#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ምድቡ ሁለት የ መጨረሻ ጨዋታዎች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
አስቀድሞ ማለፋቸውን ያረጋገጡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከ ባህርዳር ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ #ተጠባቂ ነው ።
ወደ ቀጣዪ ዙር #አለማለፋቸውን ያረጋገጡት አዳማ ከተማዎች ለ ማለፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ከሚያስፈልጋቸው ፋሲል ከነማ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ ።
የ ጣና ሞገዶቹ ወደ ቀጣዩ ዙር ለ ማለፍ #አንድ ነጥብ ብቻ በቂያቸው ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ምድቡ ሁለት የ መጨረሻ ጨዋታዎች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
አስቀድሞ ማለፋቸውን ያረጋገጡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከ ባህርዳር ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ #ተጠባቂ ነው ።
ወደ ቀጣዪ ዙር #አለማለፋቸውን ያረጋገጡት አዳማ ከተማዎች ለ ማለፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ከሚያስፈልጋቸው ፋሲል ከነማ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ ።
የ ጣና ሞገዶቹ ወደ ቀጣዩ ዙር ለ ማለፍ #አንድ ነጥብ ብቻ በቂያቸው ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ !
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ሲካሄድ ክለቦች ወደ አስራ ስድስት ውስጥ ለመግባት ትልቅ ፉክክር ይጠብቃቸዋል ።
ክለቦች ወደ ቀጣዩ ዙር ለማለፍ ምን ይጠበቅባቸዋል ?
• ሪያል ማድሪድ :- ዛሬ ሼሪፍ ክለብን ማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ሲያሳልፋቸው በቀጣይ ቀሪ ጨዋታቸውን አቻ መውጣት ሌላኛ የማለፍ አማራጫቸው ነው ።
• ኢንተር ሚላን :- የ ጣሊያኑ ክለብ ዛሬ ሻካታርን አሸንፎ ሼሪፍ ሽንፈትን ካስተናገደ ወይም ከ ቀጣዮቹ ሁለት ጨዋታዎች አራት ነጥብ ማግኘት ወደ ቀጣዩ ዙር ያሸጋግረዋል ።
• ሼሪፍ :- ከ ሪያል ማድሪድ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ላይ ሽንፈትን አስተናግዶ ኢንተር ሚላን ሻካታርን ካሸነፈ ወደ ቀጣዩ ዙር #አለማለፋቸውን ያረጋግጣሉ።
• ሻካታር :- ቀጣዩን ዙር ለመቀላቀል ወይም ወደ ዩሮፖ ሊግ ማጣሪያ ለማለፍ ሁለቱን ቀሪ ጨዋታዎች ማሸነፍ ይጠበቅባቸዋል።
• አያክስ :- አስቀድሞ ማለፋቸውን ያረጋገጡት አያክሶች ከቀሪዎቹ ሁለት ጨዋታዎች አንድ ነጥብ ካገኙ የምድባቸው የበላይ መሆናቸውን ያረጋግጣሉ ።
• ቦርሲያ ዶርትሙንድ :- ከ ስፖርቲንግ ሊስበን ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ ላይ ማሸነፍ ከቻሉ ቀጣዩን ዙር መቀላቀል ያስችላቸዋል ።
• ስፖርቲንግ ሊስበን :- ቦርሲያ ዶርትሙንድን ከ ሁለት በላይ የግብ ልዩነት ማሸነፍ ከቻሉ ወደ ቀጣዩ ማለፋቸውን ያረጋግጣሉ ።
• ቤሽኪታሽ :- ከ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ማጣሪያ የተሰናበተ ሲሆን ዩሮፖ ሊግን ለመቀላቀል #አያክስን ማሸነፍ ይጠበቅበታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ሲካሄድ ክለቦች ወደ አስራ ስድስት ውስጥ ለመግባት ትልቅ ፉክክር ይጠብቃቸዋል ።
ክለቦች ወደ ቀጣዩ ዙር ለማለፍ ምን ይጠበቅባቸዋል ?
• ሪያል ማድሪድ :- ዛሬ ሼሪፍ ክለብን ማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ሲያሳልፋቸው በቀጣይ ቀሪ ጨዋታቸውን አቻ መውጣት ሌላኛ የማለፍ አማራጫቸው ነው ።
• ኢንተር ሚላን :- የ ጣሊያኑ ክለብ ዛሬ ሻካታርን አሸንፎ ሼሪፍ ሽንፈትን ካስተናገደ ወይም ከ ቀጣዮቹ ሁለት ጨዋታዎች አራት ነጥብ ማግኘት ወደ ቀጣዩ ዙር ያሸጋግረዋል ።
• ሼሪፍ :- ከ ሪያል ማድሪድ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ላይ ሽንፈትን አስተናግዶ ኢንተር ሚላን ሻካታርን ካሸነፈ ወደ ቀጣዩ ዙር #አለማለፋቸውን ያረጋግጣሉ።
• ሻካታር :- ቀጣዩን ዙር ለመቀላቀል ወይም ወደ ዩሮፖ ሊግ ማጣሪያ ለማለፍ ሁለቱን ቀሪ ጨዋታዎች ማሸነፍ ይጠበቅባቸዋል።
• አያክስ :- አስቀድሞ ማለፋቸውን ያረጋገጡት አያክሶች ከቀሪዎቹ ሁለት ጨዋታዎች አንድ ነጥብ ካገኙ የምድባቸው የበላይ መሆናቸውን ያረጋግጣሉ ።
• ቦርሲያ ዶርትሙንድ :- ከ ስፖርቲንግ ሊስበን ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ ላይ ማሸነፍ ከቻሉ ቀጣዩን ዙር መቀላቀል ያስችላቸዋል ።
• ስፖርቲንግ ሊስበን :- ቦርሲያ ዶርትሙንድን ከ ሁለት በላይ የግብ ልዩነት ማሸነፍ ከቻሉ ወደ ቀጣዩ ማለፋቸውን ያረጋግጣሉ ።
• ቤሽኪታሽ :- ከ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ማጣሪያ የተሰናበተ ሲሆን ዩሮፖ ሊግን ለመቀላቀል #አያክስን ማሸነፍ ይጠበቅበታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe