TIKVAH-SPORT
258K subscribers
51.7K photos
1.48K videos
5 files
3.41K links
加入频道
ኢትዮጵያ 🇪🇹 በፊፋ ሽልማት ማንን መረጠች ?

በትላንትናው ዕለት በተደረገው የአመቱ ምርጥ የፊፋ ሽልማት ላይ #ኢትዮጵያ በአምበሏ መስዑድ መሀመድ ፣ አሰልጣኟ ውበቱ አባተ እና ጋዜጠኛ #ሁሴን አብድልቀኒ በመወከል ድምጿን ሰጥታለች።

በዚህም መሰረት :-

- አሰልጣኝ ውበቱ አባተ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኪሊያን ምባፔ እና ሳድዮ ማኔ

- መስዑድ መሀመድ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኔይማር እና ካሪም ቤንዜማ

- ጋዜጠኛ #ሁሴን አብድልቀኒ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኪሊያን ምባፔ እና ካሪም ቤንዜማን በቅደም ተከተል መምረጣቸውን ለማወቅ ተችሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe