ፒኤስጂ እና ባየር ሙኒክ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቀሉ !
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታ ባየር ሙኒክ ላዚዮን 3ለ0 እንዲሁም ፒኤስጂ ሪያል ሶሴዳድን 2ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የባየር ሙኒክን የማሸነፊያ ግቦች ሀሪ ኬን 2x እና ቶማስ ሙለር ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።
ለፒኤስጂ የማሸነፊያ ግቦችን ኪሊያን ምባፔ 2x ከመረብ ሲያሳርፍ ለሪያል ሶሴዳድ መሬኖ አስቆጥሯል።
በድምር ውጤት ባየር ሙኒክ ላዚዮን 3ለ1 እንዲሁም ፒኤስጂ ሪያል ሶሴዳድን 4ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፈው ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።
ሀሪ ኬን እና ኪሊያን ምባፔ በውድድር አመቱ #ስድስት የሻምፒየንስ ሊግ ግቦችን በማስቆጠር የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች ናቸው።
እንግሊዛዊው አጥቂ ሀሪ ኬን በዘንድሮው የውድድር ዘመን ለባየር ሙኒክ ባደረጋቸው ሰላሳ ሶስት ጨዋታዎች ሰላሳ ሶስት ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።
ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ በዚህ አመት ለፒኤስጂ ባደረጋቸው ሰላሳ አራት ጨዋታዎች ሰላሳ አራት ግቦች አስቆጥሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታ ባየር ሙኒክ ላዚዮን 3ለ0 እንዲሁም ፒኤስጂ ሪያል ሶሴዳድን 2ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የባየር ሙኒክን የማሸነፊያ ግቦች ሀሪ ኬን 2x እና ቶማስ ሙለር ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።
ለፒኤስጂ የማሸነፊያ ግቦችን ኪሊያን ምባፔ 2x ከመረብ ሲያሳርፍ ለሪያል ሶሴዳድ መሬኖ አስቆጥሯል።
በድምር ውጤት ባየር ሙኒክ ላዚዮን 3ለ1 እንዲሁም ፒኤስጂ ሪያል ሶሴዳድን 4ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፈው ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።
ሀሪ ኬን እና ኪሊያን ምባፔ በውድድር አመቱ #ስድስት የሻምፒየንስ ሊግ ግቦችን በማስቆጠር የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች ናቸው።
እንግሊዛዊው አጥቂ ሀሪ ኬን በዘንድሮው የውድድር ዘመን ለባየር ሙኒክ ባደረጋቸው ሰላሳ ሶስት ጨዋታዎች ሰላሳ ሶስት ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።
ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ በዚህ አመት ለፒኤስጂ ባደረጋቸው ሰላሳ አራት ጨዋታዎች ሰላሳ አራት ግቦች አስቆጥሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
መልካም ዕድል!
ከፍ የተደረጉ ኦዶችን አይተዋል ? እንግዲያውስ ተወራረዱባቸው! እንዳያመልጥዎ!
Manchester City vs. FC Copenhagen
Real Madrid vs. Leipzig
ለተሻለ ውርርድ ቤቲካን ይጠቀሙ! አሁኑኑ Betika.et ላይ /በቴሌግራም ቦታችን - @BetikaETBot ይወራረዱ!
ከፍ የተደረጉ ኦዶችን አይተዋል ? እንግዲያውስ ተወራረዱባቸው! እንዳያመልጥዎ!
Manchester City vs. FC Copenhagen
Real Madrid vs. Leipzig
ለተሻለ ውርርድ ቤቲካን ይጠቀሙ! አሁኑኑ Betika.et ላይ /በቴሌግራም ቦታችን - @BetikaETBot ይወራረዱ!
Forwarded from HEY Online Market
SAMSUNG And LG Smart TV
55 inches = 115,000 Birr
65 inches = 145,000 Birr
75 inches = 245,000 Birr
85 inches = 375,000 Birr
LG Home Theatre = 54,000 Birr
Contact us :
0953964175 @heymobile
@Heyonlinemarket
55 inches = 115,000 Birr
65 inches = 145,000 Birr
75 inches = 245,000 Birr
85 inches = 375,000 Birr
LG Home Theatre = 54,000 Birr
Contact us :
0953964175 @heymobile
@Heyonlinemarket
" ከአሰልጣኙ ጋር ችግር አልተፈጠረም " ምባፔ
ፈረንሳዊው የፒኤስጂ የፊት መስመር ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ ከክለቡ አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ጋር ያላቸው ግንኙነት መልካም መሆኑን ገልጿል።
" ከአሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ጋር ምንም አልተፈጠረም ጥሩ ግንኙነት ነው ያለን እዚህ ብዙ ችግሮች አሉብኝ ነገርግን አሰልጣኙ ከችግሮቼ አንዱ አይደለም " ሲል ኪሊያን ምባፔ ተናግሯል።
አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ በበኩላቸው ስለ ኪሊያን ምባፔ ተጠይቀው " እንደሚታወቀው እሱ በቀጣይ እዚህ ላይሆን ይችላል ስለዚህ ሌሎች ተጨዋቾችን መሞከር አለብን።"ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው የፒኤስጂ የፊት መስመር ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ ከክለቡ አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ጋር ያላቸው ግንኙነት መልካም መሆኑን ገልጿል።
" ከአሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ጋር ምንም አልተፈጠረም ጥሩ ግንኙነት ነው ያለን እዚህ ብዙ ችግሮች አሉብኝ ነገርግን አሰልጣኙ ከችግሮቼ አንዱ አይደለም " ሲል ኪሊያን ምባፔ ተናግሯል።
አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ በበኩላቸው ስለ ኪሊያን ምባፔ ተጠይቀው " እንደሚታወቀው እሱ በቀጣይ እዚህ ላይሆን ይችላል ስለዚህ ሌሎች ተጨዋቾችን መሞከር አለብን።"ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" አርሰናል ዋንጫው እንዲሳካለት እመኛለሁ " ጉንዶዚ
ፈረንሳዊው የላዚዮ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ማቲኦ ጉንዶዚ የቀድሞ ክለቡ አርሰናል የሊጉን ዋንጫ እንዲያሸንፍ ምኞቱን ገልጿል።
" አርቴታ አርሰናል ውስጥ ድንቅ ስራ እየሰራ ነው እነሱ ለዋንጫ እየተፎካከሩ ነው ጥሩ የሚሰራ ጥሩ ቡድን አላቸው፣ አርሰናል ዋንጫውን እንደሚያሸንፍ ተስፋ አደርጋለሁ እንዲሳካላቸው እመኛለሁ።" ጉንዶዚ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው የላዚዮ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ማቲኦ ጉንዶዚ የቀድሞ ክለቡ አርሰናል የሊጉን ዋንጫ እንዲያሸንፍ ምኞቱን ገልጿል።
" አርቴታ አርሰናል ውስጥ ድንቅ ስራ እየሰራ ነው እነሱ ለዋንጫ እየተፎካከሩ ነው ጥሩ የሚሰራ ጥሩ ቡድን አላቸው፣ አርሰናል ዋንጫውን እንደሚያሸንፍ ተስፋ አደርጋለሁ እንዲሳካላቸው እመኛለሁ።" ጉንዶዚ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተመዘገብሽ⁉️🦻
🚨ምዝገባ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀሩት!
20 ድንቅ ዓመታት ከድንቅ ሴቶቻችን ጋር! 21ኛው ዙርስ?! አብረን አንሮጥም!?!
የ2016 ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ሩጫ መጋቢት 8 ቀን 2016 ዓ.ም ይካሄዳል!
ስለምዝገባው ሂደት መረጃ ከፈለጉ👇
☎️ +251116635757
ነይ እንሩጥ!
#GreatEthiopianRun #Ethiopia #ኢትዮጵያ #investinwomen #CheersTo21 #DashenBank #SafaricomEthiopia
🚨ምዝገባ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀሩት!
20 ድንቅ ዓመታት ከድንቅ ሴቶቻችን ጋር! 21ኛው ዙርስ?! አብረን አንሮጥም!?!
የ2016 ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ሩጫ መጋቢት 8 ቀን 2016 ዓ.ም ይካሄዳል!
ስለምዝገባው ሂደት መረጃ ከፈለጉ👇
☎️ +251116635757
ነይ እንሩጥ!
#GreatEthiopianRun #Ethiopia #ኢትዮጵያ #investinwomen #CheersTo21 #DashenBank #SafaricomEthiopia
ሜሰን ግሪንውድ ለጃማይካ ይጫወት ይሆን ?
የጃማይካ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሄሚር ሀልግሪምሰን ሜሰን ግሪንውድ ለቡድናቸው እንዲጫወት እንደሚፈልጉ እና በዚሁ ዙሪያ እንዳነጋገሩት ገልፀዋል።
" ሜሰን ግሪንውድ ቡድኔ ውስጥ እንዲጫወት እፈልጋለሁ ሁሉም አሰልጣኝ ምርጥ ተጨዋች እንዲኖረው ይፈልጋል፣ መጫወት የሚፈልግ ከሆነ ውሳኔው የእሱ ነው።"ሲሉ አሰልጣኙ ተናግረዋል።
የጃማይካ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከወራት በፊት ከማንችስተር ዩናይትድ ለሄታፌ የሚጫወተውን ሜሰን ግሪንውድ ለብሔራዊ ቡድናቸው እንዲጫወት ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀው ነበር።
ሜሰን ግሪንውድ ለዋናው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን በአንድ ጨዋታ ተሰልፎ ቢጫወትም በፊፋ ደንብ መሰረት ሌላ ብሔራዊ ቡድንን መወከል ይችላል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጃማይካ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሄሚር ሀልግሪምሰን ሜሰን ግሪንውድ ለቡድናቸው እንዲጫወት እንደሚፈልጉ እና በዚሁ ዙሪያ እንዳነጋገሩት ገልፀዋል።
" ሜሰን ግሪንውድ ቡድኔ ውስጥ እንዲጫወት እፈልጋለሁ ሁሉም አሰልጣኝ ምርጥ ተጨዋች እንዲኖረው ይፈልጋል፣ መጫወት የሚፈልግ ከሆነ ውሳኔው የእሱ ነው።"ሲሉ አሰልጣኙ ተናግረዋል።
የጃማይካ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከወራት በፊት ከማንችስተር ዩናይትድ ለሄታፌ የሚጫወተውን ሜሰን ግሪንውድ ለብሔራዊ ቡድናቸው እንዲጫወት ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀው ነበር።
ሜሰን ግሪንውድ ለዋናው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን በአንድ ጨዋታ ተሰልፎ ቢጫወትም በፊፋ ደንብ መሰረት ሌላ ብሔራዊ ቡድንን መወከል ይችላል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ብዙ ዋንጫዎች እንደምናሸንፍ ተስፋ አለኝ " ሳሊባ
ፈረንሳዊው የአርሰናል የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ዊሊያም ሳሊባ ቡድናቸው በዘንድሮው የውድድር ዘመን ብዙ ዋንጫዎችን ለማሸነፍ ጥረት እንደሚያደርግ ገልጿል።
" ገና ብዙ ጨዋታዎች ይቀራሉ በዘንድሮው የውድድር ዘመን ብዙ ዋንጫዎችን እንደምናሸንፍ ተስፋ አለኝ ፣ ከባድ እንደሆነ እናውቃለን ነገርግን በየቀኑ የተሻለ ሰርተን ለማሸነፍ እንጥራለን።" ሲል ሳሊባ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው የአርሰናል የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ዊሊያም ሳሊባ ቡድናቸው በዘንድሮው የውድድር ዘመን ብዙ ዋንጫዎችን ለማሸነፍ ጥረት እንደሚያደርግ ገልጿል።
" ገና ብዙ ጨዋታዎች ይቀራሉ በዘንድሮው የውድድር ዘመን ብዙ ዋንጫዎችን እንደምናሸንፍ ተስፋ አለኝ ፣ ከባድ እንደሆነ እናውቃለን ነገርግን በየቀኑ የተሻለ ሰርተን ለማሸነፍ እንጥራለን።" ሲል ሳሊባ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሊቨርፑል ወሳኝ ተጨዋቹ ልምምድ ሰርቷል !
በአሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የሚመራው የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ወሰኝ የፊት መስመር ተጨዋቹ የቡድን ልምምድ መስራት መጀመሩ ተገልጿል።
ሊቨርፑል ዛሬ ባደረገው መደበኛ ልምምድ ላይ በጉዳት የተወሰኑ ጨዋታዎች ያመለጡት መሐመድ ሳላህ መሳተፍ ችሏል።
ግብፃዊው የፊት መስመር ተጨዋች መሐመድ ሳላህ ሊቨርፑል ነገ ምሽት ከስፓርታ ፕርሀ ጋር በሚያደርገው የዩሮፓ ሊግ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ወደ ሜዳ ይመለሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የሚመራው የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ወሰኝ የፊት መስመር ተጨዋቹ የቡድን ልምምድ መስራት መጀመሩ ተገልጿል።
ሊቨርፑል ዛሬ ባደረገው መደበኛ ልምምድ ላይ በጉዳት የተወሰኑ ጨዋታዎች ያመለጡት መሐመድ ሳላህ መሳተፍ ችሏል።
ግብፃዊው የፊት መስመር ተጨዋች መሐመድ ሳላህ ሊቨርፑል ነገ ምሽት ከስፓርታ ፕርሀ ጋር በሚያደርገው የዩሮፓ ሊግ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ወደ ሜዳ ይመለሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ባየር ሙኒክ የተጫዋቹን ውል አራዝሟል !
የጀርመን ቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሙኒክ የፊት መስመር ተጨዋቻቸውን ማትያስ ቴልን ኮንትራት ለተጨማሪ አመታት ማራዘማቸውን ይፋ አድርገዋል።
ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጨዋች ማትያስ ቴል በባየር ሙኒክ ቤት እስከ 2029 የሚያቆየውን የአምስት አመት ውል መፈረሙ ይፋ ሆኗል።
የ 18ዓመቱ ተጨዋች ማትያስ ቴል ውሉን ካራዘመ በኋላ " ይህ ለእኔ ልዩ ትርጉም አለው ሙኒክ ለእኔ እና ቤተሰቤ ቤታችን ነው ፣ ለባየር ሙኒክ ስትጫዎት ሁሉንም ዋንጫዎች ማሸነፍ አለብህ ለዚህም ያለኝን ሁሉ እሰጣለሁ።"ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጀርመን ቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሙኒክ የፊት መስመር ተጨዋቻቸውን ማትያስ ቴልን ኮንትራት ለተጨማሪ አመታት ማራዘማቸውን ይፋ አድርገዋል።
ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጨዋች ማትያስ ቴል በባየር ሙኒክ ቤት እስከ 2029 የሚያቆየውን የአምስት አመት ውል መፈረሙ ይፋ ሆኗል።
የ 18ዓመቱ ተጨዋች ማትያስ ቴል ውሉን ካራዘመ በኋላ " ይህ ለእኔ ልዩ ትርጉም አለው ሙኒክ ለእኔ እና ቤተሰቤ ቤታችን ነው ፣ ለባየር ሙኒክ ስትጫዎት ሁሉንም ዋንጫዎች ማሸነፍ አለብህ ለዚህም ያለኝን ሁሉ እሰጣለሁ።"ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ሲቲ ሊቨርፑልን በዋንጫ ቢበልጠውም እውነታውን አይደብቀውም " አርኖልድ
እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች አሌክሳንደር አርኖልድ ማንችስተር ሲቲ ባለፉት አመታት ከሊቨርፑል የበለጠ ዋንጫ ቢያሳካም ባወጡት ገንዘብ ምክንያት እውነታው የተለየ መሆኑን ገልጿል።
" ማንችስተር ሲቲ ባለፉት አመታት ከእኛ የበለጠ ዋንጫ ቢያሸንፍ እና ስኬታማ ቢሆንም እውነታውን አይቀይረውም በገንዘብ ምክንያት የእኛ ዋንጫ ከእነሱ የበለጠ ትርጉም አለው።"ሲል አርኖልድ ተናግሯል።
አሌክሳንደር አርኖልድ ቀጥሎም ሁለቱ ክለቦች የተገነቡበት መንገድ እና እኛ ያደረግነው ነገር ለደጋፊዎቻችን የተለየ ትርጉም አለው በማለት ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች አሌክሳንደር አርኖልድ ማንችስተር ሲቲ ባለፉት አመታት ከሊቨርፑል የበለጠ ዋንጫ ቢያሳካም ባወጡት ገንዘብ ምክንያት እውነታው የተለየ መሆኑን ገልጿል።
" ማንችስተር ሲቲ ባለፉት አመታት ከእኛ የበለጠ ዋንጫ ቢያሸንፍ እና ስኬታማ ቢሆንም እውነታውን አይቀይረውም በገንዘብ ምክንያት የእኛ ዋንጫ ከእነሱ የበለጠ ትርጉም አለው።"ሲል አርኖልድ ተናግሯል።
አሌክሳንደር አርኖልድ ቀጥሎም ሁለቱ ክለቦች የተገነቡበት መንገድ እና እኛ ያደረግነው ነገር ለደጋፊዎቻችን የተለየ ትርጉም አለው በማለት ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
Forwarded from WANAW SPORT
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🔥 በደማቅ ሁኔታ የተጠናቀቀው የ #13ኛው_ቢጂአይ_ኢትዮጵያ_ሚዲያ_ካፕ የእግር ኳስ ፍልሚያ የፍፃሜ ስነ-ስርዓት! 🔥
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
ማውሪዝዮ ሳሪ ላዚዮን ሊለቁ እንደሚችሉ ገለፁ !
ጣልያናዊው የላዚዮ ዋና አሰልጣኝ ማውሪዝዮ ሳሪ በክለቡ ያላቸው ኮንትራት ከመጠናቀቁ በፊት ላዚዮን ሊለቁ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
በክለቡ ያለኝ ኮንትራት ሊጠናቀቅ ተጨማሪ አንድ አመት ይቀረዋል ያሉት አሰልጣኙ " ነገርግን ከዛ በፊት ከላዚዮ ጋር ያለኝ ቆይታ ሊያበቃ ይችላል ፣ ቡድኑ ወጣት አይደለም የሆነ ነገር መደረግ አለበት።"ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ጣልያናዊው የላዚዮ ዋና አሰልጣኝ ማውሪዝዮ ሳሪ በክለቡ ያላቸው ኮንትራት ከመጠናቀቁ በፊት ላዚዮን ሊለቁ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
በክለቡ ያለኝ ኮንትራት ሊጠናቀቅ ተጨማሪ አንድ አመት ይቀረዋል ያሉት አሰልጣኙ " ነገርግን ከዛ በፊት ከላዚዮ ጋር ያለኝ ቆይታ ሊያበቃ ይችላል ፣ ቡድኑ ወጣት አይደለም የሆነ ነገር መደረግ አለበት።"ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe