#AddisAbabaCityCup
የ አዲስ እበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ ዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የ15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር የ መግቢያ ትኬት በ ዳሽን አሞሌ አማካኝነት እየተሸጠ ይገኛል::
ሆኖም ትናንትና እና ዛሬ የ ባንክ አገልግሎት ባለ መኖሩ እና ከፍተኛ የ ኔትዎር መጨናነቅ በመፈጠሩ የ ስፖርት ቤተሰቡ የ ስታዲየም የ መግቢያ ትኬት ለ ማግኘት ተቸግረዋል::
የ በዓላት መደራረብም በመኖሩ ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች #ብቻ የ መግቢያ ትኬት ሽያጭ በ አበበ ቢቂላ ስታድዬም የ መግቢያ በሮች ላይ ይከናወናል::
የ እጅ በ እጅ የ ትኬት ሽያጭ የምትፈልጉ #አስቀድማችሁ #በመገኘት እና አካላዊ ርቀታችሁን በ መጠበቅ ተጠባቂዎቹን መርሃ ግብሮች እንድትታደሙ እናሳስባለን ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አዲስ እበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ ዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የ15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር የ መግቢያ ትኬት በ ዳሽን አሞሌ አማካኝነት እየተሸጠ ይገኛል::
ሆኖም ትናንትና እና ዛሬ የ ባንክ አገልግሎት ባለ መኖሩ እና ከፍተኛ የ ኔትዎር መጨናነቅ በመፈጠሩ የ ስፖርት ቤተሰቡ የ ስታዲየም የ መግቢያ ትኬት ለ ማግኘት ተቸግረዋል::
የ በዓላት መደራረብም በመኖሩ ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች #ብቻ የ መግቢያ ትኬት ሽያጭ በ አበበ ቢቂላ ስታድዬም የ መግቢያ በሮች ላይ ይከናወናል::
የ እጅ በ እጅ የ ትኬት ሽያጭ የምትፈልጉ #አስቀድማችሁ #በመገኘት እና አካላዊ ርቀታችሁን በ መጠበቅ ተጠባቂዎቹን መርሃ ግብሮች እንድትታደሙ እናሳስባለን ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe