የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የ ቴሌቪዥን ሽፋን አያገኝም !
ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀምረው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በየትኛውም ቴሌቭዥን የ ቀጥታ ስርጭት #እንደማይኖረው ታውቋል፡፡
ውድድሩ ባለፉት አመታት የ ቀጥታ ስርጭት ሲያገኝ ቢቆይም አሁን ላይ አስቸኳይ #ሀገራዊ ስራዎች በ መብዛታቸው ምክንያት የቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት አይኖርም፡፡
የ አበበ ቢቂላ ስታድዬም መያዝ ከሚችለው በ #ከፊል ተመልካች እንዲገባ ስለተፈቀደ የ ስፖርት ቤተሰቡ በ አካል በ መገኘት መታደም ይቻላል፡፡
Credit :- #AFF
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀምረው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በየትኛውም ቴሌቭዥን የ ቀጥታ ስርጭት #እንደማይኖረው ታውቋል፡፡
ውድድሩ ባለፉት አመታት የ ቀጥታ ስርጭት ሲያገኝ ቢቆይም አሁን ላይ አስቸኳይ #ሀገራዊ ስራዎች በ መብዛታቸው ምክንያት የቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት አይኖርም፡፡
የ አበበ ቢቂላ ስታድዬም መያዝ ከሚችለው በ #ከፊል ተመልካች እንዲገባ ስለተፈቀደ የ ስፖርት ቤተሰቡ በ አካል በ መገኘት መታደም ይቻላል፡፡
Credit :- #AFF
@tikvahethsport @kidusyoftahe