የ ሊዮኔል ሜሲ ጉዳት !
አርጀንቲናዊው የ ፒኤስጂ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ ባጋጠመው መጠነኛ ጉዳት እስከ አሁን ልምምድ መስራት አለመጀመሩን የ ፈረንሳይ መገናኛ ብዙሀን አሳውቀዋል ።
ሊዮኔል ሜሲ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ፒኤስጂ በ ሊጉ ከ ሞንትፔሊዬ ጋር ለሚያደርጉት መርሐ ግብር የ መድረሱ ነገር አጠራጣሪ መሆኑ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርጀንቲናዊው የ ፒኤስጂ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ ባጋጠመው መጠነኛ ጉዳት እስከ አሁን ልምምድ መስራት አለመጀመሩን የ ፈረንሳይ መገናኛ ብዙሀን አሳውቀዋል ።
ሊዮኔል ሜሲ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ፒኤስጂ በ ሊጉ ከ ሞንትፔሊዬ ጋር ለሚያደርጉት መርሐ ግብር የ መድረሱ ነገር አጠራጣሪ መሆኑ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
TIKVAH-SPORT – 15ኛው አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጋዜጣዊ መግለጫ
#Update
ለ ኮኮብ ተጫዋቾች የሚሰጠው ልዩ ዋንጫ!
በ ዘንድሮው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ጨዋታው የሚመረጡ ኮኮቦች ልዩ ዋንጫ ይበረከትላቸዋል ።
ለዚህ ውድድር ሲባል ከ #ጀርመን ሀገር የመጣው ይህ ልዩ የ ኮኮቦች ዋንጫ ጥራቱን የጠበቀ በ መሆኑ ለ ታሪክ የሚቀመጥ ጭምር መሆኑን #AFF አስነብቧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ለ ኮኮብ ተጫዋቾች የሚሰጠው ልዩ ዋንጫ!
በ ዘንድሮው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ጨዋታው የሚመረጡ ኮኮቦች ልዩ ዋንጫ ይበረከትላቸዋል ።
ለዚህ ውድድር ሲባል ከ #ጀርመን ሀገር የመጣው ይህ ልዩ የ ኮኮቦች ዋንጫ ጥራቱን የጠበቀ በ መሆኑ ለ ታሪክ የሚቀመጥ ጭምር መሆኑን #AFF አስነብቧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
🍔አልሞን በርገር🍕
🌻️ከወዳጅ ቤተሰብዎ ከልጆችዎ አልያም ከፍቅረኛዎ ጋር በርገር እና ፒዛ እየተመገቡ ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ ምርጫዎ ከሆነ አልሞን በርገር በእርግጠኝነት ይስማማዎታል።
🍔በምግቦቻችን ጣዕም እና በቤታችን ውበት ይደነቃሉ።
🍕ለብዙ ቤተሰብ የሚሆኑ ሰፋፊ ቦታዎች እና ለካፕሎች ምቹ የሆኑ መቀመጫዎችም አሉን።
🧃በቲክቶክ በቴሌግራም እና በ ፌስቡክ ቻናሎቻችን ላይ በመሳተፍ እና ሌሎችን ወደ ቻናሎቻችን በመጋበዝ ነፃ ፒዛ እና በርገር ይሸለሙ ።
አድራሻ፦ አየር ጤና አደባባይ ወደ አለም ባንክ መታጠፊያው ጋር ያለው ግዙፍ ህንፃ ላይ።
🌻እንዲሁም ሳሪስ (አዴይ አበባ) እና ላፍቶ መስጅድ አጠገብ በቀድሞ ስማችን Joy Burger ያገኙናል።
ስልክ #አየር ጤና 0946070707 #ሳሪስ 0938012345 #ላፍቶ 0911248500
ቴሌግራም :- https://yangx.top/almonburger
ቲክቶክ :- https://vm.tiktok.com/ZMR9sY9rq/
ፌስቡክ :- https://www.facebook.com/Almon-Burger-105286708557517/
🌻️ከወዳጅ ቤተሰብዎ ከልጆችዎ አልያም ከፍቅረኛዎ ጋር በርገር እና ፒዛ እየተመገቡ ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ ምርጫዎ ከሆነ አልሞን በርገር በእርግጠኝነት ይስማማዎታል።
🍔በምግቦቻችን ጣዕም እና በቤታችን ውበት ይደነቃሉ።
🍕ለብዙ ቤተሰብ የሚሆኑ ሰፋፊ ቦታዎች እና ለካፕሎች ምቹ የሆኑ መቀመጫዎችም አሉን።
🧃በቲክቶክ በቴሌግራም እና በ ፌስቡክ ቻናሎቻችን ላይ በመሳተፍ እና ሌሎችን ወደ ቻናሎቻችን በመጋበዝ ነፃ ፒዛ እና በርገር ይሸለሙ ።
አድራሻ፦ አየር ጤና አደባባይ ወደ አለም ባንክ መታጠፊያው ጋር ያለው ግዙፍ ህንፃ ላይ።
🌻እንዲሁም ሳሪስ (አዴይ አበባ) እና ላፍቶ መስጅድ አጠገብ በቀድሞ ስማችን Joy Burger ያገኙናል።
ስልክ #አየር ጤና 0946070707 #ሳሪስ 0938012345 #ላፍቶ 0911248500
ቴሌግራም :- https://yangx.top/almonburger
ቲክቶክ :- https://vm.tiktok.com/ZMR9sY9rq/
ፌስቡክ :- https://www.facebook.com/Almon-Burger-105286708557517/
ጄራርድ ፒኬ ቁጣውን ገልጿል !
የ ባርሴሎናው የ መሐል ተከላካይ ጄራርድ ፒኬ ያጋጣማቸውን የ ውጤት ማጣት ተከትሎ ጠንከር ያለ አስተያየቱን ሰጥቷል ።
ፒኬ ሲናገር " በ ሊጉ ሶስተኛ ወይም አራተኛ ለ መጨረስ የ ባርሴሎናን ማሊያ አለብስም ።
ሁሉም የ ቡድን አባላት የተቻለንን ማድረግ አለብን " በ ማለት በ ክለቡ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሀሳቡን አካፍሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ባርሴሎናው የ መሐል ተከላካይ ጄራርድ ፒኬ ያጋጣማቸውን የ ውጤት ማጣት ተከትሎ ጠንከር ያለ አስተያየቱን ሰጥቷል ።
ፒኬ ሲናገር " በ ሊጉ ሶስተኛ ወይም አራተኛ ለ መጨረስ የ ባርሴሎናን ማሊያ አለብስም ።
ሁሉም የ ቡድን አባላት የተቻለንን ማድረግ አለብን " በ ማለት በ ክለቡ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሀሳቡን አካፍሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ዋልያዎቹን ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ታውቀዋል !
ዋልያዎቹ መስከረም 29 ከ ደቡብ አፍሪካ ጋር በ ባህር ዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ያለባቸውን ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ይፋ ሆነዋል ።
ጨዋታውን የ ሊቢያ ዳኞች በ በላይነት እንደሚመሩት ሲገለፅ ኢብራሂም ሙታዝ የ ጨዋታው የ መሐል ዳኛ መሆናቸው ተዘግቧል ።
ዩጋንዳዊው ሌቲ ማይክ የ ጨዋታው ኮሚሽነር ሲሆኑ ዶክተር በርከት ቦጋለ ከ ኢትዮጵያ የ ህክምና ሀላፊ ( Medical Officer ) ሆነው መመረጣቸውን ፊፋ አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዋልያዎቹ መስከረም 29 ከ ደቡብ አፍሪካ ጋር በ ባህር ዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ያለባቸውን ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ይፋ ሆነዋል ።
ጨዋታውን የ ሊቢያ ዳኞች በ በላይነት እንደሚመሩት ሲገለፅ ኢብራሂም ሙታዝ የ ጨዋታው የ መሐል ዳኛ መሆናቸው ተዘግቧል ።
ዩጋንዳዊው ሌቲ ማይክ የ ጨዋታው ኮሚሽነር ሲሆኑ ዶክተር በርከት ቦጋለ ከ ኢትዮጵያ የ ህክምና ሀላፊ ( Medical Officer ) ሆነው መመረጣቸውን ፊፋ አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትኩረት የተነፈገው ብሔራዊ ቡድን !
ከ ትላንት ጀምሮ መካሄዱን በሚጀምረው የ ኮስታሪካ 2022 የ ሴቶች ከ 20 ዓመት በታች አለም ዋንጫ ማጣርያ ተሳታፊ የሆነው የ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ብሔራዊ ቡድን መንገድ ላይ ልምምዱን ሲሰራ ተስተውሏል ።
የ ሀገሪቱ መገናኛ ብዙሀን ባወጡት መረጃ ብሔራዊ ቡድኑ ጭቃማ በሆነ ስፍራ ላይ ሲሰሩ መኪናዎች በሚያልፉበት ሰዓት ልምምዳቸውን ሲያቋርጡ ይታያል ።
የ ዲሞክራቲክ ኮንጎ የ ሴቶች ከ 20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን በ ማጣርያው የ ካሜሩን አቻቸውን የሚገጥሙ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከ ትላንት ጀምሮ መካሄዱን በሚጀምረው የ ኮስታሪካ 2022 የ ሴቶች ከ 20 ዓመት በታች አለም ዋንጫ ማጣርያ ተሳታፊ የሆነው የ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ብሔራዊ ቡድን መንገድ ላይ ልምምዱን ሲሰራ ተስተውሏል ።
የ ሀገሪቱ መገናኛ ብዙሀን ባወጡት መረጃ ብሔራዊ ቡድኑ ጭቃማ በሆነ ስፍራ ላይ ሲሰሩ መኪናዎች በሚያልፉበት ሰዓት ልምምዳቸውን ሲያቋርጡ ይታያል ።
የ ዲሞክራቲክ ኮንጎ የ ሴቶች ከ 20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን በ ማጣርያው የ ካሜሩን አቻቸውን የሚገጥሙ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ መግቢያ ትኬት ሽያጭ ዛሬ ይጠናቀቃል !
በ ልዩ የ መክፈቻ ፕሮግራም ጅማሮውን የሚያደርገው የ 15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ነገው ዕለት ሁለት ጨዋታዎች ይደረጉበታል ።
የ ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ ከንክኪ ነፃ በ መሆን በ ዳሽን አሞሌ አማካኝነት ሽያጩ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
ትኬቱን በ ምን ማግኘት ይቻላል ?
ትኬቱን በሁለት አይነት መንገድ ማግኘት ይቻላል :-
1ኛ - አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኙ #ሁሉም የ #ዳሽን ባንክ ቅርንጫፎች በመገኘት መቁረጥ ይቻላል፡፡
2ኛ - ቴሌግራም ላይ " My Amole Official " የሚል #Bot ላይ በ መግባት በ ስታድዬሙ የሚፈልጉት መቀመጫ ላይ መቁረጥ ይቻላል ።
የ መግቢያ ትኬቱ ሽያጭ እስከ መቼ ይቆያል ?
በ #ዳሽን አሞሌ አማካኝነት ሽያጩ የሚጠናቀቀው የሚፈልጉት ጨዋታ ከ #መደረጉ 24 ሰዓት አስቀድሞ ነው፡፡
ለምሳሌ ነገ የሚደረገው የ መክፈቻ ጨዋታን ለ መመልከት ተመልካቾች እስከ ዛሬ #ከሰዓት ብቻ ትኬታቸውን ማግኘት ይኖርባቸዋል ።
ስታድዬም ስንመጣ ከኛ ምን ይጠበቃ ?
ትኬት የቆረጡ ተመልካቾች ወደ ስታድዬም ሲመጡ በ #አሞሌ ትኬት የቆረጡበትን ስልክ ቁጥር ወይም QR CODE ይዘው መገኘት በቂ ነው፡፡
QR CODE ፕሪንት በ ማድረግ ወደ ስታድዬም መግባት ይቻላል ፡፡
የ መክፈቻውን ጨዋታ ለ መታደም እስከ 10 ሺህ ትኬቶች ገበያ ላይ እንደሚኖሩ #AFF አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ ልዩ የ መክፈቻ ፕሮግራም ጅማሮውን የሚያደርገው የ 15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ነገው ዕለት ሁለት ጨዋታዎች ይደረጉበታል ።
የ ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ ከንክኪ ነፃ በ መሆን በ ዳሽን አሞሌ አማካኝነት ሽያጩ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
ትኬቱን በ ምን ማግኘት ይቻላል ?
ትኬቱን በሁለት አይነት መንገድ ማግኘት ይቻላል :-
1ኛ - አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኙ #ሁሉም የ #ዳሽን ባንክ ቅርንጫፎች በመገኘት መቁረጥ ይቻላል፡፡
2ኛ - ቴሌግራም ላይ " My Amole Official " የሚል #Bot ላይ በ መግባት በ ስታድዬሙ የሚፈልጉት መቀመጫ ላይ መቁረጥ ይቻላል ።
የ መግቢያ ትኬቱ ሽያጭ እስከ መቼ ይቆያል ?
በ #ዳሽን አሞሌ አማካኝነት ሽያጩ የሚጠናቀቀው የሚፈልጉት ጨዋታ ከ #መደረጉ 24 ሰዓት አስቀድሞ ነው፡፡
ለምሳሌ ነገ የሚደረገው የ መክፈቻ ጨዋታን ለ መመልከት ተመልካቾች እስከ ዛሬ #ከሰዓት ብቻ ትኬታቸውን ማግኘት ይኖርባቸዋል ።
ስታድዬም ስንመጣ ከኛ ምን ይጠበቃ ?
ትኬት የቆረጡ ተመልካቾች ወደ ስታድዬም ሲመጡ በ #አሞሌ ትኬት የቆረጡበትን ስልክ ቁጥር ወይም QR CODE ይዘው መገኘት በቂ ነው፡፡
QR CODE ፕሪንት በ ማድረግ ወደ ስታድዬም መግባት ይቻላል ፡፡
የ መክፈቻውን ጨዋታ ለ መታደም እስከ 10 ሺህ ትኬቶች ገበያ ላይ እንደሚኖሩ #AFF አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የ ጆርጂንሆ የ ህይወት ጉዞ ! የተሳካ አመትን ካሳለፉ ተጫዋቾች መካከል ቀዳሚውን ቦታ ይይዛል ፣ የ ቼልሲው የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ጆርጂንሆ ። የ አውሮፓ ዋንጫ ፣ ሻምፒዮንስ ሊግ ፣ ዩሮፓ ሊግ እንዲሁም ሌሎች ክብሮችን ባለፉት አመታት መጎናፀፍ ችሏል ። ከ እነዚህ ስኬቶች ጀርባ ግን ብዙ ችግሮችን እና ውጣ ውረዶችን አሳልፏል ። ይህ የ አውሮፓ ዋንጫ አሸናፊው ጆርጂንሆ የ ህይወት ታሪክ ነው ።…
የ ጆርጂንሆ የ ህይወት ጉዞ !
የ አውሮፓ ዋንጫ ፣ ሻምፒዮንስ ሊግ ፣ ዩሮፓ ሊግ እንዲሁም ሌሎች ክብሮችን ባለፉት አመታት መጎናፀፍ የ ቻለው ጆርጂንሆ የ ህይወት ጉዞ ክፍል ሁለት የ ህይወት ታሪክ ነው ።
ክፍል #ሁለት :- https://telegra.ph/የ-ጆርጂንሆ-የ-ህይወት-ጉዞ--ክፍል-ሁለት-09-24
ክፍል #አንድ :- https://telegra.ph/የ-ጆርጂንሆ-የ-ህይወት-ጉዞ--ክፍል-አንድ-09-20
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አውሮፓ ዋንጫ ፣ ሻምፒዮንስ ሊግ ፣ ዩሮፓ ሊግ እንዲሁም ሌሎች ክብሮችን ባለፉት አመታት መጎናፀፍ የ ቻለው ጆርጂንሆ የ ህይወት ጉዞ ክፍል ሁለት የ ህይወት ታሪክ ነው ።
ክፍል #ሁለት :- https://telegra.ph/የ-ጆርጂንሆ-የ-ህይወት-ጉዞ--ክፍል-ሁለት-09-24
ክፍል #አንድ :- https://telegra.ph/የ-ጆርጂንሆ-የ-ህይወት-ጉዞ--ክፍል-አንድ-09-20
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" በርሊን ማራቶን የፈጸምኩትን ሰህተት አልደግምም "
አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የ ፊታችን እሁድ በሚካሄደው የ በርሊን ማራቶን ውድድር ላይ ከዚህ ቀደም በ በርሊን ማራቶን የፈጸምኩትን ሰህተት አልደግምም አለ ።
" ከ ውድድሩ በፊት ክብረ ወሰን ለ ማሻሻል አእምሮዬን አላዘጋጀሁም ነበር ፣ ክብረ ወሰኑን ለ ማሻሻል አእምሮዬን ባዘጋጅ ኖሮ ክብረ ወሰኑ የዚያን ዕለት ይሰበር ነበር" ሲል ቀነኒሳ ኢንስታግራም ገጹ ላይ ባጋራው ቪዲዮ ተናግሯል።
አትሌት ቀነኒሳ ከ ሁለት ዓመት በፊት እ.ኤ.አ 2019 ላይ በ ጀርመን መዲና በተካሄደው የ ማራቶን ውድድር የ ዓለም ክብረ ወሰንን ለ ማሻሻል ሁለት ሰኮንዶች ብቻ ቀርተዉት ውድድሩን ማሸነፉ ይታወሳል።
ሙሉ ለ ማንበብ :- https://bbc.in/3CH2zh5
Credit :- #BbcAmharic
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የ ፊታችን እሁድ በሚካሄደው የ በርሊን ማራቶን ውድድር ላይ ከዚህ ቀደም በ በርሊን ማራቶን የፈጸምኩትን ሰህተት አልደግምም አለ ።
" ከ ውድድሩ በፊት ክብረ ወሰን ለ ማሻሻል አእምሮዬን አላዘጋጀሁም ነበር ፣ ክብረ ወሰኑን ለ ማሻሻል አእምሮዬን ባዘጋጅ ኖሮ ክብረ ወሰኑ የዚያን ዕለት ይሰበር ነበር" ሲል ቀነኒሳ ኢንስታግራም ገጹ ላይ ባጋራው ቪዲዮ ተናግሯል።
አትሌት ቀነኒሳ ከ ሁለት ዓመት በፊት እ.ኤ.አ 2019 ላይ በ ጀርመን መዲና በተካሄደው የ ማራቶን ውድድር የ ዓለም ክብረ ወሰንን ለ ማሻሻል ሁለት ሰኮንዶች ብቻ ቀርተዉት ውድድሩን ማሸነፉ ይታወሳል።
ሙሉ ለ ማንበብ :- https://bbc.in/3CH2zh5
Credit :- #BbcAmharic
@tikvahethsport @kidusyoftahe
9D Virtual Reality Game Zone @VRHawassa
The First #HD Virtual Reality in #Hawassa👍
ከ ጓደኛ ከ ቤተሰብ ከ ወዳጅዎ ጋር ይምጡ። ይጫወቱ ይሳቁ ይደሰቱ!!
📌New VR games💥🔥
📌#PlayStations
📌games for Kids
📌Invite us in your Parties, Festivals and Events.
Address: #Hawassa ፒያሳ እናት ባንክ ህንፃ (London Café) 1ኛ ፎቅ ቁ 123
ቻናላችን : - https://yangx.top/VRHawassa
Call :- 0916465550
The First #HD Virtual Reality in #Hawassa👍
ከ ጓደኛ ከ ቤተሰብ ከ ወዳጅዎ ጋር ይምጡ። ይጫወቱ ይሳቁ ይደሰቱ!!
📌New VR games💥🔥
📌#PlayStations
📌games for Kids
📌Invite us in your Parties, Festivals and Events.
Address: #Hawassa ፒያሳ እናት ባንክ ህንፃ (London Café) 1ኛ ፎቅ ቁ 123
ቻናላችን : - https://yangx.top/VRHawassa
Call :- 0916465550
💡 ለወዳጅ ዘመድዎ ለአዲሱ ዓመት የሚሆን ዓይነተኛ ስጦታ 💡
#ማንኛውንም አይነት ፎቶ ባማረ ሁኔታ በእንጨት እና ቆዳ ላይ እንሰራለን፣
🖊 ዋጋ እንጨት ላይ፡ A5 200 birr፣ A4 300 birr፣ A3 600 birr፣ A2 1000 birr
🖊 ዋጋ ቆዳ ላይ ፡ 40cmx60cm 1200 birr , 80cmx60cm 1500 birr, 1mx80 cm 2000 birr
🏤 ከአዲስ አበባ ውጪ በፖስታ ቤት እንልካለን
Contact: 0956447743 or @hanos_order
Join @hanosengraving for more
#ማንኛውንም አይነት ፎቶ ባማረ ሁኔታ በእንጨት እና ቆዳ ላይ እንሰራለን፣
🖊 ዋጋ እንጨት ላይ፡ A5 200 birr፣ A4 300 birr፣ A3 600 birr፣ A2 1000 birr
🖊 ዋጋ ቆዳ ላይ ፡ 40cmx60cm 1200 birr , 80cmx60cm 1500 birr, 1mx80 cm 2000 birr
🏤 ከአዲስ አበባ ውጪ በፖስታ ቤት እንልካለን
Contact: 0956447743 or @hanos_order
Join @hanosengraving for more
" ከ ቼልሲ ውጪ አንድም ክለብ አላወራሁም "
የ ፕርሚየር ሊጉ መሪ ቼልሲ ጀርመናዊ የ መሐል ተከላካይ አንቶኒ ሩዲገር የ ቼልሲ ቀጣይ ቆይታውን አስመልክቶ አስተያየቱን ሰጥቷል ።
" ለ እኔ አሁን የ እግር ኳስ ህይወቴ በጣም አስፈላጊው ውሳኔ ይሆናል ፣ ከ ቼልሲ በስተቀር ከ ሌላ ክለብ ጋር አላወራሁም " ሲል ተናግሯል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ፕርሚየር ሊጉ መሪ ቼልሲ ጀርመናዊ የ መሐል ተከላካይ አንቶኒ ሩዲገር የ ቼልሲ ቀጣይ ቆይታውን አስመልክቶ አስተያየቱን ሰጥቷል ።
" ለ እኔ አሁን የ እግር ኳስ ህይወቴ በጣም አስፈላጊው ውሳኔ ይሆናል ፣ ከ ቼልሲ በስተቀር ከ ሌላ ክለብ ጋር አላወራሁም " ሲል ተናግሯል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ጨዋታ አሰላለፍ !
የ:ኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት በታች የ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በ አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለ ገብርኤል እየተመራ ዛሬ ከ ሩዋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ የ ዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።
የመጀመሪያ 11 ቋሚ ተሰላፊዎች
ግብ ጠባቂ
1. እየሩሳሌም ሎራቶ
ተከላካዮች
1. ብዙአየሁ ታደሰ
2. ብርቄ አማረ
3. ቤተልሔም በቀለ
4. ናርዶስ ጌትነት( አምበል)
አማካዮች
1. ማዕድን ሳህሉ
2. ገነት ሀይሉ
3. መሳይ ተመስገን
አጥቂዎች
1. አረጋሽ ካልሳ
2. ቱሪስት ለማ
3. ረድኤት አስረሳኸኝ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ:ኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት በታች የ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በ አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለ ገብርኤል እየተመራ ዛሬ ከ ሩዋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ የ ዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።
የመጀመሪያ 11 ቋሚ ተሰላፊዎች
ግብ ጠባቂ
1. እየሩሳሌም ሎራቶ
ተከላካዮች
1. ብዙአየሁ ታደሰ
2. ብርቄ አማረ
3. ቤተልሔም በቀለ
4. ናርዶስ ጌትነት( አምበል)
አማካዮች
1. ማዕድን ሳህሉ
2. ገነት ሀይሉ
3. መሳይ ተመስገን
አጥቂዎች
1. አረጋሽ ካልሳ
2. ቱሪስት ለማ
3. ረድኤት አስረሳኸኝ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ቴሌቪዥን ሽፋን አያገኝም !
ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀምረው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በየትኛውም ቴሌቭዥን የ ቀጥታ ስርጭት #እንደማይኖረው ታውቋል፡፡
ውድድሩ ባለፉት አመታት የ ቀጥታ ስርጭት ሲያገኝ ቢቆይም አሁን ላይ አስቸኳይ #ሀገራዊ ስራዎች በ መብዛታቸው ምክንያት የቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት አይኖርም፡፡
የ አበበ ቢቂላ ስታድዬም መያዝ ከሚችለው በ #ከፊል ተመልካች እንዲገባ ስለተፈቀደ የ ስፖርት ቤተሰቡ በ አካል በ መገኘት መታደም ይቻላል፡፡
Credit :- #AFF
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀምረው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በየትኛውም ቴሌቭዥን የ ቀጥታ ስርጭት #እንደማይኖረው ታውቋል፡፡
ውድድሩ ባለፉት አመታት የ ቀጥታ ስርጭት ሲያገኝ ቢቆይም አሁን ላይ አስቸኳይ #ሀገራዊ ስራዎች በ መብዛታቸው ምክንያት የቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት አይኖርም፡፡
የ አበበ ቢቂላ ስታድዬም መያዝ ከሚችለው በ #ከፊል ተመልካች እንዲገባ ስለተፈቀደ የ ስፖርት ቤተሰቡ በ አካል በ መገኘት መታደም ይቻላል፡፡
Credit :- #AFF
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
አሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ለ 34 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ተጫዋቾች ጥሪ አደረጉ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከ ዩጋንዳ አቻው ጋር ላለበት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር ቅድመ ዝግጅት ለማካሄድ ይረዳው አሰልጣኝ ብርሀኑ ግዛው ለ34 ተጫዋቾች ጥሪ ያደረጉ ሲሆን ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች መስከረም 14 ቀን 2014ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ወሎ ሰፈር በሚገኘው…
ሉሲዎቹ ጨዋታቸውን መቼ ያካሂዳሉ ?
በ ሞሮኮ አስተናጋጅነት በ 2021 የ ውድድር አመት ለሚካሄደው የ አፍሪካ ዋንጫ ሉሲዎቹ የ ማጣርያ ውድድራቸውን ከ ዩጋንዳ ጋር እንደሚያደርጉ ይታወሳል ።
ሉሲዎቹ የ መጀመሪያ ጨዋታቸውን ከ ሜዳቸው ውጪ በ ሴንት ሜሪ ስታዲየም ካምፓላ ላይ ጥቅምት 10 ሲያካሄዱ የ መልሱ ጨዋታው በ ባህር ዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ጥቅምት 16 እንደሚካሄድ ይፋ ሆኗል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ ሞሮኮ አስተናጋጅነት በ 2021 የ ውድድር አመት ለሚካሄደው የ አፍሪካ ዋንጫ ሉሲዎቹ የ ማጣርያ ውድድራቸውን ከ ዩጋንዳ ጋር እንደሚያደርጉ ይታወሳል ።
ሉሲዎቹ የ መጀመሪያ ጨዋታቸውን ከ ሜዳቸው ውጪ በ ሴንት ሜሪ ስታዲየም ካምፓላ ላይ ጥቅምት 10 ሲያካሄዱ የ መልሱ ጨዋታው በ ባህር ዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ጥቅምት 16 እንደሚካሄድ ይፋ ሆኗል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe