#EFL_DRAW
የ አራተኛ ዙር የ ካራቦኦ ዋንጫ ቀጣይ ተጋጣሚዎች ይፋ ተደርገዋል ።
በዚህም መሰረት :-
ቼልሲ ከ ሳውዝሀምፕተን
አርሴናል ከ ሊድስ ዩናይትድ
ማንችስተር ሲቲ ከ ዌስትሀም ዩናይትድ
ሌስተር ሲቲ ከ ብራይተን
ፕሪስተን ኖርዝ ኢንድ ከ ሊቨርፑል
በርንሌይ ከ ቶተንሀም ከሚጠበቁ ጨዋታዎች መካከል ዋነኞቹ ናቸው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አራተኛ ዙር የ ካራቦኦ ዋንጫ ቀጣይ ተጋጣሚዎች ይፋ ተደርገዋል ።
በዚህም መሰረት :-
ቼልሲ ከ ሳውዝሀምፕተን
አርሴናል ከ ሊድስ ዩናይትድ
ማንችስተር ሲቲ ከ ዌስትሀም ዩናይትድ
ሌስተር ሲቲ ከ ብራይተን
ፕሪስተን ኖርዝ ኢንድ ከ ሊቨርፑል
በርንሌይ ከ ቶተንሀም ከሚጠበቁ ጨዋታዎች መካከል ዋነኞቹ ናቸው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ዛሬ ተጠባቂ መርሐ ግብሮች !
1:30 ሳምፕዶርያ ከ ናፖሊ
3:45 ሮማ ከ ዩዲኒዜ
5:00 ካዲዝ ከ ባርሴሎና
@tikvahethsport @kidusyoftahe
1:30 ሳምፕዶርያ ከ ናፖሊ
3:45 ሮማ ከ ዩዲኒዜ
5:00 ካዲዝ ከ ባርሴሎና
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ካሪም ቤንዜማ አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል !
ፈረንሳዊው የ ሪያል ማድሪድ የ ፊት መስመር አጥቂ ደማቅ ጅማሮን በ ውድድር ዓመቱ ማድረግ ችሏል ።
ትላንት ምሽት በተካሄደ የ ላሊጋው መርሐ ግብር ጎሎችን ያስቆጠረው ቤንዜማ በ ላሊጋው ታሪክ አዲስ ሪከርድ አስመዝግቧል ።
ቤንዜማ በ ላሊጋው ባደረጋቸው ስድስት ጨዋታዎች በ አስራ አምስት ጎሎች በላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ በማድረግ ቀዳሚው ተጫዋች ሆኗል ።
ቤንዜማ በ ትላንትናው ዕለትም ለ ሪያል ማድሪድ 200ኛ የ ላሊጋ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው የ ሪያል ማድሪድ የ ፊት መስመር አጥቂ ደማቅ ጅማሮን በ ውድድር ዓመቱ ማድረግ ችሏል ።
ትላንት ምሽት በተካሄደ የ ላሊጋው መርሐ ግብር ጎሎችን ያስቆጠረው ቤንዜማ በ ላሊጋው ታሪክ አዲስ ሪከርድ አስመዝግቧል ።
ቤንዜማ በ ላሊጋው ባደረጋቸው ስድስት ጨዋታዎች በ አስራ አምስት ጎሎች በላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ በማድረግ ቀዳሚው ተጫዋች ሆኗል ።
ቤንዜማ በ ትላንትናው ዕለትም ለ ሪያል ማድሪድ 200ኛ የ ላሊጋ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ !
ከ ነገ በስቲያ መካሄድ የሚጀምረው 15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫን አስመልክቶ ዛሬ ረፋድ ላይ በ ቤስት ዌስተርን ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ተስጥቷል ።
ቅዳሜ ከ ቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ በ ደማቅ የ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ሲካሄድ የ ውድድሩ ሙሉ የምድብ መርሐ ግብር በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከ ነገ በስቲያ መካሄድ የሚጀምረው 15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫን አስመልክቶ ዛሬ ረፋድ ላይ በ ቤስት ዌስተርን ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ተስጥቷል ።
ቅዳሜ ከ ቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ በ ደማቅ የ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ሲካሄድ የ ውድድሩ ሙሉ የምድብ መርሐ ግብር በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጋዜጣዊ መግለጫ
TIKVAH-SPORT
#Update
15ኛውን የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ አስመልክቶ የ ፌዴሬሽኑ አመራሮች ውድድሩን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል ።
• የ ቴሌቪዥን ሽፋን ያገኛል ?
• የ መግቢያ ቲኬት አሻሽጭ ሁኔታ ?
• የ ጨዋታ ኮከብ ተሸላሚዎች ?
• ደጋፊዎች ጨዋታውን እንዴት ይታደማሉ ? የሚሉትን ጨምሮ በርካታ ጉዳዮች ሲነሱ የተሰጡትን ማብራርያ ከ ላይ በ #Voice ያድምጡ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛውን የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ አስመልክቶ የ ፌዴሬሽኑ አመራሮች ውድድሩን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል ።
• የ ቴሌቪዥን ሽፋን ያገኛል ?
• የ መግቢያ ቲኬት አሻሽጭ ሁኔታ ?
• የ ጨዋታ ኮከብ ተሸላሚዎች ?
• ደጋፊዎች ጨዋታውን እንዴት ይታደማሉ ? የሚሉትን ጨምሮ በርካታ ጉዳዮች ሲነሱ የተሰጡትን ማብራርያ ከ ላይ በ #Voice ያድምጡ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ሮናንልድ ኩማን ቀጣይነት ?
የ ካታላኑ ክለብ ፕሬዝዳንት ዩሀን ላፖርታ በ አሰልጣኝ ሮናልድ ኩማን ቆይታን አስመልክቶ አስተያየት ሰጥተዋል ።
ዩሀን ላፖርታ በ ዛሬው ዕለት ከ ካዲዝ ጋር ያለባቸውን ጨዋታ አስመልክቶ ስለ ኩማን ቀጣይነት ሲናገሩ " የ ሮናልድ ኩማን ቆይታ በ ዛሬ ምሽት ጨዋታ ላይ የተንጠለጠለ አይደለም " ሲሉ ተደምጠዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ካታላኑ ክለብ ፕሬዝዳንት ዩሀን ላፖርታ በ አሰልጣኝ ሮናልድ ኩማን ቆይታን አስመልክቶ አስተያየት ሰጥተዋል ።
ዩሀን ላፖርታ በ ዛሬው ዕለት ከ ካዲዝ ጋር ያለባቸውን ጨዋታ አስመልክቶ ስለ ኩማን ቀጣይነት ሲናገሩ " የ ሮናልድ ኩማን ቆይታ በ ዛሬ ምሽት ጨዋታ ላይ የተንጠለጠለ አይደለም " ሲሉ ተደምጠዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ዋልያዎቹ ተጋጣሚ ኮከቧን አጥቂ ላታገኝ ነው ?
በወርሀ መስከረም መጨረሻ ኢትዮጵያን የምትገጥመው ደቡብ አፍሪካ ኮከቧን የ ፊት መስመር አጥቂ በ ጉዳት ላታገኝ እንደምትችል ተገልጿል ።
ከ ብራይተን ወደ ግብፁ ሀያል ክለብ አል አህሊ ያቀናው ፐርሲ ታዉ ከ ጥቂት ሳምንታት በፊት ከ ጋና ጋር በነበረ ጨዋታ ጉዳት ያገጠመው ሲሆን ክለቡ አል አህሊ ፐርሲ ታው የ ማገገሚያ ልምምዱን በ ግብፅ እንዲጨረስ ጥያቄ ማቅረባቸው ተሰምቷል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በወርሀ መስከረም መጨረሻ ኢትዮጵያን የምትገጥመው ደቡብ አፍሪካ ኮከቧን የ ፊት መስመር አጥቂ በ ጉዳት ላታገኝ እንደምትችል ተገልጿል ።
ከ ብራይተን ወደ ግብፁ ሀያል ክለብ አል አህሊ ያቀናው ፐርሲ ታዉ ከ ጥቂት ሳምንታት በፊት ከ ጋና ጋር በነበረ ጨዋታ ጉዳት ያገጠመው ሲሆን ክለቡ አል አህሊ ፐርሲ ታው የ ማገገሚያ ልምምዱን በ ግብፅ እንዲጨረስ ጥያቄ ማቅረባቸው ተሰምቷል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ወደ ባርሴሎና መመለስ እፈልጋለው "
የ ቀድሞው የ ባርሴሎና ኮከብ የ መሐል ሜዳ ተጫዋች አንድሬ ኢንሴታ ወደ ባርሴሎና መመለስ እንደሚፈልግ ተናግሯል ።
" ወደ ባርሴሎና መመለስ እፈግላው ፣ ይህ በጣም ግልፅ ነው ።
ነገር ግን በ ስሜ ምክንያት ብቻ መመለስ አልፈልግም ፣ ባርሴሎናን መርዳት እንደምችል ይሰማኛል " በ ማለት ሀሳቡን አካፍሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ቀድሞው የ ባርሴሎና ኮከብ የ መሐል ሜዳ ተጫዋች አንድሬ ኢንሴታ ወደ ባርሴሎና መመለስ እንደሚፈልግ ተናግሯል ።
" ወደ ባርሴሎና መመለስ እፈግላው ፣ ይህ በጣም ግልፅ ነው ።
ነገር ግን በ ስሜ ምክንያት ብቻ መመለስ አልፈልግም ፣ ባርሴሎናን መርዳት እንደምችል ይሰማኛል " በ ማለት ሀሳቡን አካፍሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Ethiopia🇪🇹
የ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ ብሔራዊ ቡድናችን ትጥቅ አቅራቢ UMBRO ጋር በመሆን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኖቻችን ያዘጋጃቸው የብሔራዊ ቡድን ትጥቆች በነገው ዕለት እንደሚያስተዋውቅ አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ ብሔራዊ ቡድናችን ትጥቅ አቅራቢ UMBRO ጋር በመሆን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኖቻችን ያዘጋጃቸው የብሔራዊ ቡድን ትጥቆች በነገው ዕለት እንደሚያስተዋውቅ አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የ መጨረሻ ልምምዱን ኪጋሊ ስታዲየም አድርጓል።
የ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዛሬ መስከረም 13/2014 ዓ.ም በ ነገው እለት ጨዋታውን በሚያካሂድበት አርቴፊሻል ሣር በተነጠፈበት በ #ኪጋሊ ስታዲየም በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 10፡00 ሰዓት የመጨረሻ ልምምዱን አካሂዷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዛሬ መስከረም 13/2014 ዓ.ም በ ነገው እለት ጨዋታውን በሚያካሂድበት አርቴፊሻል ሣር በተነጠፈበት በ #ኪጋሊ ስታዲየም በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 10፡00 ሰዓት የመጨረሻ ልምምዱን አካሂዷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
መስከረም 15 የሚደረጉ የእንግሊዝ የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዝርዝር!
አያምልጥዎ! ጨዋታዎቹን በዲኤስቲቪ የተለያዩ ሱፐር ስፖርት ቻናሎች ላይ ይከታተሉ!
የዲኤስቲቪን ቤተሰብ ይቀላቀሉ!
https://bit.ly/3D2O1t4
አያምልጥዎ! ጨዋታዎቹን በዲኤስቲቪ የተለያዩ ሱፐር ስፖርት ቻናሎች ላይ ይከታተሉ!
የዲኤስቲቪን ቤተሰብ ይቀላቀሉ!
https://bit.ly/3D2O1t4
" አዲስ የ አለም ሪከርድ እናስመዘግባለን "
በ መጪው እሁድ ከሚጠበቁ የ አትሌቲክስ ውድድሮች አንዱ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የሚሳተፍበት የ በርሊን ማራቶን ይገኝበታል ።
የ ቀነኒሳ በቀለ አሰልጣኝ ሀጂ አዴሎ " አዲስ የ አለም ሪከርድ እናስመዘግባለን " በ ማለት ተናግረዋል ።
Credit :- Aman
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ መጪው እሁድ ከሚጠበቁ የ አትሌቲክስ ውድድሮች አንዱ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የሚሳተፍበት የ በርሊን ማራቶን ይገኝበታል ።
የ ቀነኒሳ በቀለ አሰልጣኝ ሀጂ አዴሎ " አዲስ የ አለም ሪከርድ እናስመዘግባለን " በ ማለት ተናግረዋል ።
Credit :- Aman
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ፈረንሳይ ሊግ የ ወሩ ምርጥ ተጫዋች !
የ ፈረንሳይ ላይ የ ወርሀ ነሐሴ ምርጥ ተጫዋች ከ ደቂቃዎች በፊት ይፋ ተደርጓል ።
ይህንንም ተከትሎ የ ፈረንሳዩ ሀያል ክለብ ፒኤስጂ የ ፊት መስመር ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ የ ወርሀ ነሐሴ ምርጥ ተጫዋች በመባል ተመርጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ፈረንሳይ ላይ የ ወርሀ ነሐሴ ምርጥ ተጫዋች ከ ደቂቃዎች በፊት ይፋ ተደርጓል ።
ይህንንም ተከትሎ የ ፈረንሳዩ ሀያል ክለብ ፒኤስጂ የ ፊት መስመር ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ የ ወርሀ ነሐሴ ምርጥ ተጫዋች በመባል ተመርጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe