ ኢትዮጵያ መድህን
10:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ጋር ጨዋታቸውን የሚያከናውኑ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCitycup
አስራ ስድስተኛው ሳምንት የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ የምድብ ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲካሄዱ ለገጣፎ ለገዳዲ የምድብ አንድ የባለይ የሆነበትን ውጤት አስመዝግቧል።
√ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 ያሸነፉት ለገጣፎ ለገዳዲዎች በግብ ክፍያ የምድብ አንድ የበላይ መሆን ችለዋል።
√ ኪሩቤል ወንድሙ የለጋጣፎን ሁለት ግቦች ሲያስቆጥር ቀሪዋን አንድ ግብ ኦና አጎና ከመረብ አሳርፏል።
√ ፀጋ ደርቤ የኢትዮ ኤሌክትሪክን ብቸኛ ግብ ማስቆጠር ችሎ ነበር።
√ ለገጣፎ ለገዳዲ ለፍፃሜ ለማለፍ በሚደረገው መርሐ ግብር የምድብ ሁለት #ሁለተኛን የሚገጥሙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አስራ ስድስተኛው ሳምንት የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ የምድብ ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲካሄዱ ለገጣፎ ለገዳዲ የምድብ አንድ የባለይ የሆነበትን ውጤት አስመዝግቧል።
√ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 ያሸነፉት ለገጣፎ ለገዳዲዎች በግብ ክፍያ የምድብ አንድ የበላይ መሆን ችለዋል።
√ ኪሩቤል ወንድሙ የለጋጣፎን ሁለት ግቦች ሲያስቆጥር ቀሪዋን አንድ ግብ ኦና አጎና ከመረብ አሳርፏል።
√ ፀጋ ደርቤ የኢትዮ ኤሌክትሪክን ብቸኛ ግብ ማስቆጠር ችሎ ነበር።
√ ለገጣፎ ለገዳዲ ለፍፃሜ ለማለፍ በሚደረገው መርሐ ግብር የምድብ ሁለት #ሁለተኛን የሚገጥሙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCitycup
አስራ ስድስተኛው የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር በዛሬው ዕለት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በሚደረጉ መርሐ ግብሮች ፍፃሜውን የሚያገኝ ይሆናል።
በአሰልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ እየተመሩ ወጣት ቡድኑን በውድድሩ ይዘው የቀረቡት #ፈረሰኞቹ ለዋንጫው ከ #መቻል ጋር ከቀኑ 10:00 ጀምሮ ይፋለማሉ።
ለሶስተኛ ደረጃ በሚደረግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ጋር ከቀኑ 7:00 ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አስራ ስድስተኛው የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር በዛሬው ዕለት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በሚደረጉ መርሐ ግብሮች ፍፃሜውን የሚያገኝ ይሆናል።
በአሰልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ እየተመሩ ወጣት ቡድኑን በውድድሩ ይዘው የቀረቡት #ፈረሰኞቹ ለዋንጫው ከ #መቻል ጋር ከቀኑ 10:00 ጀምሮ ይፋለማሉ።
ለሶስተኛ ደረጃ በሚደረግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ጋር ከቀኑ 7:00 ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe