#ስቅለት
የዛሬው ዕለት በክርስትና አስተምሮ የአይሁድ ካህናት ያለ በደል ያለ ጥፋት ንጹሕ እና ጻድቅ የኾነውን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰቀሉበት ዕለት ነው።
ዕለቱ በስግደት፣ በአምልኮ እንዲሁም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ይከበራል።
መልካም ዕለተ አርብ
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
የዛሬው ዕለት በክርስትና አስተምሮ የአይሁድ ካህናት ያለ በደል ያለ ጥፋት ንጹሕ እና ጻድቅ የኾነውን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰቀሉበት ዕለት ነው።
ዕለቱ በስግደት፣ በአምልኮ እንዲሁም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ይከበራል።
መልካም ዕለተ አርብ
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot