#AddisAbabaCitycup
አስራ ስድስተኛው ሳምንት የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ የምድብ ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲካሄዱ ለገጣፎ ለገዳዲ የምድብ አንድ የባለይ የሆነበትን ውጤት አስመዝግቧል።
√ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 ያሸነፉት ለገጣፎ ለገዳዲዎች በግብ ክፍያ የምድብ አንድ የበላይ መሆን ችለዋል።
√ ኪሩቤል ወንድሙ የለጋጣፎን ሁለት ግቦች ሲያስቆጥር ቀሪዋን አንድ ግብ ኦና አጎና ከመረብ አሳርፏል።
√ ፀጋ ደርቤ የኢትዮ ኤሌክትሪክን ብቸኛ ግብ ማስቆጠር ችሎ ነበር።
√ ለገጣፎ ለገዳዲ ለፍፃሜ ለማለፍ በሚደረገው መርሐ ግብር የምድብ ሁለት #ሁለተኛን የሚገጥሙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አስራ ስድስተኛው ሳምንት የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ የምድብ ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲካሄዱ ለገጣፎ ለገዳዲ የምድብ አንድ የባለይ የሆነበትን ውጤት አስመዝግቧል።
√ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 ያሸነፉት ለገጣፎ ለገዳዲዎች በግብ ክፍያ የምድብ አንድ የበላይ መሆን ችለዋል።
√ ኪሩቤል ወንድሙ የለጋጣፎን ሁለት ግቦች ሲያስቆጥር ቀሪዋን አንድ ግብ ኦና አጎና ከመረብ አሳርፏል።
√ ፀጋ ደርቤ የኢትዮ ኤሌክትሪክን ብቸኛ ግብ ማስቆጠር ችሎ ነበር።
√ ለገጣፎ ለገዳዲ ለፍፃሜ ለማለፍ በሚደረገው መርሐ ግብር የምድብ ሁለት #ሁለተኛን የሚገጥሙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe