TIKVAH-SPORT
258K subscribers
51.6K photos
1.48K videos
5 files
3.41K links
加入频道
#AddisAbabaCitycup

አስራ ስድስተኛው ሳምንት የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ የምድብ ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲካሄዱ ለገጣፎ ለገዳዲ የምድብ አንድ የባለይ የሆነበትን ውጤት አስመዝግቧል።

√ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 ያሸነፉት ለገጣፎ ለገዳዲዎች በግብ ክፍያ የምድብ አንድ የበላይ መሆን ችለዋል።

√ ኪሩቤል ወንድሙ የለጋጣፎን ሁለት ግቦች ሲያስቆጥር ቀሪዋን አንድ ግብ ኦና አጎና ከመረብ አሳርፏል።

√ ፀጋ ደርቤ የኢትዮ ኤሌክትሪክን ብቸኛ ግብ ማስቆጠር ችሎ ነበር።

√ ለገጣፎ ለገዳዲ ለፍፃሜ ለማለፍ በሚደረገው መርሐ ግብር የምድብ ሁለት #ሁለተኛን የሚገጥሙ ይሆናል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe