ቼልሲ ነጥብ ተጋርተዋል !
በእንግሊዝ ፕርምየር ሊግ ሀያ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከ ዌስትሀም ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
የቼልሲን ግብ ጇ ፊሊክስ ከመረብ ሲያሳርፍ ለዌስትሀም የአቻነቷን ግብ ኤመርሰን አስቆጥሯል።
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ተከታታይ ያደረጋቸውን ሶስት የሊግ ጨዋታዎችን አቻ ወጥቷል።
ጇ ፊሊክስ ለምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የመጀመሪያ ግቡን ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ቼልሲ በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ሰላሳ አንድ ነጥብ በመሰብሰብ #ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጡ ዌስትሀም በሀያ ነጥቦች አስራ አምስተኛ ደረጃ መቀመጥ ችለዋል።
ቼልሲ በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ከ #ሳውዝሀምፕተን እንዲሁም ዌስትሀም ከ ቶተንሀም የሚገናኙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በእንግሊዝ ፕርምየር ሊግ ሀያ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከ ዌስትሀም ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
የቼልሲን ግብ ጇ ፊሊክስ ከመረብ ሲያሳርፍ ለዌስትሀም የአቻነቷን ግብ ኤመርሰን አስቆጥሯል።
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ተከታታይ ያደረጋቸውን ሶስት የሊግ ጨዋታዎችን አቻ ወጥቷል።
ጇ ፊሊክስ ለምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የመጀመሪያ ግቡን ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ቼልሲ በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ሰላሳ አንድ ነጥብ በመሰብሰብ #ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጡ ዌስትሀም በሀያ ነጥቦች አስራ አምስተኛ ደረጃ መቀመጥ ችለዋል።
ቼልሲ በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ከ #ሳውዝሀምፕተን እንዲሁም ዌስትሀም ከ ቶተንሀም የሚገናኙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe