#CHAN2023
ለቻን ውድድር አዘጋጇ ሀገር አልጄርያ ቀድማ የገባችው ሞዛምቢክ የአቋም መፈተሻ ጨዋታዋን በትላንትናው ዕለት ማድረግ ችላለች።
በአልጄርያ ሊግ ተሳታፊ ከሆነው ኤሲ ፓራዱ ክለብ ጋር የተጫወተው የሞዛምቢክ ብሔራዊ ቡድን 4ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።
የሞዛምቢክ ቡድን ከቀናት በፊት ከሊጉ ክለብ አልጀርስ ጋር ጨዋታውን አድርጎ 3ለ1 በሆነ ውጤት #መሸነፉ ይታወቃል።
የሞዛምቢክ ብሔራዊ ቡድን በሰባተኛው የቻን አፍሪካ ዋንጫ በምድብ አንድ ከአልጄርያ ፣ #ኢትዮጵያ እና ሊቢያ ጋር መደልደላቸው ይታወሳል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ለቻን ውድድር አዘጋጇ ሀገር አልጄርያ ቀድማ የገባችው ሞዛምቢክ የአቋም መፈተሻ ጨዋታዋን በትላንትናው ዕለት ማድረግ ችላለች።
በአልጄርያ ሊግ ተሳታፊ ከሆነው ኤሲ ፓራዱ ክለብ ጋር የተጫወተው የሞዛምቢክ ብሔራዊ ቡድን 4ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።
የሞዛምቢክ ቡድን ከቀናት በፊት ከሊጉ ክለብ አልጀርስ ጋር ጨዋታውን አድርጎ 3ለ1 በሆነ ውጤት #መሸነፉ ይታወቃል።
የሞዛምቢክ ብሔራዊ ቡድን በሰባተኛው የቻን አፍሪካ ዋንጫ በምድብ አንድ ከአልጄርያ ፣ #ኢትዮጵያ እና ሊቢያ ጋር መደልደላቸው ይታወሳል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe