ዋልያዎቹ ሽንፈት አስተናግደዋል !
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከግብፅ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረገውን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
የግብፅ ብሔራዊ ቡድንን የማሸነፊያ ግብ ሙስጣፋ ፋቲ ያስቆጠረ ሲሆን ፈርኦኖቹ ምድቡን በበላይነት ያጠናቀቁበትን ውጤትም ማስመዝገብ ችለዋል።
ዋልያዎቹ የማጣሪያ ውድድራቸውን በአራቱ #ተሸንፈው ፣ አንድ #አቻ ወጥተው እና አንድ #አሸንፈው #በአራት ነጥብ የምድቡን የመጨረሻ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከግብፅ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረገውን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
የግብፅ ብሔራዊ ቡድንን የማሸነፊያ ግብ ሙስጣፋ ፋቲ ያስቆጠረ ሲሆን ፈርኦኖቹ ምድቡን በበላይነት ያጠናቀቁበትን ውጤትም ማስመዝገብ ችለዋል።
ዋልያዎቹ የማጣሪያ ውድድራቸውን በአራቱ #ተሸንፈው ፣ አንድ #አቻ ወጥተው እና አንድ #አሸንፈው #በአራት ነጥብ የምድቡን የመጨረሻ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe