TIKVAH-SPORT
258K subscribers
51.6K photos
1.48K videos
5 files
3.4K links
加入频道
#AddisAbabaCitycup

አስራ ስድስተኛው የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር በዛሬው ዕለት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በሚደረጉ መርሐ ግብሮች ፍፃሜውን የሚያገኝ ይሆናል።

በአሰልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ እየተመሩ ወጣት ቡድኑን በውድድሩ ይዘው የቀረቡት #ፈረሰኞቹ ለዋንጫው ከ #መቻል ጋር ከቀኑ 10:00 ጀምሮ ይፋለማሉ።

ለሶስተኛ ደረጃ በሚደረግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ጋር ከቀኑ 7:00 ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe