#Ethiopia🇪🇹
ዋልያዎቹ ዛሬ ከረፋዱ 3:30 ጀምሮ የ መጨረሻ ልምምዳቸው በ ባህር ዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ሰርተዋል ።
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ዛሬ አመሻሽ ላይ ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጡ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዋልያዎቹ ዛሬ ከረፋዱ 3:30 ጀምሮ የ መጨረሻ ልምምዳቸው በ ባህር ዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ሰርተዋል ።
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ዛሬ አመሻሽ ላይ ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጡ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ኢትዮጵያ ፈጣን ተጫዋቾች አሏት "
ከ ሰባት አመታት በፊት ኢትዮጵያ ከ ደቡብ አፍሪካ በ አዲስ አበባ ስታዲየም ባደረጉት ጨዋታ ከሚታወሱ ተጫዋቾች መካከል ቀዳሚው በርናርድ ፓርከር ነው ።
ባፋና ባፋናዎቹ ከ ዋልያዎቹ ከሚያደርጉት ጨዋታ አስቀድሞ ምክሩን ለ ቡድን አጋሮቹ የለገሰው ፓርከር " ዋልያዎቹ ፈጣን ተጫዋቾች አሏቸው ፣ እኛ በመልሶ ማጥቃት በመጫወት የተሻለ ብቃት አለን ።
ስድስት ነጥቦችን ከዚህ ሁለት ጨዋታ ለማግኘት አቅደን መጫወት አለብን " ሲል በ ቡድኑ ያልተካተተው የ ፊት መስመር አጥቂ ፓርከር ተናግሯል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከ ሰባት አመታት በፊት ኢትዮጵያ ከ ደቡብ አፍሪካ በ አዲስ አበባ ስታዲየም ባደረጉት ጨዋታ ከሚታወሱ ተጫዋቾች መካከል ቀዳሚው በርናርድ ፓርከር ነው ።
ባፋና ባፋናዎቹ ከ ዋልያዎቹ ከሚያደርጉት ጨዋታ አስቀድሞ ምክሩን ለ ቡድን አጋሮቹ የለገሰው ፓርከር " ዋልያዎቹ ፈጣን ተጫዋቾች አሏቸው ፣ እኛ በመልሶ ማጥቃት በመጫወት የተሻለ ብቃት አለን ።
ስድስት ነጥቦችን ከዚህ ሁለት ጨዋታ ለማግኘት አቅደን መጫወት አለብን " ሲል በ ቡድኑ ያልተካተተው የ ፊት መስመር አጥቂ ፓርከር ተናግሯል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የ ወሩ ምርጥ ተጫዋች !
የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የወርሀ መስከረም የወሩን ምርጥ ተጫዋች ይፋ አድርገዋል ።
ይህንንም ተከትሎ የ ማንችስተር ዩናይትድ ፖርቹጋላዊው የ ፊት መስመር ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ የወሩ የሊጉ ምርጥ ተጫዋች በመባል ተመርጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የወርሀ መስከረም የወሩን ምርጥ ተጫዋች ይፋ አድርገዋል ።
ይህንንም ተከትሎ የ ማንችስተር ዩናይትድ ፖርቹጋላዊው የ ፊት መስመር ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ የወሩ የሊጉ ምርጥ ተጫዋች በመባል ተመርጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ባህር ዳር ለመጫወት የሚያስፈራ ቦታ ነው "
የ ደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን ከ ሰባት ዓመታት በፊት በ ዋልያዎቹ ሲሸነፉ የቡድን ግብ ጠባቂ የነበረው ኢቱሙሌንግ ኩኔ ስለነገው ጨዋታ የሚከተለውን ብሏል ።
" ከዚህ ቀደም ከ ኢትዮጵያ ጋር መጫወት ችለናል ፣ ያኔ የምንፈልገውን ውጤት ማግኘት አልቻልንም ነበር ።
አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ስለተጫወትን ከእኛ ጋር ሲነጻጸር የነገው የተለየ ነው ፣ ይህ ጨዋታ ባህርዳር ላይ ነው ።
ለመጫወት የሚያስፈራ ቦታ ነው ፣ በ ስታዲየሙ ውስጥ ደጋፊዎች ከሌሉ ውጤቱ ወደ እኛ የሚያደላ ይሆናል " ሲል የ ባፋና ባፋና የቀድሞ ግብ ጠባቂ አስተያየቱን ስለ ጨዋታው ሰጥቷል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን ከ ሰባት ዓመታት በፊት በ ዋልያዎቹ ሲሸነፉ የቡድን ግብ ጠባቂ የነበረው ኢቱሙሌንግ ኩኔ ስለነገው ጨዋታ የሚከተለውን ብሏል ።
" ከዚህ ቀደም ከ ኢትዮጵያ ጋር መጫወት ችለናል ፣ ያኔ የምንፈልገውን ውጤት ማግኘት አልቻልንም ነበር ።
አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ስለተጫወትን ከእኛ ጋር ሲነጻጸር የነገው የተለየ ነው ፣ ይህ ጨዋታ ባህርዳር ላይ ነው ።
ለመጫወት የሚያስፈራ ቦታ ነው ፣ በ ስታዲየሙ ውስጥ ደጋፊዎች ከሌሉ ውጤቱ ወደ እኛ የሚያደላ ይሆናል " ሲል የ ባፋና ባፋና የቀድሞ ግብ ጠባቂ አስተያየቱን ስለ ጨዋታው ሰጥቷል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ፕርሚየር ሊጉ የ ወሩ ምርጥ አሰልጣኝ !
የ ሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሴናል ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የ እንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የወርሀ መስከረም ምርጥ አሰልጣኝ በመባል መመረጡ ይፋ ሆኗል ።
አርቴታ በወሩ ባደረጋቸው ጨዋታዎች ሶስቱን መድፈኞቹ ሲያሸንፉ በሁለት ጨዋታዎች ግብ አልተቆጠረባቸውም ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሴናል ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የ እንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የወርሀ መስከረም ምርጥ አሰልጣኝ በመባል መመረጡ ይፋ ሆኗል ።
አርቴታ በወሩ ባደረጋቸው ጨዋታዎች ሶስቱን መድፈኞቹ ሲያሸንፉ በሁለት ጨዋታዎች ግብ አልተቆጠረባቸውም ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#PressConferenceLive
የ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከ ደቡብ አፍሪካ አቻው ጋር የሚያደርጉትን ጨዋታ አስመልክተው ስለነበራቸው ዝግጅት የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ ባረፉበት አቫንቲ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣሉ ።
*ጋዜጣዊ መግለጫውን #በቀጥታ በ #ቮይስ ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከ ደቡብ አፍሪካ አቻው ጋር የሚያደርጉትን ጨዋታ አስመልክተው ስለነበራቸው ዝግጅት የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ ባረፉበት አቫንቲ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣሉ ።
*ጋዜጣዊ መግለጫውን #በቀጥታ በ #ቮይስ ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#SouthAfrica
በነገው ዕለት ዋልያዎቹን የሚገጥመው የ ደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ የ መጨረሻ ልምምዳቸውን በ ባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲየም አከናውነዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በነገው ዕለት ዋልያዎቹን የሚገጥመው የ ደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ የ መጨረሻ ልምምዳቸውን በ ባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲየም አከናውነዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
Audio
የ ዋልያዎቹ ጋዜጣዊ መግለጫ !
የ ዋልያዎቹ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና የ ብሔራዊ ቡድኑ ዋና አምበል ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ ለ ጋዜጠኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።
ከ ደቂቃዎች በፊት የተጠናቀቀውን ሙሉ ጋዜጣዊ መግለጫ ከላይ ተያይዟል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ዋልያዎቹ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና የ ብሔራዊ ቡድኑ ዋና አምበል ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ ለ ጋዜጠኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።
ከ ደቂቃዎች በፊት የተጠናቀቀውን ሙሉ ጋዜጣዊ መግለጫ ከላይ ተያይዟል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Ethiopia🇪🇹
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለ ኳታሩ የ አለም ዋንጫ የ ማጣርያ የ ምድቡ ሶስተኛ ጨዋታ በዛሬው ዕለት ከ ደቡብ አፍሪካ ጋር የምታካሂድ ይሆናል ።
ዋልያዎቹ በተሻለ የ ግብ ክፍያ የሚያሸንፉ ከሆነ የ ምድባቸው መሪ የሚሆኑበት አጋጣሚ ይፈጠራል ።
ጨዋታው ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለ ኳታሩ የ አለም ዋንጫ የ ማጣርያ የ ምድቡ ሶስተኛ ጨዋታ በዛሬው ዕለት ከ ደቡብ አፍሪካ ጋር የምታካሂድ ይሆናል ።
ዋልያዎቹ በተሻለ የ ግብ ክፍያ የሚያሸንፉ ከሆነ የ ምድባቸው መሪ የሚሆኑበት አጋጣሚ ይፈጠራል ።
ጨዋታው ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe