አርጀንቲና ወደ ፍፃሜው ተሸጋግራለች !
በአሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ የሚመሩት አርጀንቲናዎች 3ለ0 በሆነ ውጤት ክሮሽያን በመርታት ለእሁድ የፍፃሜ ጨዋታ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
√ ጁሊያን አልቫሬዝ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ያስቆጠራቸውን የግብ መጠን ወደ #አራት ከፍ አድርጓል።
√ ሊዮኔል ሜሲ በዓለም ዋንጫ #ስምንት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
√ ሊዮኔል ሜሲ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ #በስምንት ጎሎች ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎን አድርጓል።
√ ሊዮኔል ሜሲ በአንድ የዓለም ዋንጫ አምስት ጎሎችን ያስቆጠረ በእድሜ አንጋፋው ተጫዋች ሆኗል።
√ አርጀንቲና እሁድ አመሻሽ 12:00 ሰዓት በሚደረገው የፍፃሜ መርሐ ግብር #የሞሮኮ እና #ፈረንሳይን አሸናፊ የምትገጥም ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ የሚመሩት አርጀንቲናዎች 3ለ0 በሆነ ውጤት ክሮሽያን በመርታት ለእሁድ የፍፃሜ ጨዋታ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
√ ጁሊያን አልቫሬዝ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ያስቆጠራቸውን የግብ መጠን ወደ #አራት ከፍ አድርጓል።
√ ሊዮኔል ሜሲ በዓለም ዋንጫ #ስምንት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
√ ሊዮኔል ሜሲ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ #በስምንት ጎሎች ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎን አድርጓል።
√ ሊዮኔል ሜሲ በአንድ የዓለም ዋንጫ አምስት ጎሎችን ያስቆጠረ በእድሜ አንጋፋው ተጫዋች ሆኗል።
√ አርጀንቲና እሁድ አመሻሽ 12:00 ሰዓት በሚደረገው የፍፃሜ መርሐ ግብር #የሞሮኮ እና #ፈረንሳይን አሸናፊ የምትገጥም ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe