TIKVAH-SPORT
የዋልያዎቹ ተጋጣሚ ማን ይሆናል ? በአልጄሪያ አዘጋጅነት ለሚካሄደው በሀገር ውስጥ ብቻ የሚጫወቱ ተጫዋቾች የሚሳተፉበት የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የሚደረግ የእጣ ድልድል ከሰዓታት በኋላ ይፋ ይደረጋል ። በመጀመሪያው ቋት ውስጥ ሩዋንዳ ፣ ዩጋንዳ እና ሱዳን የተካተቱ ሲሆን በሁለተኛው ዙር ላይ የሚሳተፉ መሆናቸው ይፋ ተደርጓል ። በሁለተኛው ቋት ውስጥ ታንዛኒያ ፣ ኢትዮጵያ ፣ ብሩንዲ ፣ ደቡብ ሱዳን…
ዋልያዎቹ ተጋጣሚያቸውን አውቀዋል !
በአልጄሪያ አዘጋጅነት በሚካሄደው በሀገር ውስጥ #ብቻ የሚጫወቱ ተጫዋቾች ተሳትፎን የሚያደርጉበት የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የእጣ ድልድል ከደቂቃዎች በፊት በግብፅ ርዕሰ መዲና ካይሮ ይፋ ተደርጓል ።
ዋልያዎቹ በመጀመሪያው ዙር ጨዋታቸውን ከ #ደቡብ_ሱዳን ብሄራዊ ቡድን ጋር የሚያከናውኑ ይሆናል ።
ዋልያዎቹ በደርሶ መልስ ደቡብ ሱዳንን ማሸነፍ ከቻሉ ከ #ሩዋንዳ አቻቸው ጋር የመጨረሻ የቻን የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታቸውን የሚያከናውኑ ሲሆን አሸናፊው ብሄራዊ ቡድን በቀጥታ የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ መሆናቸውን ያረጋግጣሉ ።
የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ከወራቶች በኋላ ከ ሐምሌ 15 እስከ 17 ድረስ እንደሚካሄድ ካፍ አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአልጄሪያ አዘጋጅነት በሚካሄደው በሀገር ውስጥ #ብቻ የሚጫወቱ ተጫዋቾች ተሳትፎን የሚያደርጉበት የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የእጣ ድልድል ከደቂቃዎች በፊት በግብፅ ርዕሰ መዲና ካይሮ ይፋ ተደርጓል ።
ዋልያዎቹ በመጀመሪያው ዙር ጨዋታቸውን ከ #ደቡብ_ሱዳን ብሄራዊ ቡድን ጋር የሚያከናውኑ ይሆናል ።
ዋልያዎቹ በደርሶ መልስ ደቡብ ሱዳንን ማሸነፍ ከቻሉ ከ #ሩዋንዳ አቻቸው ጋር የመጨረሻ የቻን የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታቸውን የሚያከናውኑ ሲሆን አሸናፊው ብሄራዊ ቡድን በቀጥታ የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ መሆናቸውን ያረጋግጣሉ ።
የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ከወራቶች በኋላ ከ ሐምሌ 15 እስከ 17 ድረስ እንደሚካሄድ ካፍ አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe