TIKVAH-SPORT
258K subscribers
51.7K photos
1.48K videos
5 files
3.41K links
加入频道
የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ቴሌቪዥን ሽፋን አያገኝም !

ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀምረው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በየትኛውም ቴሌቭዥን የ ቀጥታ ስርጭት #እንደማይኖረው ታውቋል፡፡

ውድድሩ ባለፉት አመታት የ ቀጥታ ስርጭት ሲያገኝ ቢቆይም አሁን ላይ አስቸኳይ #ሀገራዊ ስራዎች በ መብዛታቸው ምክንያት የቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት አይኖርም፡፡

የ አበበ ቢቂላ ስታድዬም መያዝ ከሚችለው በ #ከፊል ተመልካች እንዲገባ ስለተፈቀደ የ ስፖርት ቤተሰቡ በ አካል በ መገኘት መታደም ይቻላል፡፡

Credit :- #AFF

@tikvahethsport @kidusyoftahe