ኢትዮጵያ በ11 ወራት ውስጥ ወደ ውጪ ከተላከ የቡና ምርት 1.2 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተነገረ
በበጀት ዓመቱ 11 ወራት ውስጥ ወደ ውጪ ከተላከው አጠቃላይ የቡና ምርት 1 ቢሊየን 208 ሚሊየን 73 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።
በባለስልጣኑ መረጃ መሰረት ፦
- በበጀት ዓመቱ 11 ወራት በአጠቃላይ 252,466.98 ቶን የቡና ምርት ወደ ውጪ ተልኳል።
- በግንቦት ወር ብቻ 43,481.02 ቶን በመላክ የእቅዱ 105% ማሳካት ሲቻል በወሩ ብቻ 209.54 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል።
- የግንቦት ወር ውጥል ከ 2013/2014/2015 ዓ/ም በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወራት ከተላከው ምርት ከፍተኛ ውጤት የታየበት እንደሆነ ባለስልጣኑ ገልጿል።
#Coffee #Ethiopia
@tikvahethmagazine
በበጀት ዓመቱ 11 ወራት ውስጥ ወደ ውጪ ከተላከው አጠቃላይ የቡና ምርት 1 ቢሊየን 208 ሚሊየን 73 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።
በባለስልጣኑ መረጃ መሰረት ፦
- በበጀት ዓመቱ 11 ወራት በአጠቃላይ 252,466.98 ቶን የቡና ምርት ወደ ውጪ ተልኳል።
- በግንቦት ወር ብቻ 43,481.02 ቶን በመላክ የእቅዱ 105% ማሳካት ሲቻል በወሩ ብቻ 209.54 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል።
- የግንቦት ወር ውጥል ከ 2013/2014/2015 ዓ/ም በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወራት ከተላከው ምርት ከፍተኛ ውጤት የታየበት እንደሆነ ባለስልጣኑ ገልጿል።
#Coffee #Ethiopia
@tikvahethmagazine
#Coffee ☕️
የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን በሰኔ ወር 46 ሺ ቶን ቡና ኤክስፖርት ማድረጉን አስታውቋል። ይህም 218 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማስገኝት ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
በተያዘው በጀት ዓመትም 285,500 ቶን ቡና ለውጪ ገበያ በማቅረብ 1.43 ቢሊዮን ዶላር የተገኘ ሲሆን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በገቢ ደረጃ 7.5 በመቶ እንዲሁም ከምርት አንጻር የ20 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
@tikvahethmagazine
የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን በሰኔ ወር 46 ሺ ቶን ቡና ኤክስፖርት ማድረጉን አስታውቋል። ይህም 218 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማስገኝት ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
በተያዘው በጀት ዓመትም 285,500 ቶን ቡና ለውጪ ገበያ በማቅረብ 1.43 ቢሊዮን ዶላር የተገኘ ሲሆን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በገቢ ደረጃ 7.5 በመቶ እንዲሁም ከምርት አንጻር የ20 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
@tikvahethmagazine