የ ዋልያዎቹ ጨዋታ በምን ይታያል ?
ዋልያዎቹ ከ ባፋና ባፋና የሚያካሂዱት ጨዋታ የ ፊፋ የ ዩቲዩብ ቻናል በቀጥታ እንደሚያስተላልፈው ለማረጋገጥ ተችሏል ።
ከዚህ ቀደም የነበረውን ክፍተት ለመቅረፍ አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክን ጨምሮ ከ ደቡብ አፍሪካ እና ኬንያ የመጡ ባለሙያዎች ውድድሩን በሚገባ ለማስተላለፍ በ ዝግጅት ላይ ናቸው ።
አዲስ ሚድያ ኔትዎርክ ጨዋታውን በ ቴሌቪዥን ለማስተላለፍ ፍላጎት ማሳየታቸውን ተከትሎ አሁን ላይ ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዋልያዎቹ ከ ባፋና ባፋና የሚያካሂዱት ጨዋታ የ ፊፋ የ ዩቲዩብ ቻናል በቀጥታ እንደሚያስተላልፈው ለማረጋገጥ ተችሏል ።
ከዚህ ቀደም የነበረውን ክፍተት ለመቅረፍ አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክን ጨምሮ ከ ደቡብ አፍሪካ እና ኬንያ የመጡ ባለሙያዎች ውድድሩን በሚገባ ለማስተላለፍ በ ዝግጅት ላይ ናቸው ።
አዲስ ሚድያ ኔትዎርክ ጨዋታውን በ ቴሌቪዥን ለማስተላለፍ ፍላጎት ማሳየታቸውን ተከትሎ አሁን ላይ ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" በ ባህር ዳር ተሸንፈን አናቅም "
የ ቀድሞ የ ዋልያዎቹ የ ፊት መስመር አጥቂ ፍቅሩ ተፈራ ለሜሳ የዛሬውን የ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታ አስመልክቶ የሚከተለውን አስተያየት ሰጥቷል ።
" የዛሬው ጨዋታ ላይ ጥሩ ውጤት እንደምናስመዘግብ እርግጠኞች ነን ፣ ባህርዳር ስታዲየም ላይ ባደረግነው ጨዋታ ተሸንፈን አናቅም ።
ይህ ብሔራዊ ቡድን ጥሩ ነው ፣ ጥሩ እግር ኳስን በሜዳ ላይ ይጫወታል ባህርዳር ላይ ካደረግናቸው አስር ጨዋታዎች በዘጠኙ አሸንፈናል " ሲል ፍቅሩ ተፈራ ተናግሯል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ቀድሞ የ ዋልያዎቹ የ ፊት መስመር አጥቂ ፍቅሩ ተፈራ ለሜሳ የዛሬውን የ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታ አስመልክቶ የሚከተለውን አስተያየት ሰጥቷል ።
" የዛሬው ጨዋታ ላይ ጥሩ ውጤት እንደምናስመዘግብ እርግጠኞች ነን ፣ ባህርዳር ስታዲየም ላይ ባደረግነው ጨዋታ ተሸንፈን አናቅም ።
ይህ ብሔራዊ ቡድን ጥሩ ነው ፣ ጥሩ እግር ኳስን በሜዳ ላይ ይጫወታል ባህርዳር ላይ ካደረግናቸው አስር ጨዋታዎች በዘጠኙ አሸንፈናል " ሲል ፍቅሩ ተፈራ ተናግሯል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ደቡብ አፍሪካ የ ፊት መስመር አጥቂዎች !
ከ ሰዓታት በኋላ ዋልያዎቹን የሚገጥሙት ባፋና ባፋና የ ፊት መስመር አጥቂ ስብስብ በ ውድድር ዓመቱ በ ክለቦቻቸው ያላቸው ቁጥራዊ መረጃ ተገልጿል ።
በዚህም መሰረት :-
ሌትሳውሎ :- አምስት ጎሎች
ፑሌ :- አራት ለግብ የሚሆኑ ኳሶች
ማክጎፓ :- ሁለት ጎሎች እና አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ
ኩቱሜላ :- አንድ ጎል እና ሁለት ለግብ የሚሆን ኳስ
ሎንግዋኔ :- አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ
ማባሳ :- ሁለት ጎሎችን በ አዲሱ የውድድር ዓመት ያላቸው ቁጥራዊ መረጃ ነው ።
በ ድምሩም አስር ጎሎችን እና ስምንት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችተው ማቀበል ችለዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከ ሰዓታት በኋላ ዋልያዎቹን የሚገጥሙት ባፋና ባፋና የ ፊት መስመር አጥቂ ስብስብ በ ውድድር ዓመቱ በ ክለቦቻቸው ያላቸው ቁጥራዊ መረጃ ተገልጿል ።
በዚህም መሰረት :-
ሌትሳውሎ :- አምስት ጎሎች
ፑሌ :- አራት ለግብ የሚሆኑ ኳሶች
ማክጎፓ :- ሁለት ጎሎች እና አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ
ኩቱሜላ :- አንድ ጎል እና ሁለት ለግብ የሚሆን ኳስ
ሎንግዋኔ :- አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ
ማባሳ :- ሁለት ጎሎችን በ አዲሱ የውድድር ዓመት ያላቸው ቁጥራዊ መረጃ ነው ።
በ ድምሩም አስር ጎሎችን እና ስምንት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችተው ማቀበል ችለዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Live
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ከ ደቂቃዎች ሲደርሱ በአሁን ሰዓት በሟሟቅ ላይ ይገኛሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ከ ደቂቃዎች ሲደርሱ በአሁን ሰዓት በሟሟቅ ላይ ይገኛሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Live
ዋልያዎቹ ከ ደቡብ አፍሪካ ጋር የሚያካሂዱትን ጨዋታ በ ፊፋ የ ዩቲዩብ ቻናል መከታተል ይችላሉ ።
#AMN በ ፌስቡክ ገፃቸው ጨዋታውን እንደሚያስተላልፉ ቢያሳውቁም እንደማይተላለፍ ለማረጋገጥ ተችሏል ።
https://youtu.be/-17Z14RY5Jg
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዋልያዎቹ ከ ደቡብ አፍሪካ ጋር የሚያካሂዱትን ጨዋታ በ ፊፋ የ ዩቲዩብ ቻናል መከታተል ይችላሉ ።
#AMN በ ፌስቡክ ገፃቸው ጨዋታውን እንደሚያስተላልፉ ቢያሳውቁም እንደማይተላለፍ ለማረጋገጥ ተችሏል ።
https://youtu.be/-17Z14RY5Jg
@tikvahethsport @kidusyoftahe