ዛሬ የሚካሄዱ #ተጠባቂ የአውሮፓ ሊግ መርሐ ግብሮች :-
🏴
9:30 ሊድስ ዩናይትድ ከ ቼልሲ
5:00 ፉልሀም ከ ማንችስተር ሲቲ
🇪🇸
12:15 ሪያል ማድሪድ ከ ኤልቼ
5:00 ሄታፌ ከ አትሌቲኮ ማድሪድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
🏴
9:30 ሊድስ ዩናይትድ ከ ቼልሲ
5:00 ፉልሀም ከ ማንችስተር ሲቲ
🇪🇸
12:15 ሪያል ማድሪድ ከ ኤልቼ
5:00 ሄታፌ ከ አትሌቲኮ ማድሪድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ምድቡ ሁለት የ መጨረሻ ጨዋታዎች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
አስቀድሞ ማለፋቸውን ያረጋገጡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከ ባህርዳር ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ #ተጠባቂ ነው ።
ወደ ቀጣዪ ዙር #አለማለፋቸውን ያረጋገጡት አዳማ ከተማዎች ለ ማለፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ከሚያስፈልጋቸው ፋሲል ከነማ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ ።
የ ጣና ሞገዶቹ ወደ ቀጣዩ ዙር ለ ማለፍ #አንድ ነጥብ ብቻ በቂያቸው ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ምድቡ ሁለት የ መጨረሻ ጨዋታዎች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
አስቀድሞ ማለፋቸውን ያረጋገጡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከ ባህርዳር ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ #ተጠባቂ ነው ።
ወደ ቀጣዪ ዙር #አለማለፋቸውን ያረጋገጡት አዳማ ከተማዎች ለ ማለፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ከሚያስፈልጋቸው ፋሲል ከነማ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ ።
የ ጣና ሞገዶቹ ወደ ቀጣዩ ዙር ለ ማለፍ #አንድ ነጥብ ብቻ በቂያቸው ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ባርሴሎና ነጥብ ጥሏል !
የላሊጋው መሪ ባርሴሎና በካታላን ደርቢ እስፓኞልን ገጥመው አንድ አቻ በሆነ ውጤት መርሐ ግብራቸውን አጠናቀዋል።
- ማርኮስ አሎንሶ ለባርሴሎና እንዲሁም ጆሴሉ ለእስፓኞል ጎሎቹን ማስቆጠር ችለዋል።
- ባርሴሎና በውድድር ዓመቱ በላሊጋው ነጥብ ሲጥሉ ለሶስተኛ ጊዜ ሆኗል።
- ባርሴሎና በላሊጋው ከሪያል ማድሪድ ጋር #እኩል ሰላሳ ስምንት ነጥቦችን ሰብስበው በግብ ክፍያ ላሊጋውን በመምራት ላይ ይገኛሉ።
- በቀጣይ የላሊጋው #ተጠባቂ መርሐ ግብር ባርሴሎና ከ #አትሌቲኮ_ማድሪድ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የላሊጋው መሪ ባርሴሎና በካታላን ደርቢ እስፓኞልን ገጥመው አንድ አቻ በሆነ ውጤት መርሐ ግብራቸውን አጠናቀዋል።
- ማርኮስ አሎንሶ ለባርሴሎና እንዲሁም ጆሴሉ ለእስፓኞል ጎሎቹን ማስቆጠር ችለዋል።
- ባርሴሎና በውድድር ዓመቱ በላሊጋው ነጥብ ሲጥሉ ለሶስተኛ ጊዜ ሆኗል።
- ባርሴሎና በላሊጋው ከሪያል ማድሪድ ጋር #እኩል ሰላሳ ስምንት ነጥቦችን ሰብስበው በግብ ክፍያ ላሊጋውን በመምራት ላይ ይገኛሉ።
- በቀጣይ የላሊጋው #ተጠባቂ መርሐ ግብር ባርሴሎና ከ #አትሌቲኮ_ማድሪድ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቼልሲ ነጥብ ጥሏል !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከኖቲንግሃም ፎርስት ያደረገውን የሊግ ጨዋታ አንድ ለ አንድ በሆነ አቻ ውጤት በማጠናቀቅ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል።
- የቼልሲን ግብ ራሂም ስተርሊንግ ሲያስቆጥር የኖቲንግሀም ፎረስትን የአቻነት ግብ ሰርጅ ኦሪየር ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
- ራሂም ስተርሊንግ ከሜዳ ውጭ ያስቆጠራቸውን ግቦች ወደ ሀምሳ ከፍ ማድረግ ችሏል።
- ቼልሲዎች #ከሜዳቸው_ውጪ ባለፉት አራት ጨዋታዎች ማግኘት ከሚገባቸው አስራ ሁለት ነጥብ ያሳኩት #ሁለቱን ብቻ ነው።
- በግርሀም ፖተር የሚሩት ቼልሲዎቹ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ከሊጉ መሪ አርሰናል በአስራ ስምንት ነጥብ ርቀው በሀያ አምስት ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዘዋል።
- በቀጣይ የሊጉ መርሀ ግብር ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ ከባድ ግጥሚያ የሚጠብቃቸው ሲሆን ኖቲንግሃም ፎረስት በበኩላቸው ከ ሳውዛምፕተን የሚገናኙ ይሆናል ።
- በቀጣይ የሊጉ #ተጠባቂ መርሐ ግብር ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ እንዲሁም ኖቲንግሀም ፎረስት ከ ሳውዝሀምፕተን የሚገናኙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከኖቲንግሃም ፎርስት ያደረገውን የሊግ ጨዋታ አንድ ለ አንድ በሆነ አቻ ውጤት በማጠናቀቅ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል።
- የቼልሲን ግብ ራሂም ስተርሊንግ ሲያስቆጥር የኖቲንግሀም ፎረስትን የአቻነት ግብ ሰርጅ ኦሪየር ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
- ራሂም ስተርሊንግ ከሜዳ ውጭ ያስቆጠራቸውን ግቦች ወደ ሀምሳ ከፍ ማድረግ ችሏል።
- ቼልሲዎች #ከሜዳቸው_ውጪ ባለፉት አራት ጨዋታዎች ማግኘት ከሚገባቸው አስራ ሁለት ነጥብ ያሳኩት #ሁለቱን ብቻ ነው።
- በግርሀም ፖተር የሚሩት ቼልሲዎቹ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ከሊጉ መሪ አርሰናል በአስራ ስምንት ነጥብ ርቀው በሀያ አምስት ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዘዋል።
- በቀጣይ የሊጉ መርሀ ግብር ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ ከባድ ግጥሚያ የሚጠብቃቸው ሲሆን ኖቲንግሃም ፎረስት በበኩላቸው ከ ሳውዛምፕተን የሚገናኙ ይሆናል ።
- በቀጣይ የሊጉ #ተጠባቂ መርሐ ግብር ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ እንዲሁም ኖቲንግሀም ፎረስት ከ ሳውዝሀምፕተን የሚገናኙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe