ኢትዮጵያ 🇪🇹 በፊፋ ሽልማት ማንን መረጠች ?
በትላንትናው ዕለት በተደረገው የአመቱ ምርጥ የፊፋ ሽልማት ላይ #ኢትዮጵያ በአምበሏ መስዑድ መሀመድ ፣ አሰልጣኟ ውበቱ አባተ እና ጋዜጠኛ #ሁሴን አብድልቀኒ በመወከል ድምጿን ሰጥታለች።
በዚህም መሰረት :-
- አሰልጣኝ ውበቱ አባተ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኪሊያን ምባፔ እና ሳድዮ ማኔ
- መስዑድ መሀመድ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኔይማር እና ካሪም ቤንዜማ
- ጋዜጠኛ #ሁሴን አብድልቀኒ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኪሊያን ምባፔ እና ካሪም ቤንዜማን በቅደም ተከተል መምረጣቸውን ለማወቅ ተችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በትላንትናው ዕለት በተደረገው የአመቱ ምርጥ የፊፋ ሽልማት ላይ #ኢትዮጵያ በአምበሏ መስዑድ መሀመድ ፣ አሰልጣኟ ውበቱ አባተ እና ጋዜጠኛ #ሁሴን አብድልቀኒ በመወከል ድምጿን ሰጥታለች።
በዚህም መሰረት :-
- አሰልጣኝ ውበቱ አባተ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኪሊያን ምባፔ እና ሳድዮ ማኔ
- መስዑድ መሀመድ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኔይማር እና ካሪም ቤንዜማ
- ጋዜጠኛ #ሁሴን አብድልቀኒ :- ሊዮኔል ሜሲ ፣ ኪሊያን ምባፔ እና ካሪም ቤንዜማን በቅደም ተከተል መምረጣቸውን ለማወቅ ተችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe