TIKVAH-SPORT
258K subscribers
51.8K photos
1.48K videos
5 files
3.42K links
加入频道
ኢትዮጵያ 1 - 3 ደቡብ አፍሪካ

ጌታነህ ከበደ ሞኩዌና
⚽️ ሞቶቢ ምቫላ
⚽️ኢቪደንስ ማኮፓ

@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተጠናቀቀ| ኢትዮጵያ 1 - 3 ደቡብ አፍሪካ

ጌታነህ ከበደ ሞኩዌና
⚽️ ሞቶቢ ምቫላ
⚽️ኢቪደንስ ማኮፓ

@tikvahethsport @kidusyoftahe
Live stream started
Live stream finished (4 minutes)
Webetu Abate
TIKVAH-SPORT
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ምን አሉ ?

የ ዋልያዎቹ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከ ጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።

*ሙሉ አስተያየቱ በ ቮይስ ተያይዟል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
Photos🇪🇹

ከዛሬው የ ዋልያዎቹ እና ባፋና ባፋና መርሐ ግብር የተወሰዱ ምስሎች ከላይ ተያይዟል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Highlight

ዛሬ የተካሄደው የ ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን የ ጨዋታ ሀይላይት ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Result

በ ትላንትናው ዕለት የተካሄዱ የ አውሮፓ ዞን የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የ ጨዋታ ውጤቶች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፍራንቺስኮ ቶቲ ይናገራል . . . . .

በ ጣልያን ለ ሮማ ተጫውቶ ማሳለፍ የቻለው ተወዳጁ ፍራንቺስኮ ቶቲ እግር ኳስ አሁን ላይ መቀየሩን ይናገራል ።

“ በእኔ ጊዜ እግር ኳስ በ ፍቅር የተሞላ ነበር ፣ አሁናዊው እግር ኳስ ግን የበለጠ ወደ ንግዱ ያደላ ነው " ሲል ቶቲ አስተያየቱን ሰጥቷል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup

15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ፍፃሜውን በ ባህር ዳር ላይ በዛሬው ዕለት ያደርጋል ።

በዚህም መሰረት :-

8:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ጅማ አባ ጅፋር ( ለ ሶስተኛ ደረጃ )

10:00 ባህር ዳር ከተማ ከ መከላከያ ( ለ ዋንጫ )

@tikvahethsport @kidusyoftahe