የቅድመ ክፍያ ስማርት ቆጣሪዎች ትግበራ መጀመሩ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቅድመ ክፍያ ቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኞች በዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት የኤስ ቲ ኤስ ስማርት ነጠላ ፈዝ ቆጣሪዎችን ተግባራዊ እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል።
አሁን ላይ ለፕሮጀክቱ ትግበራ የሚያበቁ ሁሉም አስፈላጊ ዕቅዎች ወደ ሀገር ውስጥ መግባታቸውንና 2 ሺህ 55 አዲስ ስማርት ነጣላ ፌዝ ቆጣሪዎች የመግጠም ስራ መከናወኑን አገልግሎቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ ጠቅሷል።
በዚህም ደንበኞች ስልካቸውን ብቻ በመጠቀም ካሉበት ቦታ ሆነው የቶከን ቁጥር በቴሌ ብር እና በሌሎች የክፍያ አማራጮች በመግዛት ኤሌክትሪክ መጠቀም እንዲችሉ ያስችላቸዋል ነው የተባለው።
በአዲስ አበባ ቆጣሪ የተገጠመባቸው አካባቢዎች፦
- ባልደራስ ኮንዶሚኒየም፣ ፈረስ ቤት እና የካ ሳይት 100 ቆጣሪዎች፣
- ባቱ እና መካኒሳ ኮንዶሚኒየም 1 ሺህ 432 ቆጣሪዎች፤
- ሲ ኤም ሲ ልዩ ቤቶች ጀርባ የመከላከያ ቤቶች 523 ቆጣሪዎች ናቸው፡፡
አገልግሎቱ እንዳስታወቀው በአጠቃላይ በዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት 500 ሺህ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን በዘመናዊ ቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎች ለመቀየር ታቅዷል።
አሁን ላይ ከ500 ሺህ ቆጣሪዎች ውስጥ 125 ሺህ በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ ለሶስት ፌዝ ቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኞች ሙሉ በሙሉ ለመቀየር ዝግጅት እየተደረገ ሲሆን፤ 25 ሺህ ነጠላ ፌዝ ስማርት ቆጣሪዎች ደግሞ አዲስ አበባ ለሚገኙ ደንበኞች እየተቀየረ ይገኛልም ብሏል፡፡
#TikvahEthiopia
#EEU
@tikvahethmagazine
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቅድመ ክፍያ ቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኞች በዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት የኤስ ቲ ኤስ ስማርት ነጠላ ፈዝ ቆጣሪዎችን ተግባራዊ እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል።
አሁን ላይ ለፕሮጀክቱ ትግበራ የሚያበቁ ሁሉም አስፈላጊ ዕቅዎች ወደ ሀገር ውስጥ መግባታቸውንና 2 ሺህ 55 አዲስ ስማርት ነጣላ ፌዝ ቆጣሪዎች የመግጠም ስራ መከናወኑን አገልግሎቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ ጠቅሷል።
በዚህም ደንበኞች ስልካቸውን ብቻ በመጠቀም ካሉበት ቦታ ሆነው የቶከን ቁጥር በቴሌ ብር እና በሌሎች የክፍያ አማራጮች በመግዛት ኤሌክትሪክ መጠቀም እንዲችሉ ያስችላቸዋል ነው የተባለው።
በአዲስ አበባ ቆጣሪ የተገጠመባቸው አካባቢዎች፦
- ባልደራስ ኮንዶሚኒየም፣ ፈረስ ቤት እና የካ ሳይት 100 ቆጣሪዎች፣
- ባቱ እና መካኒሳ ኮንዶሚኒየም 1 ሺህ 432 ቆጣሪዎች፤
- ሲ ኤም ሲ ልዩ ቤቶች ጀርባ የመከላከያ ቤቶች 523 ቆጣሪዎች ናቸው፡፡
አገልግሎቱ እንዳስታወቀው በአጠቃላይ በዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት 500 ሺህ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን በዘመናዊ ቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎች ለመቀየር ታቅዷል።
አሁን ላይ ከ500 ሺህ ቆጣሪዎች ውስጥ 125 ሺህ በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ ለሶስት ፌዝ ቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኞች ሙሉ በሙሉ ለመቀየር ዝግጅት እየተደረገ ሲሆን፤ 25 ሺህ ነጠላ ፌዝ ስማርት ቆጣሪዎች ደግሞ አዲስ አበባ ለሚገኙ ደንበኞች እየተቀየረ ይገኛልም ብሏል፡፡
#TikvahEthiopia
#EEU
@tikvahethmagazine
በወንድሟ ጓደኛ ታግታ የነበረችው ታዳጊ ከ14 ቀን በኋላ ማስለቀቁን ፖሊስ አስታወቀ።
በኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ የ11ኛ ክፍል ተማሪ የነበረችው መቅደስ ሀይሌ፥ የወንድሟ ጓደኛ በሆነው ግለሰብ ተጠልፏ ከነበረችበት ከ14 ቀን በኋላ ማስለቀቁን የወረዳው የፖሊስ ጽ/ቤት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የግል ተበዳይ መቅደስ ኃይሌን ያገታት ግለሰብ የወንድሟ ጓደኛ ስለነበር ፎቶዋን ከወንድሟ ስልክ ካየ በኋላ ለሷ መደወል እንደጀመረና ልጅቱ ግን እንደማትፈልገው እንደገለጸችለት የጽ/ቤቱ አዛዥ ተወካይ ረዳት ኢንስፔክተር ደረሰ ቡና ተናግረዋል።
ከዚህም በኋላ ወንጀለኛው ከ6 ግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ከትምህርት ቤት ስትወጣ ጠብቆ እንዳገታት፤ ከዛም በሳርማሌ ወረዳ ጉምሬ በሚባል ሥፍራ ሰው በሌለበት ጫካ ውስጥ ወስዶ ለ14 ቀን ማገቱን ያግታታል።
ረዳት ኢንስፔክተር ደረሰ ልጅቱ በታገተችበት ወቅት ለ3 ጊዜ ያክል ለማምለጥ ሙከራ ብታደርግም በተደጋጋሚ እየተያዘች ማምለጥ አለመቻሏን ተናግረዋል።
"ፖሊስ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ልጅቱ ታማለች ወደ ጤና ጣቢያ ሊወስዳት ነው ተብለን ትናንት ሌሊት 10 ሰዓት ክትትል ብናረግም ልጅቱን የጤና ባለሙያ ዘመዱ ጋር ወስዷት ስለነበር ምንም ነገር አላገኘም" ሲሉ ነው የተናገሩት።
አክለውም፥ "ዛሬ ጠዋት 2:30 ሰዓት አካባቢ በሞተር በሌላ መንገድ ሊያመልጥ ሲል ክትትል አድርገ ጎሞሮ ቀበሌ ወንዝ ላይ ሲደርስ ወደ ሰማይ 4 ጊዜ ጥይት ተኩሰን ልጅቱን ከእገታው ከ14 ቀን በኋላ ማስለቀቅ ችለናል አጋቹ ግን አምልጧል" ነው ያሉት።
ልጅቱ ከአገቷት 6 ልጆች 3 ብቻ እንደመታቅ ለፖሊስ መረጃ በሰጠችው መሰረት ክትትል እያደረገ መሆኑን የገለጸው ፖሊስ ዋናው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር አለመዋሉን አስታውቋል። ለፖሊስ በጥቆማ ከደረሰው መካከል አንዱን ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ማዋሉንም አስረድቷል።
አሁን ላይ ልጅቱ ጤናዋና አካሏ ላይ ጉዳት እንደረሰባት ወይም እንዳልደረሰባት ለማወቅ ምርመራ አድርጋ ውጤት እየጠበቅን ነው ሲሉ ረዳት ኢንስፔክተር ደረሰ ቡና ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
በኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ የ11ኛ ክፍል ተማሪ የነበረችው መቅደስ ሀይሌ፥ የወንድሟ ጓደኛ በሆነው ግለሰብ ተጠልፏ ከነበረችበት ከ14 ቀን በኋላ ማስለቀቁን የወረዳው የፖሊስ ጽ/ቤት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የግል ተበዳይ መቅደስ ኃይሌን ያገታት ግለሰብ የወንድሟ ጓደኛ ስለነበር ፎቶዋን ከወንድሟ ስልክ ካየ በኋላ ለሷ መደወል እንደጀመረና ልጅቱ ግን እንደማትፈልገው እንደገለጸችለት የጽ/ቤቱ አዛዥ ተወካይ ረዳት ኢንስፔክተር ደረሰ ቡና ተናግረዋል።
ከዚህም በኋላ ወንጀለኛው ከ6 ግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ከትምህርት ቤት ስትወጣ ጠብቆ እንዳገታት፤ ከዛም በሳርማሌ ወረዳ ጉምሬ በሚባል ሥፍራ ሰው በሌለበት ጫካ ውስጥ ወስዶ ለ14 ቀን ማገቱን ያግታታል።
ረዳት ኢንስፔክተር ደረሰ ልጅቱ በታገተችበት ወቅት ለ3 ጊዜ ያክል ለማምለጥ ሙከራ ብታደርግም በተደጋጋሚ እየተያዘች ማምለጥ አለመቻሏን ተናግረዋል።
"ፖሊስ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ልጅቱ ታማለች ወደ ጤና ጣቢያ ሊወስዳት ነው ተብለን ትናንት ሌሊት 10 ሰዓት ክትትል ብናረግም ልጅቱን የጤና ባለሙያ ዘመዱ ጋር ወስዷት ስለነበር ምንም ነገር አላገኘም" ሲሉ ነው የተናገሩት።
አክለውም፥ "ዛሬ ጠዋት 2:30 ሰዓት አካባቢ በሞተር በሌላ መንገድ ሊያመልጥ ሲል ክትትል አድርገ ጎሞሮ ቀበሌ ወንዝ ላይ ሲደርስ ወደ ሰማይ 4 ጊዜ ጥይት ተኩሰን ልጅቱን ከእገታው ከ14 ቀን በኋላ ማስለቀቅ ችለናል አጋቹ ግን አምልጧል" ነው ያሉት።
ልጅቱ ከአገቷት 6 ልጆች 3 ብቻ እንደመታቅ ለፖሊስ መረጃ በሰጠችው መሰረት ክትትል እያደረገ መሆኑን የገለጸው ፖሊስ ዋናው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር አለመዋሉን አስታውቋል። ለፖሊስ በጥቆማ ከደረሰው መካከል አንዱን ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ማዋሉንም አስረድቷል።
አሁን ላይ ልጅቱ ጤናዋና አካሏ ላይ ጉዳት እንደረሰባት ወይም እንዳልደረሰባት ለማወቅ ምርመራ አድርጋ ውጤት እየጠበቅን ነው ሲሉ ረዳት ኢንስፔክተር ደረሰ ቡና ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
ተማሪዎችን በነፃ አስተምሮ ሥራ እያስቀጠረ ያለው ኮሌጅ
በኤልጂ ኤሌክትሮኒክስ በምስራቅ አፍሪካ አዲስ የተሾሙት ፕረዚዳንት ዶንግሁን ሊ የመጀመሪያ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ ኤልጂ ኮይካ ሆፕ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ በመገኘት ጀምረዋል።
በትላንትናው ዕለት ጉብኝታቸውን በኮሌጁ ያደረጉት ፕረዝዳንቱ የኤልጂ ኤሌክትሮኒክስ ምርት የሆኑ150 እስክሪኖችን በስጦታ መልክ አበርክተዋል።
ኤልጂ ኮይካ ሆፕ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ በየአመቱ 100 ብቁ የሆኑ የሙያና ተግባር ተማሪዎች በነፃ ኮሌጁ እያስተማረ ስራ እያስቀጠረ መሆኑን የኮሌጁ ዲን አቶ ታሪኩ ገብረ መድህን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ባለፉ 10 ዓመታት ከ6 መቶ በላይ ተማሪዎችን ማስመረቅ የቻለው ኮሌጁ ካለፈው ዓመት ተመራቂዎች ውስጥ 90 በመቶ፣ ከ2 ዓመት በፊት ከተመረቁት ደሞ 100 ፐርሰንት የሥራ እድል እንዲያገኙ ማስቻሉን ተናግረዋል።
የሥራ ዕድል በዋነኝነት ለተማሪዎቹ በሦስት መንገድ እንዲያገኙ እየተመቻቸ መሆኑን የገለጹት አቶ ታሪኩ፥ እንደ ዱባይ፣ ኬንያ፣ ጂቡቲ፣ ሳውዲ አረቢያና ሞሪሼስ ላይ የስራ እድል በማመቻቸት እንዲሁም በራሳቸው ሥራ ፈጥራው እንዲሰሩ እንዲሁም የሀገር ውስጥ ድርጅቶች ውስጥ እንዲቀጠሩ እያረገ መሆኑን ገልፀውልናል።
ቀደም ሲል በኮሌጁ በተማሪነት አሁን ደግሞ በሾፕ ቴክኒሻን ሥራ መደብ እያገለገለች የምትገኘው በረከት ደርብ ኮሌጁ ተማሪ የመሆን እድል ያገኘችው የኮሪያ ዘማች ቤተሰብ ስለሆነች እንደሆነ ትገልጻለች።
ተማሪ በነበረችበት ጊዜም ትምህርት፣ ምሳና ትራንስፖርት በነፃ እንዳገኘች፣ ክላስ የተማሩትን ባሉት የተለያዩ መሳሪያዎች በተግባር እንደሚማሩ፣ ሲመረቁ ሙሉ ወጭ ተሸፍኖ ፕሮጀክት እንደሚሰሩ እንዲሁም ጥሩ ውጤት ላለው ተማሪ ደሞ ከሀገር ውስጥ እስከ ሀገር ውጭ ስራ ኮሌጁ አመቻችቶልናል ብላለች።
ኮሌጁ በአሁኑ ሰአት በ2 ትምህርት አይነቶች ከ250 በላይ ተማሪዎችን እያስተማረ ሲሆን ከ20 በላይ ስታፍ ሰራተኞችና ከ25 በላይ አሰልጣኞች አሉት።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
በኤልጂ ኤሌክትሮኒክስ በምስራቅ አፍሪካ አዲስ የተሾሙት ፕረዚዳንት ዶንግሁን ሊ የመጀመሪያ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ ኤልጂ ኮይካ ሆፕ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ በመገኘት ጀምረዋል።
በትላንትናው ዕለት ጉብኝታቸውን በኮሌጁ ያደረጉት ፕረዝዳንቱ የኤልጂ ኤሌክትሮኒክስ ምርት የሆኑ150 እስክሪኖችን በስጦታ መልክ አበርክተዋል።
ኤልጂ ኮይካ ሆፕ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ በየአመቱ 100 ብቁ የሆኑ የሙያና ተግባር ተማሪዎች በነፃ ኮሌጁ እያስተማረ ስራ እያስቀጠረ መሆኑን የኮሌጁ ዲን አቶ ታሪኩ ገብረ መድህን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ባለፉ 10 ዓመታት ከ6 መቶ በላይ ተማሪዎችን ማስመረቅ የቻለው ኮሌጁ ካለፈው ዓመት ተመራቂዎች ውስጥ 90 በመቶ፣ ከ2 ዓመት በፊት ከተመረቁት ደሞ 100 ፐርሰንት የሥራ እድል እንዲያገኙ ማስቻሉን ተናግረዋል።
የሥራ ዕድል በዋነኝነት ለተማሪዎቹ በሦስት መንገድ እንዲያገኙ እየተመቻቸ መሆኑን የገለጹት አቶ ታሪኩ፥ እንደ ዱባይ፣ ኬንያ፣ ጂቡቲ፣ ሳውዲ አረቢያና ሞሪሼስ ላይ የስራ እድል በማመቻቸት እንዲሁም በራሳቸው ሥራ ፈጥራው እንዲሰሩ እንዲሁም የሀገር ውስጥ ድርጅቶች ውስጥ እንዲቀጠሩ እያረገ መሆኑን ገልፀውልናል።
ቀደም ሲል በኮሌጁ በተማሪነት አሁን ደግሞ በሾፕ ቴክኒሻን ሥራ መደብ እያገለገለች የምትገኘው በረከት ደርብ ኮሌጁ ተማሪ የመሆን እድል ያገኘችው የኮሪያ ዘማች ቤተሰብ ስለሆነች እንደሆነ ትገልጻለች።
ተማሪ በነበረችበት ጊዜም ትምህርት፣ ምሳና ትራንስፖርት በነፃ እንዳገኘች፣ ክላስ የተማሩትን ባሉት የተለያዩ መሳሪያዎች በተግባር እንደሚማሩ፣ ሲመረቁ ሙሉ ወጭ ተሸፍኖ ፕሮጀክት እንደሚሰሩ እንዲሁም ጥሩ ውጤት ላለው ተማሪ ደሞ ከሀገር ውስጥ እስከ ሀገር ውጭ ስራ ኮሌጁ አመቻችቶልናል ብላለች።
ኮሌጁ በአሁኑ ሰአት በ2 ትምህርት አይነቶች ከ250 በላይ ተማሪዎችን እያስተማረ ሲሆን ከ20 በላይ ስታፍ ሰራተኞችና ከ25 በላይ አሰልጣኞች አሉት።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
'' በታክስ ኦዲት የሚወሰኑ ውሳኔዎች በድጋሜ ኦዲት ይደረጋሉ '' የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ በታክስ ኦዲት የሚወሰኑ ውሳኔዎችን በድጋሜ ኦዲት በማድረግ የውሳኔዎችን ጥራት ለማረጋገጥ በማሰብ አዲስ የሥራ ክፍል ማቋቋሙን አስታውቋል።
በሁሉም ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በታክስ ኦዲተሮች የሚወሰኑ የግብር ውሳኔዎች በአዲሱ የስራ ክፍል ዳግም የሚረጋገጡ መሆኑን ነው የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ኮምኒኬሽን ቢሮ ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ የተናገሩት።
አዲስ የተቋቋመው የሥራ ክፍል ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በኦዲተር የተወሰኑ ውሳኔዎችን ዳግሞ ጥራታቸውን የማረጋገጥ ሥራ እንደሚሰራ ዳይሬክተሩ አክለው ገልጸዋል።
አዲስ ስለተቋቋመው የሥራ ክፍል የጠየቅናቸው አቶ ሰውነት አየለ ተከታዩን ማብራሪያ ሰጥተውናል፦
"በዋናነት በሁሉም ቅርንጫፍ ኦድተሮች የተወሰኑ ውሳኔዎችን በድጋሜ የማረጋገጥ ስራዎችን ይሰራል፤
እንደየአስፈላጊነቱ ደግሞ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ላይ ትኩረት በማድረግ የተወሰኑት ውሳኔዎች በትክክልም ውሳኔ ስለመሆናቸው የማረጋገጥ ስራ ይሰራል ፤
በልዩት የተወሰኑ ውሳኔዎች ላይ በዳግም ማጣራት ልዩነት ካለ እንዲከፍሉ የሚያደርግ እና ውሳኔውን በወሰነው ኦዲተር ላይም ተጠያቂነትን የሚያረጋግጥ ነው'' በማለት አስረድተዋል።
ዳይሬክተሩ አክለውም አድሱ የሥራ ክፍል ከኦዲት ስራዎች ጋር በተያያዘ የሚነሱ ብልሹ አሰራሮችን ለማስቀረት ያለመ መሆኑን እና ግብር ከፋዩ በአቋራጭ ከግብር ኦዲተሮች ጋር በመደራደር የሚፈፅሟቸውን ወንጀሎች ለማስቀረት የታሰበ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
ቢሮው በዘንድሮው ግማሽ በጀት አመት ብቻ ለቢሮው ከቀረቡት ቅሬታወች መካከል ከ55 በመቶ እስከ 60 በመቶ የሚሆኑ ውሳኔዎች መሻሻላቸውን አስታውቋል።
በተጨማሪም ከአራት ወር ዕቅድ ላይ ያልተሰበሰበ 4.2 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉ የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ ወራት ትልቅ ስራዎች ይጠበቁብናል በማለት አስረድተዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ዛሬ በነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ በግማሽ በጀት አመቱ 74 አመራሮችና ፈፃሚዎች ላይ እርምጃዎች መውሰዱን አስታውቋል።
እርምጃዎቹ በተለያዩ ጥፋቶች፣ በብልሹ አሰራር፣ ባለጉዳዮችን በማመናጨቅና በተገቢው ጊዜ ስራን ባለመስራት እና በመሳሰሉት የተወሰዱ እርምጃዎች ናቸው ተብሏል።
ስለ ውሳኔው ማብራሪያ የጠየቅናቸው አቶ ሰውነት አየለ ውሳኔው ከተላለፈባቸው መካከል 8 የሚሆኑት በአመራርነት ደረጃ ላይ የሚገኙ የነበሩ ናቸው ብለዋል።
የተወሰደውም እርምጃ "ከቃል እስከ ፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ፣ ከስራ እስከ መሰናበት እንዲሁም ከደረጃ ዝቅ እስከ ማድረግ" የሚደርሱ ናቸው ብለዋል።
"ያልተገባ ብልሹ አሰራር ሲፈፅሙ የነበሩም እጅ ከፍንጅ ተይዘው ጉዳያቸው በህግ እየታየ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው '' ሲሉ አስረድተዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ በታክስ ኦዲት የሚወሰኑ ውሳኔዎችን በድጋሜ ኦዲት በማድረግ የውሳኔዎችን ጥራት ለማረጋገጥ በማሰብ አዲስ የሥራ ክፍል ማቋቋሙን አስታውቋል።
በሁሉም ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በታክስ ኦዲተሮች የሚወሰኑ የግብር ውሳኔዎች በአዲሱ የስራ ክፍል ዳግም የሚረጋገጡ መሆኑን ነው የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ኮምኒኬሽን ቢሮ ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ የተናገሩት።
አዲስ የተቋቋመው የሥራ ክፍል ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በኦዲተር የተወሰኑ ውሳኔዎችን ዳግሞ ጥራታቸውን የማረጋገጥ ሥራ እንደሚሰራ ዳይሬክተሩ አክለው ገልጸዋል።
አዲስ ስለተቋቋመው የሥራ ክፍል የጠየቅናቸው አቶ ሰውነት አየለ ተከታዩን ማብራሪያ ሰጥተውናል፦
"በዋናነት በሁሉም ቅርንጫፍ ኦድተሮች የተወሰኑ ውሳኔዎችን በድጋሜ የማረጋገጥ ስራዎችን ይሰራል፤
እንደየአስፈላጊነቱ ደግሞ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ላይ ትኩረት በማድረግ የተወሰኑት ውሳኔዎች በትክክልም ውሳኔ ስለመሆናቸው የማረጋገጥ ስራ ይሰራል ፤
በልዩት የተወሰኑ ውሳኔዎች ላይ በዳግም ማጣራት ልዩነት ካለ እንዲከፍሉ የሚያደርግ እና ውሳኔውን በወሰነው ኦዲተር ላይም ተጠያቂነትን የሚያረጋግጥ ነው'' በማለት አስረድተዋል።
ዳይሬክተሩ አክለውም አድሱ የሥራ ክፍል ከኦዲት ስራዎች ጋር በተያያዘ የሚነሱ ብልሹ አሰራሮችን ለማስቀረት ያለመ መሆኑን እና ግብር ከፋዩ በአቋራጭ ከግብር ኦዲተሮች ጋር በመደራደር የሚፈፅሟቸውን ወንጀሎች ለማስቀረት የታሰበ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
ቢሮው በዘንድሮው ግማሽ በጀት አመት ብቻ ለቢሮው ከቀረቡት ቅሬታወች መካከል ከ55 በመቶ እስከ 60 በመቶ የሚሆኑ ውሳኔዎች መሻሻላቸውን አስታውቋል።
በተጨማሪም ከአራት ወር ዕቅድ ላይ ያልተሰበሰበ 4.2 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉ የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ ወራት ትልቅ ስራዎች ይጠበቁብናል በማለት አስረድተዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ዛሬ በነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ በግማሽ በጀት አመቱ 74 አመራሮችና ፈፃሚዎች ላይ እርምጃዎች መውሰዱን አስታውቋል።
እርምጃዎቹ በተለያዩ ጥፋቶች፣ በብልሹ አሰራር፣ ባለጉዳዮችን በማመናጨቅና በተገቢው ጊዜ ስራን ባለመስራት እና በመሳሰሉት የተወሰዱ እርምጃዎች ናቸው ተብሏል።
ስለ ውሳኔው ማብራሪያ የጠየቅናቸው አቶ ሰውነት አየለ ውሳኔው ከተላለፈባቸው መካከል 8 የሚሆኑት በአመራርነት ደረጃ ላይ የሚገኙ የነበሩ ናቸው ብለዋል።
የተወሰደውም እርምጃ "ከቃል እስከ ፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ፣ ከስራ እስከ መሰናበት እንዲሁም ከደረጃ ዝቅ እስከ ማድረግ" የሚደርሱ ናቸው ብለዋል።
"ያልተገባ ብልሹ አሰራር ሲፈፅሙ የነበሩም እጅ ከፍንጅ ተይዘው ጉዳያቸው በህግ እየታየ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው '' ሲሉ አስረድተዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
#GlobalBank
🟢 "የዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል አገልግሎት አስጀምሪያለሁ" - ግሎባል ባንክ
🟢 "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን የባንክ ካፒታል ዕድገት ዝቅተኛ ጣሪያ በቀረው ጊዜ ውስጥ እናሳካለን" - ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ ጠቅሷል።
አገልግሎት መስጠት የጀመረው የዲጂታል ባንኪንግ ማዕከል የባንክ ሂሳብ መክፈት፣ ገንዘብ ገቢ ማድረግና ወጪ ማድረግ፣ ቀሪ ሂሳብና የሂሳብ መግለጫ ማሳየት፣ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን መመንዘር፣ የተለያዩ ክፍያዎችን መፈፀም ያስችላል ተብሏል።
በተጨማሪም ያለ ኤቲኤም ካርድ አገልግሎት ማግኘት፣ ቼክ መመንዘርና ገቢ ማድረግን ጨምሮ ደንበኞች የኢንተርኔት ባንኪንግ አገልግሎት መጠቀም በሚፈልጉበት ወቅት በማዕከሉ በመገኘት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጁ ታብሌቶች መጠቀም እንደሚችሉም ገልጿል፡፡
ባንኩ በመግለጫው ማዕከሉ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ክፍል ያለው መሆኑንና ተቀዳሚ (corporate) ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው የቪዲዮ ባንኪንግ አገልግሎት ማገኝት የሚያስችላቸው አገልግሎትም እንደሚሰጥ ጠቅሷል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ ይህ ማዕከል ሥራ መጀመሩ ባንኩ ተወዳዳሪ እንዲሆን ከማድረጉም ባሻገር የባለአክሲዮኖችን ጥቅም ከፍ ከማድረግ እና የሀገርን ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ጠቅሰዋል።
ባንኩ በዘንድሮው አመትም ከታክስ በፊት ብር 757.6 ሚሊዮን ማትረፉን የገለጸ ሲሆን የቅርንጫፍ ብዛቱንም ወደ 238( ሁለት መቶ ሰላሳ ስምንት ) ከፍ ማድረግ ችሏል። በአሁን ሰዓትም ባንኩ ከ 1.7 ሚሊየን በላይ ደንበኞች እንዳሉት አሳውቋል፡፡
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ደ/ር ተስፋዬ ቦሩ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን የባንክ ካፒታል ዕድገት ዝቅተኛ ጣሪያ በቀረው ጊዜ ውስጥ እንደሚያሳካ ገልጸዋል።
ባንኩ የተቀማጭ ሂሳቡን ከ 20.6 ቢሊዮን ብር በላይ ያደረሰ መሆኑንና የባንኩ ጠቅላላ ሃብት ደግሞ ከ 26.6 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱንም አስታውቋል።
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሜክሲኮ አካባቢ ለዋና መ/ቤት ግንባታ በተረከበው 5,550 ካ.ሜ ቦታ ላይ የወደፊት የዋና መ/ቤት ህንፃ ለመገንባት በሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ እየሰራ እንደሆነም ለማወቅ በላከልን መግለጫ ጠቅሷል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ ጠቅሷል።
አገልግሎት መስጠት የጀመረው የዲጂታል ባንኪንግ ማዕከል የባንክ ሂሳብ መክፈት፣ ገንዘብ ገቢ ማድረግና ወጪ ማድረግ፣ ቀሪ ሂሳብና የሂሳብ መግለጫ ማሳየት፣ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን መመንዘር፣ የተለያዩ ክፍያዎችን መፈፀም ያስችላል ተብሏል።
በተጨማሪም ያለ ኤቲኤም ካርድ አገልግሎት ማግኘት፣ ቼክ መመንዘርና ገቢ ማድረግን ጨምሮ ደንበኞች የኢንተርኔት ባንኪንግ አገልግሎት መጠቀም በሚፈልጉበት ወቅት በማዕከሉ በመገኘት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጁ ታብሌቶች መጠቀም እንደሚችሉም ገልጿል፡፡
ባንኩ በመግለጫው ማዕከሉ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ክፍል ያለው መሆኑንና ተቀዳሚ (corporate) ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው የቪዲዮ ባንኪንግ አገልግሎት ማገኝት የሚያስችላቸው አገልግሎትም እንደሚሰጥ ጠቅሷል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ ይህ ማዕከል ሥራ መጀመሩ ባንኩ ተወዳዳሪ እንዲሆን ከማድረጉም ባሻገር የባለአክሲዮኖችን ጥቅም ከፍ ከማድረግ እና የሀገርን ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ጠቅሰዋል።
ባንኩ በዘንድሮው አመትም ከታክስ በፊት ብር 757.6 ሚሊዮን ማትረፉን የገለጸ ሲሆን የቅርንጫፍ ብዛቱንም ወደ 238( ሁለት መቶ ሰላሳ ስምንት ) ከፍ ማድረግ ችሏል። በአሁን ሰዓትም ባንኩ ከ 1.7 ሚሊየን በላይ ደንበኞች እንዳሉት አሳውቋል፡፡
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ደ/ር ተስፋዬ ቦሩ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን የባንክ ካፒታል ዕድገት ዝቅተኛ ጣሪያ በቀረው ጊዜ ውስጥ እንደሚያሳካ ገልጸዋል።
ባንኩ የተቀማጭ ሂሳቡን ከ 20.6 ቢሊዮን ብር በላይ ያደረሰ መሆኑንና የባንኩ ጠቅላላ ሃብት ደግሞ ከ 26.6 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱንም አስታውቋል።
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሜክሲኮ አካባቢ ለዋና መ/ቤት ግንባታ በተረከበው 5,550 ካ.ሜ ቦታ ላይ የወደፊት የዋና መ/ቤት ህንፃ ለመገንባት በሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ እየሰራ እንደሆነም ለማወቅ በላከልን መግለጫ ጠቅሷል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ከ600 በላይ የሚሆኑ ማኅበራት እና ኮንተራክተሮች የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰራንበትን ክፍያ በተባለው ቀን ውስጥ አልከፈለንም ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
"እያንዳንዱ ማህበር እና ኮንተራክተር ከ 3 እስከ 40 ሚሊየን ብር ወጪ አድርጓል፤ ቤቶቹም አልቀው ነዋሪ ገብቶባቸዋል። ሆኖም ግን ክፍያ እስከአሁን አልተከፈለንም" ሲሉ ነው ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጹት።
በተጨማሪም ቅሬታ አቅራቢዎቹ "ሥራውን በሁለት ሳምንት ውስጥ ካጠናቀቃችሁ በአንድ ሳምንት ውስጥ ክፍያችሁን እንፈፅማለን የሚል ቃል ገብተውልን ነበር" ሲሉ ክፍያቸው በጊዜ አለመፈጸሙን አስረድተዋል።
አያይዘውም፥ ''ሥራውን ካጠናቀቅን ከአንድ ወር በላይ ሆኖናል ከስራው አስቸኳይነት አንፃር በብድር ጭምር ነው የሰራነው" በማለት ክፍያው መዘግየቱ ጫና እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል።
በዚህ ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሽመልስ ታምራትን ጠይቀናል። ዋና ዳይሬክተሩ ለሁሉም ኮንትራክተሮች እና ማህበራቶች ክፍያቸውን ለመፈፀም ጥረት እያደረግን ነው የሚል ምላሽ ሰጥተውናል።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት በዝርዝር ምን አሉ ?
ዳይሬክተሩ የከተማ አስተዳደሩ በጫረታ የሚሸጡ የንግድ ቤቶችን ወደ መኖሪያ ቤት ለመቀየር የወሰነውን ውሳኔ መሰረት በማድረግ የንግድ ቤቶችን በፍጥነት በመቀየር ለዜጎች ለማስረከብ የተለያዩ ማኅበራትንና ኮንተራክተሮችን ማሰማራቱን ገልፀዋል።
በዚህም ከ400 የማያንሱ ኮንትራክተሮች እና ማኅበራት እንደተሳተፉ እንዲሁም ሥራውንም ሰርቶ ለማጠናቀቅ 57 ቀናቶች መውሰዳቸውን ዳይሬክተሩ አክለዋል።
ክፍያቸውን በተመለከተ ላነሳንላቸው ጥያቄ በከተማችን በተለያዩ ቦታዎች በኮርፖሬሽኑ ስር ባሉ ቅርንጫፎች አማካኝነት እንደ አፈፃፀማቸው የክፍያ ሰነዶቻቸው በሂደት እየመጣ እየተከፈላቸው ነው ብለዋል።
"ከሁሉም ቅርንጫፎች ሂደቱን ጨርሶ የመጣውን እየከፈልን ነው እስካሁን ከ270 በላይ ለሚሆኑ ኮንተራክተሮች እና ማህበራቶች ክፍያቸው ተሰጥቷቸዋል" ሲሉ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ክፍያ ያልተሰጣቸው ኮንትራክተሮች እና ማኅበራቶች ደግሞ አፈፃፀማቸው በቅርንጫፎች ተገምግሞ ሂደቱን ጠብቆ ባለመምጣቱ መዘግየቱን ነው ያነሱት።
በቢሮ ደረጃ ቅሬታ ያቀረቡ ኮንትራክተሮች እና ማኅበራቶች መኖራቸውን የገለጹት ዳይሬክተሩ ከቅሬታ አቅራቢዎች መካከልም ይህ ዘገባ እስከ በተጠናከረበት ድረስ የተከፈላቸው ስለመኖራቸውም ጠቁመዋል።
እስካሁን ክፍያ ላልተሰጣቸው ማኅበራቶች እና ኮንተራክተሮች ክፍያቸውን ለመክፈል በቢሮ ደረጃ እየተሰራ መሆኑንም ነው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጹት።
ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም፥ "ነዋሪውን ለመታደግ ሥራው በአስቸኳይ ሌት ከቀን ነው የተሰራው፤ ክፍያቸውም ቅደም ተከተላቸውን ተከትሎ እየተፈፀመ ነው" ሲሉ አስረድተዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
"በጥር ወር ደም ለመሰብሰብ በመቸገራቸን ትልቅ ፈተና ውስጥ ነን" የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት
ከሌሎች ወሮች በተለየ መልኩ በየዓመቱ ጥር ወር ደም ለመሰብሰብ በተለያዩ ምክንያቶች እንደሚቸገር የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
በአገልግሎቱ የደም ለጋሾች መሪ ስራ አስፈፃሚ ተወካይ ዶክተር መላሽ ገላው በ2016 አ.ም እንደ ሀገር 349 ሺ ዩኒት ደም መሰብሰቡን፤ ይህም የእቅዱን 82% መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
በተያዘው ዓመት 6 ወራት እንደሀገር 217 ሺ ዩኒት ደም በላይ መሰብሰቡን ገልጸው ከዚህ ውስጥ 55 ሺ 300 ዩኒት ደም ከአዲስ አበባ ከተማ የተሰበሰበ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የጥር ወር ፈተና
ዶክተር መላሽ፥ ''በተለይ ከሌሎች ወሮች በተለየ መልኩ በየዓመቱ ጥር ወር ደም ለመሰብሰብ በተለያዩ ምክንያቶች ስለምንቸገር ትልቅ ፈተና ውስጥ ነን '' ሲሉ ወቅቱ ደም ለመሰብሰብ አስቸጋሪ መሆኑን ያነሳሉ።
ለማሳያም፤ "ተማሪዎች ፈተና የሚፈተኑበትና ዕረፍት የሚሆኑበት ጊዜ መሆኑን፤ ስለሆነ ባለፍቱ 2 ሳምንታት ውስጥ ከትምህርት ቤቶች ምንም አይንት ደም አላገኘንም" ያሉት ዶ/ር መላሽ የበዓላት መደራረብም ተጽዕኖ እንዳለው ጠቅሰዋል።
ከበዓላት ጋር ተያይዞሞ በተለያዩ ምክንያቶች ደም መሰብሰቢያ ቦታዎች ፈቃድ ባለማግኘታቸው በጥር ወር ከታሰበው 60% በታች የሆነውን ብቻ ማሳካት መቻላቸውን ነው የገለጹት።
ያለውን ክፍተት ለመሙላትም ከበጎፈቃደኞች ጋር አብረው እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው "ሚዲያዎችን በመጠቀም የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በመስራት ደም ለመሰብሰብ እየሞከርን ነው "ብለዋል።
አክለውም "ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና እሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ በመሆን የኮሪደር ልማቱን በሚመጥን መልኩ ቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ የደም መሰብሰቢያ ቦታዎችን ለማግኘት እየሰራን ነው" ሲሉ ነግረውናል።
በክልሎች የደም የመሰብሰብ ምጣኔን ለመጨመር ባለሙያዎችን ወደ ክልሎች በመላክ ሙያዊ ድጋፍ እንዲያረጉ እየተደረገ ነው ያሉን ዶ/ር መላሽ፥ "የየክልሎች ጤና ቢሮዎች ደም ማሰባሰብ ላይ ትኩረት ሰጠው እንዲሰሩ አቅጣጫ ተቀምጧል '' ሲሉ ገልፀዋል።
የሚመጡት ወራቶች ከዚህ የበለጠ የደም መሰብሰባችን ምጣኔ ሊቀንስ እንደሚችል ግምታቸውን ያስቀመጡ ሲሆን ለዚህም ማህበረሰቡ ደም በመለገስ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
ከሌሎች ወሮች በተለየ መልኩ በየዓመቱ ጥር ወር ደም ለመሰብሰብ በተለያዩ ምክንያቶች እንደሚቸገር የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
በአገልግሎቱ የደም ለጋሾች መሪ ስራ አስፈፃሚ ተወካይ ዶክተር መላሽ ገላው በ2016 አ.ም እንደ ሀገር 349 ሺ ዩኒት ደም መሰብሰቡን፤ ይህም የእቅዱን 82% መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
በተያዘው ዓመት 6 ወራት እንደሀገር 217 ሺ ዩኒት ደም በላይ መሰብሰቡን ገልጸው ከዚህ ውስጥ 55 ሺ 300 ዩኒት ደም ከአዲስ አበባ ከተማ የተሰበሰበ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የጥር ወር ፈተና
ዶክተር መላሽ፥ ''በተለይ ከሌሎች ወሮች በተለየ መልኩ በየዓመቱ ጥር ወር ደም ለመሰብሰብ በተለያዩ ምክንያቶች ስለምንቸገር ትልቅ ፈተና ውስጥ ነን '' ሲሉ ወቅቱ ደም ለመሰብሰብ አስቸጋሪ መሆኑን ያነሳሉ።
ለማሳያም፤ "ተማሪዎች ፈተና የሚፈተኑበትና ዕረፍት የሚሆኑበት ጊዜ መሆኑን፤ ስለሆነ ባለፍቱ 2 ሳምንታት ውስጥ ከትምህርት ቤቶች ምንም አይንት ደም አላገኘንም" ያሉት ዶ/ር መላሽ የበዓላት መደራረብም ተጽዕኖ እንዳለው ጠቅሰዋል።
ከበዓላት ጋር ተያይዞሞ በተለያዩ ምክንያቶች ደም መሰብሰቢያ ቦታዎች ፈቃድ ባለማግኘታቸው በጥር ወር ከታሰበው 60% በታች የሆነውን ብቻ ማሳካት መቻላቸውን ነው የገለጹት።
ያለውን ክፍተት ለመሙላትም ከበጎፈቃደኞች ጋር አብረው እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው "ሚዲያዎችን በመጠቀም የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በመስራት ደም ለመሰብሰብ እየሞከርን ነው "ብለዋል።
አክለውም "ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና እሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ በመሆን የኮሪደር ልማቱን በሚመጥን መልኩ ቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ የደም መሰብሰቢያ ቦታዎችን ለማግኘት እየሰራን ነው" ሲሉ ነግረውናል።
በክልሎች የደም የመሰብሰብ ምጣኔን ለመጨመር ባለሙያዎችን ወደ ክልሎች በመላክ ሙያዊ ድጋፍ እንዲያረጉ እየተደረገ ነው ያሉን ዶ/ር መላሽ፥ "የየክልሎች ጤና ቢሮዎች ደም ማሰባሰብ ላይ ትኩረት ሰጠው እንዲሰሩ አቅጣጫ ተቀምጧል '' ሲሉ ገልፀዋል።
የሚመጡት ወራቶች ከዚህ የበለጠ የደም መሰብሰባችን ምጣኔ ሊቀንስ እንደሚችል ግምታቸውን ያስቀመጡ ሲሆን ለዚህም ማህበረሰቡ ደም በመለገስ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
በሰመራና ሎጊያ ከተማ ያሉ አሽከርካሪዎች በቤንዚን እጥረት መቸገራቸውን ገለጹ።
በአፋር ክልል ሰመራና ሎጊያ ከተማ በርካታ አሽከርካሪዎች ቤንዚን በከተማዋ ባሉ ማደያዎች በሕጋዊ መንገድ ማግኘት ባለመቻላቸው፣ በሕገወጥ መንገድ በችርቻሮ ከሚሸጡ የጥቁር ገበያ ነጋዴዎች በሊትር እስከ 300 ብር ለመግዛት ተገደናል ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል።
በነዳጅ ዕጦትና በጥቁር ገበያ ችግር በአመዛኙ ተጎጂ የሆኑትና ለከተማዋ የሕዝብ የትራንስፖርት ዋነኛ አማራጭ ናቸው የሚባሉት ባለሦስት እግር ባጃጆች እና ሞተሮች ናቸው።
በመሆኑም የሰመራ ከተማ የባጃጅ አሽከርካሪ የሆኑት አቶ አብዱል ኖሮ ቤንዚን እስካሁን በብር እስከ 170 ነበር የምንገዛው አሁን ግን ቤንዚን ጠፍቷል በመባሉ ከጥቁር ገበያ በብር ከ180 እስከ 300 እየገዛን ነው ሲሉ አስተያየታቸውን ለቲክቫህ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም "ወደ ከተማችን ማደያዎች ቤንዚን ሲገባ እናያለን ነገር ግን ከገባ ከሁለት ቀን ቡኋላ አልቋል ነው የሚሉን" ሲሉም ተናግረዋል።
በተደጋጋሚ ለክልሉ ንግድ ቢሮ ቅሬታዎችን አቅርበናል ያሉት አቶ አብዱል ሁሌም መፍትሄ እንሰጥሀቹኋለን ከማለት የዘለለ ምንም መፍትሄ እያገኘን አይደለም ብለዋል።
የነዳጅ ስርጭቱን እና አቅርቦቱን በተመለከተ የክልሉን ንግድ ቢሮ ክትትል እና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ አብዱ አሊን ጠይቀናል።
በክልሉ ከፍተኛ የሆነ የነዳጅ አቅርቦት እጥረት መኖሩን ዳይሬክተሩ የተናገሩ ሲሆን በተለይም ሰመራ፣ ሎጊያ ፣ አዋሽ አርባ እና አዋሽ ሰባት በሚፈለገው ልክ ለአሽከርካሪዎች በቂ የሆነ ቤንዝን እያገኘን አይደለም ሲሉ ገልፀዋል።
ዳይሬክተሩ ችግሮች የተፈጠሩት በአቅርቦት ማነስ እና በከተሞች የ3 እግር ተሽከርካሪዎች ቁጥር በመጨመሩ መሆኑን አስረድተዋል።
ከተሽከርካሪዎች ቁጥር ጋር ወደ ክልላችን የሚገባው የቤንዚን አቅርቦት አይመጣጠንም ይህም ለህገወጥ ንግድ በር ከፋች ነው ብለዋል።
አክለውም ወደ ክልሉ የሚገቡት ነዳጆች በሶስት በአራት ማደያዎች ይራገፋሉ ሁሉም ማደያ የሚገባውን ያክል ያገኛል ማለት ግን አይቻልምም ። ምክንያቱም ነዳጅ በአራት በአምስት ቀን ነው የሚላክልን ብለዋል።
ቤንዚን ደግሞ በሰመራ ፣ ሎጊያ እና ጋላስ በሚወርድበት ጊዜ ሙቀት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እንደሌሎቹ አካባቢዎች በሚፈለገው ስዓት መቅዳት አይቻልም፤ ይህም ለችግሩ መባባስ ዋነኛ ምክንያት ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ቅሬታ አቅራቢ አሽከርካሪዎች ''በክልሉ 1 ሊትር ቤንዚን በብር ከ180 እስከ 300 እየተሸጠ ነው'' ሲሉ ላቀረቡት ቅሬታ የክልሉ የንግድ ክትትል እና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ አብዱ አሊ ምን አስተያየት ሰጡ
'' በህገወጥ መንገድ በአንዳንድ ቦታዎች ሊሸጥ ይችላል። ነገር ግን በዚህን ያክል የተጋነነ ዋጋ ይሸጣል የሚለውን እስካሁን በተጨባጭ አላየንም ሲሉ ምላሻቸውን ሰጥተዋል።
አክለውም ህገወጥ ቸርቻሪዎች ከማደያዎች ምንም አይነት ነዳጅም ሆነ ቤንዚን አይወስዱም ብለዋል።
ዳይሬክተሩ በአዋሽ አርባ አካባቢ ህገወጥ የቤንዚን ንግድ ለማካሄድ በተለያዩ ጫካዎች ጀርካዎችን በማዘጋጀት ላይ እያሉ ግለሰቦች በፖሊስ ተይዘዋል ያሉ ሲሆን ሰመራ ከተማም ተመሳሳይ ሂደቶች ላይ የነበሩ ግለሰቦች በማህበረሰቡ ጥቆማ ተይዘዋል ብለዋል።
የክልሉ ንግድ ቢሮ ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍ ከማደያ ባለቤቶች ጋር በመነጋገር እና ግብረ ሀይል በማቋቋም እየሰራ መሆኑን አብራረተዋል።
ከዚህ በፊት በአዋሽ አርባ መሰል ችግሮች ነበሩ ያሉት ዳይሬክተሩ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ችግሮች መቀረፋቸውን ገልፀዋል።
አያይዘው የቤንዚን እጥረት ባለባቸው ከተሞች በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጁ ወጣቶችን በማህበር በማደራጀት ማደያዎችን በመገንባት ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።
ክልሉ ከነዳጅ ባለስልጣን ጋር በመነጋገር ችግሩን ለመቅረፍ የነዳጅ አቅርቦት እያስጨመረ ነው። ያም ሆኖ ግን አሁንም በቂ አይደለም ብለዋል።
በህገወጥ መንገድ ከዚህ በፊት ቤንዚን ጭነው ሊያከፋፍሉ የነበሩ ቦቴዎች ከተደበቁበት በክልሉ ንግድ ቢሮ እና የፀጥታ አካላት ተይዘው እርምጃዎች ተወስደዋል አሁንም እየወሰድን ነው ሲሉ አክለዋል።
ከአንድ ማደያ ጀርባ ተደብቆ 3200 ሊትር በብር ከ250 ሺህ በላይ የሚገመት ቤንዚን ሲሸጥ የነበረ ግለሰብ በክልሉ ፖሊስ ተይዞ በህጉ አግባብ እርምጃዎችን ለመውሰድ በሂደት ላይ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም በህገወጥ ንግድ ላይ የተሰማሩ አካላትን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ ማህበረሰቡ ለፀጥታ አካላት እና ለክልሉ ንግድ ቢሮ ጥቆማ በመስጠት እንድትተባበር መልዕክት አስተላልፈዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
በአፋር ክልል ሰመራና ሎጊያ ከተማ በርካታ አሽከርካሪዎች ቤንዚን በከተማዋ ባሉ ማደያዎች በሕጋዊ መንገድ ማግኘት ባለመቻላቸው፣ በሕገወጥ መንገድ በችርቻሮ ከሚሸጡ የጥቁር ገበያ ነጋዴዎች በሊትር እስከ 300 ብር ለመግዛት ተገደናል ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል።
በነዳጅ ዕጦትና በጥቁር ገበያ ችግር በአመዛኙ ተጎጂ የሆኑትና ለከተማዋ የሕዝብ የትራንስፖርት ዋነኛ አማራጭ ናቸው የሚባሉት ባለሦስት እግር ባጃጆች እና ሞተሮች ናቸው።
በመሆኑም የሰመራ ከተማ የባጃጅ አሽከርካሪ የሆኑት አቶ አብዱል ኖሮ ቤንዚን እስካሁን በብር እስከ 170 ነበር የምንገዛው አሁን ግን ቤንዚን ጠፍቷል በመባሉ ከጥቁር ገበያ በብር ከ180 እስከ 300 እየገዛን ነው ሲሉ አስተያየታቸውን ለቲክቫህ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም "ወደ ከተማችን ማደያዎች ቤንዚን ሲገባ እናያለን ነገር ግን ከገባ ከሁለት ቀን ቡኋላ አልቋል ነው የሚሉን" ሲሉም ተናግረዋል።
በተደጋጋሚ ለክልሉ ንግድ ቢሮ ቅሬታዎችን አቅርበናል ያሉት አቶ አብዱል ሁሌም መፍትሄ እንሰጥሀቹኋለን ከማለት የዘለለ ምንም መፍትሄ እያገኘን አይደለም ብለዋል።
የነዳጅ ስርጭቱን እና አቅርቦቱን በተመለከተ የክልሉን ንግድ ቢሮ ክትትል እና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ አብዱ አሊን ጠይቀናል።
በክልሉ ከፍተኛ የሆነ የነዳጅ አቅርቦት እጥረት መኖሩን ዳይሬክተሩ የተናገሩ ሲሆን በተለይም ሰመራ፣ ሎጊያ ፣ አዋሽ አርባ እና አዋሽ ሰባት በሚፈለገው ልክ ለአሽከርካሪዎች በቂ የሆነ ቤንዝን እያገኘን አይደለም ሲሉ ገልፀዋል።
ዳይሬክተሩ ችግሮች የተፈጠሩት በአቅርቦት ማነስ እና በከተሞች የ3 እግር ተሽከርካሪዎች ቁጥር በመጨመሩ መሆኑን አስረድተዋል።
ከተሽከርካሪዎች ቁጥር ጋር ወደ ክልላችን የሚገባው የቤንዚን አቅርቦት አይመጣጠንም ይህም ለህገወጥ ንግድ በር ከፋች ነው ብለዋል።
አክለውም ወደ ክልሉ የሚገቡት ነዳጆች በሶስት በአራት ማደያዎች ይራገፋሉ ሁሉም ማደያ የሚገባውን ያክል ያገኛል ማለት ግን አይቻልምም ። ምክንያቱም ነዳጅ በአራት በአምስት ቀን ነው የሚላክልን ብለዋል።
ቤንዚን ደግሞ በሰመራ ፣ ሎጊያ እና ጋላስ በሚወርድበት ጊዜ ሙቀት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እንደሌሎቹ አካባቢዎች በሚፈለገው ስዓት መቅዳት አይቻልም፤ ይህም ለችግሩ መባባስ ዋነኛ ምክንያት ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ቅሬታ አቅራቢ አሽከርካሪዎች ''በክልሉ 1 ሊትር ቤንዚን በብር ከ180 እስከ 300 እየተሸጠ ነው'' ሲሉ ላቀረቡት ቅሬታ የክልሉ የንግድ ክትትል እና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ አብዱ አሊ ምን አስተያየት ሰጡ
'' በህገወጥ መንገድ በአንዳንድ ቦታዎች ሊሸጥ ይችላል። ነገር ግን በዚህን ያክል የተጋነነ ዋጋ ይሸጣል የሚለውን እስካሁን በተጨባጭ አላየንም ሲሉ ምላሻቸውን ሰጥተዋል።
አክለውም ህገወጥ ቸርቻሪዎች ከማደያዎች ምንም አይነት ነዳጅም ሆነ ቤንዚን አይወስዱም ብለዋል።
ዳይሬክተሩ በአዋሽ አርባ አካባቢ ህገወጥ የቤንዚን ንግድ ለማካሄድ በተለያዩ ጫካዎች ጀርካዎችን በማዘጋጀት ላይ እያሉ ግለሰቦች በፖሊስ ተይዘዋል ያሉ ሲሆን ሰመራ ከተማም ተመሳሳይ ሂደቶች ላይ የነበሩ ግለሰቦች በማህበረሰቡ ጥቆማ ተይዘዋል ብለዋል።
የክልሉ ንግድ ቢሮ ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍ ከማደያ ባለቤቶች ጋር በመነጋገር እና ግብረ ሀይል በማቋቋም እየሰራ መሆኑን አብራረተዋል።
ከዚህ በፊት በአዋሽ አርባ መሰል ችግሮች ነበሩ ያሉት ዳይሬክተሩ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ችግሮች መቀረፋቸውን ገልፀዋል።
አያይዘው የቤንዚን እጥረት ባለባቸው ከተሞች በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጁ ወጣቶችን በማህበር በማደራጀት ማደያዎችን በመገንባት ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።
ክልሉ ከነዳጅ ባለስልጣን ጋር በመነጋገር ችግሩን ለመቅረፍ የነዳጅ አቅርቦት እያስጨመረ ነው። ያም ሆኖ ግን አሁንም በቂ አይደለም ብለዋል።
በህገወጥ መንገድ ከዚህ በፊት ቤንዚን ጭነው ሊያከፋፍሉ የነበሩ ቦቴዎች ከተደበቁበት በክልሉ ንግድ ቢሮ እና የፀጥታ አካላት ተይዘው እርምጃዎች ተወስደዋል አሁንም እየወሰድን ነው ሲሉ አክለዋል።
ከአንድ ማደያ ጀርባ ተደብቆ 3200 ሊትር በብር ከ250 ሺህ በላይ የሚገመት ቤንዚን ሲሸጥ የነበረ ግለሰብ በክልሉ ፖሊስ ተይዞ በህጉ አግባብ እርምጃዎችን ለመውሰድ በሂደት ላይ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም በህገወጥ ንግድ ላይ የተሰማሩ አካላትን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ ማህበረሰቡ ለፀጥታ አካላት እና ለክልሉ ንግድ ቢሮ ጥቆማ በመስጠት እንድትተባበር መልዕክት አስተላልፈዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
"ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር የሚያረግ የዲጂታል አሰራር ወደ ሥራ አስገባለሁ" ገቢዎች ቢሮ
የግብር ግዴታቸውን ሳይወጡ የሚሰወሩ ግብርከፋዮችን ለመቆጣጠር፣ ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር እሚያረጉ ሁለት ሲስተሞችን ሰርቶ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው የሶፍትዌር ልማት ቡድን አስተባባሪ አቶ ደረጀ በርታ ለቲክቫህ እንደገለፁት '' ግብር ከፍዩ ትክክለኛ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኝ በማሰብ፣ቢሮው ገቢ አሰባሰቡን በማዘመን ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ለማስቻል ሁለቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በራስ አቅም ሰርተናቸዋል '' ሲሉ ገልፀዋል።
የመጀመሪያው ሲስተም አይዲ አይደንትፍኬሽን ሲሆን እሚሰራው ስራም የገቢዎች ባለሙያ ሳይሆኑ መስለው በመሄድ ግብር ከፍዩ እያጭበረበረ ያሉ ሰዎች በመቆጣጠር ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር ለማረግ ነው ብለዋል።
''ይህ ሲስተም ለቢሮው የቁጥጥር ባለሙያዎች የደህንነት ባር ኮድ ያለው ይህን መታወቂያ በመስጠት ግብር ከፍዩ የመታወቂያውን ባር ኮድ በስልኩ ስካን በማረግ የባለሙያውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ እንዲችል ያደርጋል" ሲሉ ነው የገለጹት።
አክለውም "በስልካቸው ባር ኮዱን ማንበብ እማይችሉ ግብር ከፋዮች በበኩላቸው 7075 ላይ በመደወል የባለሙያውን የመታወቂያ ቁጥር ለጥሪ ማዕከል ሰራተኞች በመናገር የባለሙያውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ ይችላሉ '' ብለዋል።
እንደ መጀመሪያ ዙር ከ200 እስከ 300 እሚሆኑ በተለይ መርካቶ አካባቢ የሚገኙ የቁጥጥር ባለሙያዎችን አሰልጥነን መታወቂያውን በመስጠት ወደስራ እናስገባቸዋለን ሲሉ አቶ ደረጀ ተናግረዋል።
በቀጣይም ይህ ሲስተም ከናሽናል አይዲ ጋር አብሮ በአንድ እንዲሆን ከኢንሳ ጋር በጋራ መስራት ተጀምሯል።
ሁለተኛው ሲስተም የእዳ ክትትል ሲስተም እንደሚባል ገልፀው '' ይህ ሲስተም ዋነኛ ስራው እዳ ኑሮባቸው እዳቸውን እሚሰውሩ ግብር ከፋዮችን ተከታትሎ ማግኘት እሚችል ሲስተም " መሆኑን አቶ ደረጀ ተናግረዋል።
ይህም "እዳ ያለባቸው ግብር ከፋዮች እዳ እንዳለባቸው በአጭር የፅሁፍ መልዕክት እሚያሳውቅ፣ በምን ያህል ጊዜ እዳቸውን መክፈል እንዳለባቸው እንደሚገልፅ አጠቃላይ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ያለውን የእዳ ክትትል ሂደት እሚያሳይ ሲስተም ነው '' ሲሉ አስረድተዋል።
ሁለቱም ሲስተሞች ከ15 ቀን በኋላ ወደስራ እንደሚገቡ ገልፀዋል። ለወደፊት ከኢንሳ ጋር በጋራ በመሆን የግብር አሰባሰብ ሂደቱን አንድ ደረጃ ከፍ ለማረግ እየሰሩ መሆኑን አቶ ደረጀ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
የግብር ግዴታቸውን ሳይወጡ የሚሰወሩ ግብርከፋዮችን ለመቆጣጠር፣ ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር እሚያረጉ ሁለት ሲስተሞችን ሰርቶ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው የሶፍትዌር ልማት ቡድን አስተባባሪ አቶ ደረጀ በርታ ለቲክቫህ እንደገለፁት '' ግብር ከፍዩ ትክክለኛ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኝ በማሰብ፣ቢሮው ገቢ አሰባሰቡን በማዘመን ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ለማስቻል ሁለቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በራስ አቅም ሰርተናቸዋል '' ሲሉ ገልፀዋል።
የመጀመሪያው ሲስተም አይዲ አይደንትፍኬሽን ሲሆን እሚሰራው ስራም የገቢዎች ባለሙያ ሳይሆኑ መስለው በመሄድ ግብር ከፍዩ እያጭበረበረ ያሉ ሰዎች በመቆጣጠር ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር ለማረግ ነው ብለዋል።
''ይህ ሲስተም ለቢሮው የቁጥጥር ባለሙያዎች የደህንነት ባር ኮድ ያለው ይህን መታወቂያ በመስጠት ግብር ከፍዩ የመታወቂያውን ባር ኮድ በስልኩ ስካን በማረግ የባለሙያውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ እንዲችል ያደርጋል" ሲሉ ነው የገለጹት።
አክለውም "በስልካቸው ባር ኮዱን ማንበብ እማይችሉ ግብር ከፋዮች በበኩላቸው 7075 ላይ በመደወል የባለሙያውን የመታወቂያ ቁጥር ለጥሪ ማዕከል ሰራተኞች በመናገር የባለሙያውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ ይችላሉ '' ብለዋል።
እንደ መጀመሪያ ዙር ከ200 እስከ 300 እሚሆኑ በተለይ መርካቶ አካባቢ የሚገኙ የቁጥጥር ባለሙያዎችን አሰልጥነን መታወቂያውን በመስጠት ወደስራ እናስገባቸዋለን ሲሉ አቶ ደረጀ ተናግረዋል።
በቀጣይም ይህ ሲስተም ከናሽናል አይዲ ጋር አብሮ በአንድ እንዲሆን ከኢንሳ ጋር በጋራ መስራት ተጀምሯል።
ሁለተኛው ሲስተም የእዳ ክትትል ሲስተም እንደሚባል ገልፀው '' ይህ ሲስተም ዋነኛ ስራው እዳ ኑሮባቸው እዳቸውን እሚሰውሩ ግብር ከፋዮችን ተከታትሎ ማግኘት እሚችል ሲስተም " መሆኑን አቶ ደረጀ ተናግረዋል።
ይህም "እዳ ያለባቸው ግብር ከፋዮች እዳ እንዳለባቸው በአጭር የፅሁፍ መልዕክት እሚያሳውቅ፣ በምን ያህል ጊዜ እዳቸውን መክፈል እንዳለባቸው እንደሚገልፅ አጠቃላይ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ያለውን የእዳ ክትትል ሂደት እሚያሳይ ሲስተም ነው '' ሲሉ አስረድተዋል።
ሁለቱም ሲስተሞች ከ15 ቀን በኋላ ወደስራ እንደሚገቡ ገልፀዋል። ለወደፊት ከኢንሳ ጋር በጋራ በመሆን የግብር አሰባሰብ ሂደቱን አንድ ደረጃ ከፍ ለማረግ እየሰሩ መሆኑን አቶ ደረጀ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
200 ካሬ በሆነ የእርሻ መሬት ላይ የካናቢስ ዕጽ ሲያመርቱ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ ላንቴ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ በእርሻ ማሳ ካናቢስ የተባለውን አደንዛዥ ዕፅ ሲያመርቱ የነበሩ ግለሰቦችን ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የዞኑ ፖሊሲ መምሪያ አስታዉቋል።
የኮሬ ዞን ፖሊስ መምሪያ የመረጃና ኢንተለጀንስ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ሳጅን ሙሉቀን ጋሞ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት ተጠርጣሪዎቹ አቶ በላቸው በረሱ እና እልኩ ደፋር የተባሉ ግለሰቦች ሲሆኑ እጹን ሲያመርቱ የተገኙትም በጎርካ ወረዳ ጎልቤ ቀበሌ ላንቴ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
ተጠርጣሪዎቹ፥ 10 በ 20 በሆነ የእርሻ መሬት ላይ ዕፁን ሲያመርቱ ከሕብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ አስፈላጊዉን ክትትል በማድረግ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ማዋላቸዉንም ተናግረዋል።
ከምርመራና ክስ ሂደቱ ጎን ለጎን ከግሌሰቦቹ ጋር በዕፅ ዝዉዉሩም ሆነ የአቅርቦት ተስስር ግንኘነት ያላቸዉን ሰዎች የመከታተልና በሕብረተሰቡም ዘንድ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራዉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር አሸናፊ ሀይሌ በበኩላቸው አንድ ኩንታል ካናብስ በቲቢኤስ ሞተር ሳይክል ተጭኖ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ጠቅሰዋል።
እስከ እርሻ ማሣ በተደረገው ኦፕሬሽንም '' አራት ክምር በአጠቃላይ እስከ 120 ኪ.ግ የሚመዘን ካናብስ አደገኛ ዕፅ በመያዝ የምርመራ ሂደት እየተጣራ '' መሆኑን አብራርተዋል።
የፌደራል ፖሊስ መረጃና ደህንነት፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት እንድሁም የኮሬ ዞን ፖሊስ መምሪያ መረጃና ኢንቴለጄንስ ዲቪዥን በጋራ በመቀናጀት አደንዛዥ ዕፁን ከነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋል እንደተቻለ ኮማንደር አሸናፊ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
ይህ ህገ ወጥ ተግባር በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ክሳራ የሚያስከትልና ወጣቶችን ወደ አላስፈላግ ወንጀል የሚመራ በመሆኑ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንድያደርግ አሳስበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ ላንቴ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ በእርሻ ማሳ ካናቢስ የተባለውን አደንዛዥ ዕፅ ሲያመርቱ የነበሩ ግለሰቦችን ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የዞኑ ፖሊሲ መምሪያ አስታዉቋል።
የኮሬ ዞን ፖሊስ መምሪያ የመረጃና ኢንተለጀንስ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ሳጅን ሙሉቀን ጋሞ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት ተጠርጣሪዎቹ አቶ በላቸው በረሱ እና እልኩ ደፋር የተባሉ ግለሰቦች ሲሆኑ እጹን ሲያመርቱ የተገኙትም በጎርካ ወረዳ ጎልቤ ቀበሌ ላንቴ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
ተጠርጣሪዎቹ፥ 10 በ 20 በሆነ የእርሻ መሬት ላይ ዕፁን ሲያመርቱ ከሕብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ አስፈላጊዉን ክትትል በማድረግ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ማዋላቸዉንም ተናግረዋል።
ከምርመራና ክስ ሂደቱ ጎን ለጎን ከግሌሰቦቹ ጋር በዕፅ ዝዉዉሩም ሆነ የአቅርቦት ተስስር ግንኘነት ያላቸዉን ሰዎች የመከታተልና በሕብረተሰቡም ዘንድ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራዉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር አሸናፊ ሀይሌ በበኩላቸው አንድ ኩንታል ካናብስ በቲቢኤስ ሞተር ሳይክል ተጭኖ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ጠቅሰዋል።
እስከ እርሻ ማሣ በተደረገው ኦፕሬሽንም '' አራት ክምር በአጠቃላይ እስከ 120 ኪ.ግ የሚመዘን ካናብስ አደገኛ ዕፅ በመያዝ የምርመራ ሂደት እየተጣራ '' መሆኑን አብራርተዋል።
የፌደራል ፖሊስ መረጃና ደህንነት፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት እንድሁም የኮሬ ዞን ፖሊስ መምሪያ መረጃና ኢንቴለጄንስ ዲቪዥን በጋራ በመቀናጀት አደንዛዥ ዕፁን ከነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋል እንደተቻለ ኮማንደር አሸናፊ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
ይህ ህገ ወጥ ተግባር በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ክሳራ የሚያስከትልና ወጣቶችን ወደ አላስፈላግ ወንጀል የሚመራ በመሆኑ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንድያደርግ አሳስበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
🔊 #የሠራተኞችድምጽ
🟢 "ቅሬታችን በአስቸኳይ ምላሽ የማያገኝ ከሆነ ከየካቲት 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ እናቆማለን"- የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች
🟢 "ለክልሉ መንግስት ቅሬታውን አቅርበናል። ነገር ግን ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ መስጠት አልቻለም " - የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የሰው ኃብት አስተዳደር
የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ ጥቅምት አንድ ተግባራዊ የተደረገው አዲሱ የደመወዝ ማሻሻያ ጭማሪ እስካሁን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ተግባራዊ ባለማድረጉ ለከፋ ችግር ተጋልጠናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
በተጨማሪም የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሸን ለሁሉም ሲቪል ሰርቫንት የኑሮ ውድነት መደጎሚያ ያደረገውን ጭማሪ እስካሁን አልተጨመረንም ብለዋል።
ሰራተኞቹ የተለያዩ ጥያቄዎችን ለክልሉ ገቢዎች ቢሮ ማቅረባቸውን የገለፁ ሲሆን ጥያቄያችን በቀጠሮ የታጀበ የአመታት ችግር ሆኖ ቀጥሏል ብለዋል።
"የክልሉ መንግስት የተቋሙን ሰራተኞች ድካም እና መስዋዕትነት የተረዳው አይመስለንም " ። እኛ " ተስፋ ቆርጠናል ፣ የሚሰማን አካል የለም ፣ እየታገትን እና እየተገደልን ነው ፣ከማህበራዊ ሂወት ተገለናል ብለዋል።
አክለውም "እንደሰው መቆጠር ናፍቆናል ፣ ችግሮቻችን በዝተዋል ፣ ችግሮችን የሚፈታልን የለም ፣ እባካችሁ የሚሰማን አካል ካለ የሁለት አመት ቅሬታችን ይሰማ " ሲሉ የነበሩበትን የችግር ግዝፈት ተናግረዋል።
አያይዘውም ሰራተኞቹ መጋቢት 5 / 2015 ዓ.ም ይወክሉናል ያሏቸውን ተወካይዮች በመምረጥ ለክልሉ ገቢዎች ቢሮ ፣ ለበጀትና ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና ለብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት አመራር እንዲሁም ለርዕሰ መስተዳድሩ ልዩ አማካሪ ቅሬታቸውን እንዳቀረቡ ገልፀዋል።
ሰራተኞቹም በሰዓቱ ለአመራሮቹ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች በርካታ መሆናቸውን የገልፁ ሲሆን ከጥያቄዎቻቸው መካከል የገቢ ተቋሙ ሰራተኛ በልዩ ሁኔታ በጥናት ላይ የተመሰረተ ልዩ ጥቅማጥቅም ይደረግልን፣ የእርከን ጭማሪ በአደረጃጃትና በመመሪያ ደረጃ የወረደ ቢሆንም በአፈጻጸም ተግባራዊ ይደረግ እና የሰራተኛውን ጥቅም የሚመለከት ጥናት ሲጠና እስከ ታችኛዉ መዋቅር ያለ ባለሙያ ተሳታፊ ይደረግ የሚሉ እና መሰል ጥያቄዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል።
በመሆኑም በሰዓቱ አመራሮቹ በምላሻቸው ጥያቄው ተገቢነት ያለው የባለሙያውን ሮሮና ብሶት ያዘለ ስለሆነ በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ ይህንን አካል የግድ ማትጋትና ማበረታታት አስፈላጊ ስለሆነ ጥያቄውን እንፈታለን ብለውን ነበር ብለዋል።
ይሁን እንጂ ቅሬታችንን ሰምቶ የፈታልን አካል የለም ያሉ ሲሆን አሁንም ለከፋ ችግር ተጋልጠን እንገኛለን ሲሉ አክለዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ሰራተኞቹ የክልሉን የገቢዎች ቢሮ የሰው ሀብት አስተዳደር ቅሬታችንን ፍቱልን ብለን ጠይቀን ነበር ያሉ ሲሆን ሀላፊውም በምላሻቸው " ቅሬታችሁ ከአቅማችን በላይ ነው። በአስቸኳይ ምላሽ ይሰጣቸው ስንል ለክልሉ መንግስት ጥያቄ አቅርበናል እስካሁን ግን መልስ የለም " የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል።
አክለውም እንደተቋም በቀን እስከ 200 ሚሊየን ገቢ የሚሰበስብ ሰራተኛ አንድ ቀን ስራ ቢያቆም እንኳ ምን ሊፈጠር እንደሚችል መገመት ቀላል መሆኑን ጠቁመዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ በዝርዝር ምን አሉ?
ከደሴ ኮምቦልቻ የደወለልን ባለሙያ " ስራችን ከማህበረሰቡ ሂወት ነጥሎናል፣ ከነጋዴዎች አራርቆናል፣ ደመወዝ ሲያልቅብን እንኳ ከነጋዴዎች መበደር አንችልም፣ ቤት ለመከራየት ስንጠይቅ ገቢዎች ቢሮ ከሆነ የምትሰሩት አናከራይም እያሉን ነው፣ አሁን ላይ ችግሮችን መቋቋም አቅቶናል " ሲል ተናግሯል።
ስሙን መጥቀስ ያልፈለገው የደባርቅ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ ደግሞ " የደረጃ እርከን እየተሰራልን አይደለም " 2012 ዓ.ም የደመወዝ ጭማሪ እንደተደረገ እስካሁን አልተጨመረንም " በስራ አጋጣሚ ሂወታቸውን የገበሩ ጓዶች አሉ " የክልሉን መንግስት ታግሰናል" አሁን ላይ ግን ኑሮ ከብዶናል " ሲል ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም የሰራተኞቹን ቅሬታ በመቀበል ለአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የሰው ሃብት አስተዳደር ሀላፊ ለአቶ ሽመልስ አዱኛ ቅሬታቸውን ያቀረበ ሲሆን እርሳቸውም በምላሻቸው እንድህ ብለዋል።
" የሰራተኞቹ ቅሬታ ተገቢ ነው። በኛ በኩል ቅሬታውን እናውቃለን ። ለክልሉ መንግስት ቅሬታውን አቅርበናል። ነገር ግን ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ መስጠት አልቻለም "በዚህ ጉዳይ የተለየ መረጃ ልሰጥ አልችልም " ብለዋል።
ቲክቫህ የባለሙያዎችን ቅሬታ በተመለከተ የክልሉን መንግስት እና የኮሚኒኬሽን ባለሙያ እንዲሁም የክልሉን ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ በስልክ አግኝቶ ምላሻቸውን ለማካተት ያደረገው ጥረት ባለመሳካቱ ምላሻቸውን ማካተት አልተቻለም።
በመጨረሻም ሰራተኞቹ ቅሬታችን በአስቸኳይ ምላሽ የማያገኝ ከሆነ ከየካቲት 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ ስራ የምናቆም መሆኑን እንገልፃለን ብለዋል።
( ቲክቫህ ጉዳዩን እስከመጨረሻው ተከታትሎ መረጃውን የሚያደርሳችሁ ይሆናል )
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ ጥቅምት አንድ ተግባራዊ የተደረገው አዲሱ የደመወዝ ማሻሻያ ጭማሪ እስካሁን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ተግባራዊ ባለማድረጉ ለከፋ ችግር ተጋልጠናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
በተጨማሪም የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሸን ለሁሉም ሲቪል ሰርቫንት የኑሮ ውድነት መደጎሚያ ያደረገውን ጭማሪ እስካሁን አልተጨመረንም ብለዋል።
ሰራተኞቹ የተለያዩ ጥያቄዎችን ለክልሉ ገቢዎች ቢሮ ማቅረባቸውን የገለፁ ሲሆን ጥያቄያችን በቀጠሮ የታጀበ የአመታት ችግር ሆኖ ቀጥሏል ብለዋል።
"የክልሉ መንግስት የተቋሙን ሰራተኞች ድካም እና መስዋዕትነት የተረዳው አይመስለንም " ። እኛ " ተስፋ ቆርጠናል ፣ የሚሰማን አካል የለም ፣ እየታገትን እና እየተገደልን ነው ፣ከማህበራዊ ሂወት ተገለናል ብለዋል።
አክለውም "እንደሰው መቆጠር ናፍቆናል ፣ ችግሮቻችን በዝተዋል ፣ ችግሮችን የሚፈታልን የለም ፣ እባካችሁ የሚሰማን አካል ካለ የሁለት አመት ቅሬታችን ይሰማ " ሲሉ የነበሩበትን የችግር ግዝፈት ተናግረዋል።
አያይዘውም ሰራተኞቹ መጋቢት 5 / 2015 ዓ.ም ይወክሉናል ያሏቸውን ተወካይዮች በመምረጥ ለክልሉ ገቢዎች ቢሮ ፣ ለበጀትና ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና ለብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት አመራር እንዲሁም ለርዕሰ መስተዳድሩ ልዩ አማካሪ ቅሬታቸውን እንዳቀረቡ ገልፀዋል።
ሰራተኞቹም በሰዓቱ ለአመራሮቹ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች በርካታ መሆናቸውን የገልፁ ሲሆን ከጥያቄዎቻቸው መካከል የገቢ ተቋሙ ሰራተኛ በልዩ ሁኔታ በጥናት ላይ የተመሰረተ ልዩ ጥቅማጥቅም ይደረግልን፣ የእርከን ጭማሪ በአደረጃጃትና በመመሪያ ደረጃ የወረደ ቢሆንም በአፈጻጸም ተግባራዊ ይደረግ እና የሰራተኛውን ጥቅም የሚመለከት ጥናት ሲጠና እስከ ታችኛዉ መዋቅር ያለ ባለሙያ ተሳታፊ ይደረግ የሚሉ እና መሰል ጥያቄዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል።
በመሆኑም በሰዓቱ አመራሮቹ በምላሻቸው ጥያቄው ተገቢነት ያለው የባለሙያውን ሮሮና ብሶት ያዘለ ስለሆነ በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ ይህንን አካል የግድ ማትጋትና ማበረታታት አስፈላጊ ስለሆነ ጥያቄውን እንፈታለን ብለውን ነበር ብለዋል።
ይሁን እንጂ ቅሬታችንን ሰምቶ የፈታልን አካል የለም ያሉ ሲሆን አሁንም ለከፋ ችግር ተጋልጠን እንገኛለን ሲሉ አክለዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ሰራተኞቹ የክልሉን የገቢዎች ቢሮ የሰው ሀብት አስተዳደር ቅሬታችንን ፍቱልን ብለን ጠይቀን ነበር ያሉ ሲሆን ሀላፊውም በምላሻቸው " ቅሬታችሁ ከአቅማችን በላይ ነው። በአስቸኳይ ምላሽ ይሰጣቸው ስንል ለክልሉ መንግስት ጥያቄ አቅርበናል እስካሁን ግን መልስ የለም " የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል።
አክለውም እንደተቋም በቀን እስከ 200 ሚሊየን ገቢ የሚሰበስብ ሰራተኛ አንድ ቀን ስራ ቢያቆም እንኳ ምን ሊፈጠር እንደሚችል መገመት ቀላል መሆኑን ጠቁመዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ በዝርዝር ምን አሉ?
ከደሴ ኮምቦልቻ የደወለልን ባለሙያ " ስራችን ከማህበረሰቡ ሂወት ነጥሎናል፣ ከነጋዴዎች አራርቆናል፣ ደመወዝ ሲያልቅብን እንኳ ከነጋዴዎች መበደር አንችልም፣ ቤት ለመከራየት ስንጠይቅ ገቢዎች ቢሮ ከሆነ የምትሰሩት አናከራይም እያሉን ነው፣ አሁን ላይ ችግሮችን መቋቋም አቅቶናል " ሲል ተናግሯል።
ስሙን መጥቀስ ያልፈለገው የደባርቅ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ ደግሞ " የደረጃ እርከን እየተሰራልን አይደለም " 2012 ዓ.ም የደመወዝ ጭማሪ እንደተደረገ እስካሁን አልተጨመረንም " በስራ አጋጣሚ ሂወታቸውን የገበሩ ጓዶች አሉ " የክልሉን መንግስት ታግሰናል" አሁን ላይ ግን ኑሮ ከብዶናል " ሲል ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም የሰራተኞቹን ቅሬታ በመቀበል ለአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የሰው ሃብት አስተዳደር ሀላፊ ለአቶ ሽመልስ አዱኛ ቅሬታቸውን ያቀረበ ሲሆን እርሳቸውም በምላሻቸው እንድህ ብለዋል።
" የሰራተኞቹ ቅሬታ ተገቢ ነው። በኛ በኩል ቅሬታውን እናውቃለን ። ለክልሉ መንግስት ቅሬታውን አቅርበናል። ነገር ግን ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ መስጠት አልቻለም "በዚህ ጉዳይ የተለየ መረጃ ልሰጥ አልችልም " ብለዋል።
ቲክቫህ የባለሙያዎችን ቅሬታ በተመለከተ የክልሉን መንግስት እና የኮሚኒኬሽን ባለሙያ እንዲሁም የክልሉን ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ በስልክ አግኝቶ ምላሻቸውን ለማካተት ያደረገው ጥረት ባለመሳካቱ ምላሻቸውን ማካተት አልተቻለም።
በመጨረሻም ሰራተኞቹ ቅሬታችን በአስቸኳይ ምላሽ የማያገኝ ከሆነ ከየካቲት 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ ስራ የምናቆም መሆኑን እንገልፃለን ብለዋል።
( ቲክቫህ ጉዳዩን እስከመጨረሻው ተከታትሎ መረጃውን የሚያደርሳችሁ ይሆናል )
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🟢 ''ለፈረሰው ቤታችን ግብር ክፈሉ እየተባልን የቴክስት መልዕክት እየተላከልን ነው'' ቅሬታ አቅራቢዎች
🟢 '' አቅራቢያው ወደሚገኙ ወረዳ ላይ ባሉ ቢሮዎቻችን ጉዳዩን በማስረዳት ችግሩን መፍታት ይችላል '' ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ቤታችን ፈርሶብን ወደሌላ ቦታ የተዘዋወርን ሰዎችን በፈረሰው ቤት ስም የቤት ግብር እንድንከፍል የቴክስት መልዕክት እየላከላቸው መሆኑን ቅሬታ አቅራቢዎች ተናግረዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎች በጉዳዩ ዙሪያ እንደተናገሩት:-
"ቤቴ ካዛንችስ ነበር፣ ቤቴም ሰፈሩም ከፈረሰ 3 ወራት አልፎታል በፈረሰው ቤት ስም የቤት ግብር እንድንከፍል የቴክስት መልዕክት የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እየላከልን'' ነው ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም '' በአሁን ሰአት ከነቤተሰቤ ቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚንየም ተከራይተን እየኖርን ሳለ ታድያ ላፈረሱት ቤቴ እንዴት ግብር ክፈል እንባላለን'' ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም በጉዳዩ ዙሪያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለን ጠይቀናቸው በሰጡን ምላሽ:-
እንደሚታወቀው '' የቤትና ቦታ ግብር ያለ ቅጣት እሚከፈልበት ጊዜ እስከ የካቲት 30 ድረስ''ነው።
ግብር ከፍዩ ከዚህ አንፃር እንዳይዘናጋ በየጊዜው በኤስ ኤም ኤስ በመጠቀም መረጃ የማድረስ ስራ እንሰራለን ብለዋል።
ምናልባት '' በመጀመሪያ ይኖሩበት በነበረው አካባቢ ቀደም ብሎ ተመዝግቦ ባለ ስልክ ቁጥር ግብር ክፈሉ የሚል የፅሁፍ መልዕክት ለግብር ከፍዩ ደርሶ ሊሆን'' ይችላል።
ግብር ከፋዩም '' ቤቱ ፈረሶበት በማይኖርበት ቤት ግብር ክፈል እሚል የአጭር የፁሁፍ መልዕክት ደርሶት ከሆነ አቅራቢያው ወደሚገኙ ወረዳ ላይ ባሉ ቢሮዎቻችን ጉዳዩን በማስረዳት ችግሩን መፍታት ይችላል'' ሲሉ አቶ ሰውነት አስረድተዋል።
በተለይ ከቤትና ቦታ ግብር ጋር በተያያዘ ግብር ከፍዮች በተለያየ ምክንያት እንዳይዘናጉ፣ ቅጣት፣ ወለድ እንዳያጋጥማቸው ከማሰብ አንፃር አጭር የፅሁፍ መልዕክት በመላክ ግብር ከፍዩን የማስታወስ ስራ ቢሯቸው እየሰራ መሆኑን አቶ ሰውነት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ጥቆማዎችን በ @tikvahmagbot ላይ ማድረስ ይችላሉ
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በባህርዳር 2 ህጻናት ተጣብቀው ቢወለዱም ህይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም።
በአማራ ክልል በባህርዳር ከተማ በጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የካቲት 5/ 2017 ዓ.ም ተጣብቀው የተወለዱት ህፃናት በትናንትናው እለት ሂወታቸው ማለፉን ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልፀዋል።
የተወለዱት ሕጻናት ከደረታቸው በላይ ሁለት ሰው፤ ከደረታቸው በታች ደግሞ የአንድ ሰው አካል ይዘው እንደተወለዱ ለማወቅ ተችሏል።
ለመረጃው ቅርበት ያላቸው ምንጮች እንደገለፁት ከሆነ እናቲቱ ከመውለዷ በፊት የእርግዝና ክትልል በዱርቤቴ ጤና ጣቢያ ስታደርግ እስከ ሰባት ወሯ መቆቷ ተገልጿል።
በክትትሉ ወቅት ነፍሰ ጡሯ ከዚህ በፊት በእርግዝና ወቅት አይታው የማታውቀው ነገር ስለገጠማት የህክምና ባለሙያዎችን በማናገር ወደ ጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በመምጣት ምርመራ ያካሄደች ሲሆን ፅንሱ ትክክል እንዳልሆነ ተረጋግጦ ነበር ተብሏል።
ይሁን እንጂ ፅንሱ ሰባት ወር ስለሞላው ግደታ የመወለጃቸው ቀን መድረስ ስለነበረበት በቀኑ በኦፕራሲዎን እንድትወልድ ተደርጓል ብለዋል።
በመሆኑም በአገራችን እንደዚህ አይነት አፈጣጠር በስፋት ታይቶ የማይታወቅ እና ያልተለመደ ነገር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ልጆቹ ከተወለዱ በኋላ ወላጅ እናትን ጨምሮ ቤተሰቦችም ልጆቹን ለማየት እንኳ ፍቃደኛ እንዳልነበሩ ምንጮቹ ጠቁመዋል።
የሆስፒታሉ የህክምና ባለሙያዎች ልጆችን በሂወት ለማቆየት ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ እንደቀረ ምንጮቹ ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ በክልሉ የሚስተዋለው ግጭት የጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ክፉኛ በመጎዳቱ አሁን ላይ 10 በመቶ ብቻ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ተነግሯል።
በተጨማሪም ተጣብቀው ለተወለዱት ህፃናት እጥጋቢ ወይም በቂ የህክምና አገልግሎት በሆስፒታሉ በኩል ማግኘት እንዳልቻሉ ተጠቁሟል።
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሐረርጌ ዞን ሂርና ከተማ በ2014 ዓ.ም ከደረታቸው በታች የተጣብቁ ህፃናት መወለዳቸው ይታወሳል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
በአማራ ክልል በባህርዳር ከተማ በጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የካቲት 5/ 2017 ዓ.ም ተጣብቀው የተወለዱት ህፃናት በትናንትናው እለት ሂወታቸው ማለፉን ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልፀዋል።
የተወለዱት ሕጻናት ከደረታቸው በላይ ሁለት ሰው፤ ከደረታቸው በታች ደግሞ የአንድ ሰው አካል ይዘው እንደተወለዱ ለማወቅ ተችሏል።
ለመረጃው ቅርበት ያላቸው ምንጮች እንደገለፁት ከሆነ እናቲቱ ከመውለዷ በፊት የእርግዝና ክትልል በዱርቤቴ ጤና ጣቢያ ስታደርግ እስከ ሰባት ወሯ መቆቷ ተገልጿል።
በክትትሉ ወቅት ነፍሰ ጡሯ ከዚህ በፊት በእርግዝና ወቅት አይታው የማታውቀው ነገር ስለገጠማት የህክምና ባለሙያዎችን በማናገር ወደ ጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በመምጣት ምርመራ ያካሄደች ሲሆን ፅንሱ ትክክል እንዳልሆነ ተረጋግጦ ነበር ተብሏል።
ይሁን እንጂ ፅንሱ ሰባት ወር ስለሞላው ግደታ የመወለጃቸው ቀን መድረስ ስለነበረበት በቀኑ በኦፕራሲዎን እንድትወልድ ተደርጓል ብለዋል።
በመሆኑም በአገራችን እንደዚህ አይነት አፈጣጠር በስፋት ታይቶ የማይታወቅ እና ያልተለመደ ነገር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ልጆቹ ከተወለዱ በኋላ ወላጅ እናትን ጨምሮ ቤተሰቦችም ልጆቹን ለማየት እንኳ ፍቃደኛ እንዳልነበሩ ምንጮቹ ጠቁመዋል።
የሆስፒታሉ የህክምና ባለሙያዎች ልጆችን በሂወት ለማቆየት ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ እንደቀረ ምንጮቹ ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ በክልሉ የሚስተዋለው ግጭት የጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ክፉኛ በመጎዳቱ አሁን ላይ 10 በመቶ ብቻ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ተነግሯል።
በተጨማሪም ተጣብቀው ለተወለዱት ህፃናት እጥጋቢ ወይም በቂ የህክምና አገልግሎት በሆስፒታሉ በኩል ማግኘት እንዳልቻሉ ተጠቁሟል።
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሐረርጌ ዞን ሂርና ከተማ በ2014 ዓ.ም ከደረታቸው በታች የተጣብቁ ህፃናት መወለዳቸው ይታወሳል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
° በዚህ ሳምንት በሸቀጣ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መኖሩን ባደረግነው ምልከታ ለመረዳት ተችሏል።
° የመርሳ ከተማ ነዋሪዎች የዋጋ ንረቱን በተመለከተ ከሰሞኑ ቅሬታ አቅርበዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች በዚህ ሳምንት በሸቀጣ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መኖሩን ባደረግነው ምልከታ ለመረዳት ተችሏል።
በአዲስ አበባ ፣ በደሴ እና በመርሳ ከተማ እንዲሁም በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች ከዚህ ቀደም 1300 ብር ይሸጥ የነበረው አምስት ሊትር የምግብ ዘይት አሁን ላይ 1600 ብር እየተሸጠ ሲሆን ከዚህ በፊት ከነበረው የመሸጫ ዋጋ ከ200 መቶ እስከ 300 ብር ጭማሪ አሳይቷል።
እንዲሁም 1 ኪሎ ምስር ከ200 ወደ 280 ፣ እንቁላል ከብር 11 ወደ 19 ፣ 1 ሊትር ዘይት ከ285 ወደ 310 ብር ከፍ ያለ ሲሆን ሌሎች ምርቶች ላይ በአንድ ሳምንት ውስጥ የተጋነነ የዋጋ ጭማሬ መኖሩን በምልከታችን ወቅት ለማየት ችለናል።
በሌላ በኩል ደግሞ በአማራ ክልል ደሴ ከተማ 3 ሊትር ዘይት ከ 700 ወደ 900 ብር፣ 5 ሊትር ዘይት ከ 1300 ወደ 1550 ብር፣ አንድ ኪሎ ድንች ከ 40 ወደ 80 ብር በእጥፍ መጨሩን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ ከሰሞኑ የሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ ነዋሪዎች በየጊዜው በመሰረታዊ ፍጆታ ቁሳቁሶች ላይ የሚታየውን የዋጋ ጭማሪ መቋቋም አልቻልንም ሲሉ ቅሬታ አቅረበዋል።
በተጨማሪም ቅሬታ አቅራቢዎች በከተማዋ ያለውን የዋጋ ንረት በዝርዝር ያስረዱ ሲሆን " እስካሁን 5 ሊትር ኡመር ዘይት 1300 ብር ነበር የምንገዛው አሁን ግን 1600 ብር ነው ፣ አንድ ሊትር ዘይት 225 ብር እስካሁን እንገዛ የነበረው አሁን ላይ 330 ብር ደርሷል " ብለዋል።
አክለውም 50 ኪሎ ነጭ ዱቄት እስካሁን 4ሺህ 200 ብር እንገዛ ነበር ያሉት ነዋሪዎች አሁን ላይ ግን 4 ሺህ 600 ብር እየገዛን ነው ሲሉ ገልፀዋል።
ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ያቀረቡት የመርሳ ከተማ ነዋሪዎች በየጊዜው በመሰረታዊ ፍጆታዎች ላይ የሚደረገው የዋጋ ጭማሪ ኑሮአቸውን ፈታኝ እንዳደረገባቸው ተናግረዋል።
ነዋሪዎቹ መፍትሄ የሚሰጠን አካል ካለ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ በፍጥነት እርምጃ ይወሰድልን ሲሉ ጥሪም አቅርበዋል።
የመርሳ ከተማ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ሃላፊን አቶ አራጋው ተስፉ ምን አሉ?
የመርሳ ከተማ ንግድና ገበያ ልማት ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አራጋው ተስፉ ማህበረሰቡ የቀረበው ቅሬታ አግባብነት ቢኖረውም በዚህን ያክል የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ የለም ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም በከተማዋ እስካሁን የነበረው የዋጋ ንረት አሁን ላይ በከፍተኛ ደረጃ ቀንሷል ብለዋል።
በተጨማሪም በዚህ ወር በሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢዎች የዋጋ ጭማሪ መኖሩን ያነሱት ሃላፊው በመርሳ ከተማም በአንዳንድ ምርቶች ላይ ጭማሪ መኖሩን ጠቁመዋል።
ይሁን እንጂ ይሄ የዋጋ ጭማሪ በነጋዴዎች የመጣ ሳይሆን ምርቶችን ከሚያመርቱት ድርጅቶች ስለመሆኑ ገልፀዋል።
ሃላፊው ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመነጋገር የዋጋ ጭማሪ የሚታይባቸውን መሰረታዊ ፍጆታዎች ለምሳሌ ጤፍ፣ ማሽላ ፣ ነጭ ዱቄት፣ ዘይት፣ ስኳር፣ ፖስታ፣ መኮረኒ እና የመሳሰሉትን የእለት ከእለት ፍጆታዎች ከተለያዩ ፋብሪካዎች በማስመጣት ለማህበረሰቡ በቀጥታ በማድረስ የገበያ ሥርዓቱን አረጋግተነዋል ብለዋል።
በመሆኑም ከዚህ በፊት የ1 ኪሎ ጤፍ ዋጋ ከ185 ብር በላይ ነበር፣ ከጥር ወር ጀምሮ ከ130 እስከ 140 ብር እየተሸጠ ነው። 50 ኪሎ ዱቄት ከፋብሪካው የሚወጣው በ4500 ብር ነው እኛ ጋር እየተሸጠ ያለው የትራንስፖርት ተጨምሮ ከ4550 እስከ 4600 ብር ነው።
ከዚህ በፊት የአንድ ኪሎ ማሽላ ዋጋ ከ 130 እስከ 150 ብር ነበር ያሉት ሃላፊው አሁን ላይ ከ60 እስከ 120 ብር እየተሸጠ ስለመሆኑ ገልፀዋል።
በመጨረሻም ሃላፊው በመርሳ ከተማ አሁን ላይ ከሁሉም የአማራ ክልል ከተሞች በተለየ ታላቅ የሆነ የዋጋ ቅናሽ መኖሩን አመላክተዋል።
ከሰሞኑ በሸቀጦች ላይ የታየው ጭማሪ በእናንተስ አከባቢ እንዴት ነው ?
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የከተማ አስተዳደሩ የቤንዚል ተጠቃሚ ታክሲዎች በስምንት ቀን አንድ ቀን ብቻ ያውም 50 ሌትር እንድንሞላ በማድረጉ ቤተሰቦቻችን ችግር ውስጥ ናቸው ሲሉ የደሴ ከተማ አሽከርካሪዎች ቅሬታ አቅርበዋል።
የቤንዚን እና የነዳጅ አቅርቦት ችግር በአገር አቀፍ ደረጃ መኖሩ የሚታወቅ ነው ያሉት የደሴ ከተማ ንግድ ቢሮ መምሪያ ሃላፊ አቶ ዮናስ እንዳለ በደሴ ከተማም የአቅርቦት ችግር መኖሩን ገልፀዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ በዝርዝር ምን አሉ?
"እኛ የቤንዚል ተጠቃሚ ታክሲ አሽከርካሪዎች በደሴ ከተማ 18 ነን የከተማ አስተዳደሩ በ8 ቀን አንድ ቀን ብቻ ቤንዚን መሙላት እንድንችል በማድረጉ በወር ውስጥ ለ4 ቀን ነው መስራት የምንችለው" ብለዋል።
በተጨማሪም "ለከተማው ንግድ ቢሮ ቅሬታ ስናቀርብ 'የቤንዚል እጥረት አለ ይለናል' ነገር ግን በከተማችን በየመንገዱ በጥቁር ገበያ ቤንዚን ሲቸረቸር በስፋት ይስተዋላል" ሲሉ አብራርተዋል።
"መኪኖችን የገዛነው በባንክ ብድር ነው፤ አሁን ላይ በየወሩ ለባንክ የምንከፍለውን ብድር መክፈል ባለመቻላችን ባንኮች ማስጠንቀቂያ እየሰጡን ነው ሲሉም" አክለዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ፥ በተደጋጋሚ ለከተማ አስተዳደሩ፣ ለንግድ ቢሮ እና ለብልፅግና ፅህፈት ቤት ቅሬታችንን አቅርበናል፤ ምላሽ የሰጠን አካል ግን የለም ሲሉ ያሉበትን ችግር አስረድዋል።
ስሙን መግለፅ ያልፈለገው አሽከርካሪ ከጥቅምት ወር ጀምሮ እስካሁን ቤንዚል በሳምንት አንድ ቀን ብቻ ከማደያዎች መቅዳት እንድንችል ተደርገናል ሲል ተናግሯል።
አያይዞም ፥"እኔ መኪናውን የገዛሁት 280 ሺ ብር ከባንክ ተበድሬ ነው እሱን የምከፍለው እየሰራሁ በየወሩ ነበር አሁን ግን ያበደረኝ ባንክ ብድርህን በየወሩ መክፈል አልቻልክም ብሎ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶኛል" ሲል ገልጿል።
የደሴ ከተማ ንግድ ቢሮ መምሪያ በጉዳዩ ላይ ምን አለ ?
የደሴ ከተማ ንግድ ቢሮ መምሪያ ኃላፊ አቶ ዮናስ እንዳለ በምላሻቸው ተሽከርካሪዎች ለከተማችን ማህበረሰብ የሚሰጡትን የትራንስፖርት አገልግሎት ታሳቢ በማድረግ የከተማ እና የኤርፖርት ታክሲዎች በ 8 ቀን አንድ ቀን እና ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎች ደግሞ በየቀኑ መሙላት እንድችሉ አድርገናል ብለዋል።
ይህም የሆነበት ምክንያት አንዳንድ አሽከርካሪዎች የሚሞሉትን ቤንዚን ለትራንስፖርት አገልግሎት ከማዋል ይልቅ በህገወጥ መንገድ እየቸረቸሩ ስላስቸገሩን እንደ ከተማ አስተዳደር ጥናት በማድግ ከክልሉ ንግድ ቢሮ ጋር በመነጋገር በተላከልን መመሪያ መሰረት ነው ሲሉ ገልፀዋል።
አሽከርካሪዎች መመሪያው ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ የተለያዩ ቅሬታዎችን እያቀረቡ ነው ያሉት ሃላፊው እኛም ቅሬታቸውን ተቀብለን ለክልሉ ንግድ ቢሮ አሳውቀናል፣ ነገር ግን ከክልሉ ቢሮ የተሰጠን አቅጣጫም ሆነ መመሪያ #የለም ብለዋል።
አያይዘውም በተደጋጋሚ ቅሬታቸውን ስላቀረብን በቅርቡ መመሪያ ይሰጡናል ብለን እንጠብቃለን። ካልሆነ ግን እንደ ከተማ ክልሉን አሳውቀን የምንወስደው አሰራር ካለ እንወስዳለን " ሲሉ አስረድተዋል።
በከተማችን የቤንዚን አቅርቦት መሰረታዊ ችግር ነው ያሉት ኃላፊው በየማደያዎች የሚሰሩ ተራ አስከባሪዎች ግር ግር በመፍጠር ያለአግባብ ገንዘብ እየተቀበሉ ችግር እየፈጠሩ ነበር ብለዋል።
ስለሆነም ለህገወጥ ችርቻሮ መስፋፋት ቁልፍ ሚኒ ስለነበራቸው አሁን ላይ ተራ አስከባሪዎችን በከተማዋ ሙሉ በሙሉ እንዳይሰሩ ታግደዋል ሲሉ አብራርተዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ከከተማ አስተዳደር እና ከፀጥታ ሃይሎች ጋር በጋራ በመሆን በባለፈው ሳምንት በህገወጥ መንገድ ሊቸረቸር የነበረ ከ 620 ሊትር በላይ ቤንዚን በፖሊስ ቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም አሽከርካሪዎቹ ቤተሰብ አስተዳዳሪ በመሆናችን የሚመለከተው አካል ችግራችንን ሰምቶ በአስቸኳይ ምላሽ ይሰጠን ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
" ከፍተኛ የመድኃኒት፣ የሳሙና እና የተለያዩ ግብአቶች እጥረት ገጥሞኛል " ተስፋ አዲስ የካንሰር ህሙማን ህፃናት ማዕከል
ከተቋቋመ 11 ዓመታት ያለፉት ተስፋ አዲስ የካንሰር ህሙማን ህፃናት ማዕከል ሥራውን የጀመረው በ2005 ዓ.ም ነበር።
ተቋሙ አሁን ላይ ከአዲስአበባ ውጭ በተለያዩ የክልል ከተሞች በጅማ፣ ጎንደር እና በትግራይ እየተንቀሳቀሰ ይሰራል።
ዋና ዓላማውም አቅም የሌላቸው በካንሰር በሽታ የተያዙ ህፃናትን ሙሉ ወጫቸውን እስከ አስታማሚ ቤተሰቦቻቸው በመሸፈን ማገዝ ሲሆን ላለፉት ዓመታትም ለብዙ ህጻናት እንደደረሰ ይገልጻል።
አሁን ላይ ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ ከፍተኛ የሆነ የመድኃኒት እጥረት መከሰቱን የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሳራ ኢብራሂም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ድርጅቱ ከተመሠረተበት ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ሦስት ሺሕ ገደማ የሚሆኑ የካንሰር ታካሚ ሕፃናትን ታድጓል ሲሉ ዋና ሥራ አስኪያጇ ገልጸዋል።
አሁን ላይ ደግሞ ባሉት የአዲስ አበባ፤ የጅማ፤ ጎንደር እና መቐሌ ማዕከላት ለ260 ህፃናት እና ቤተሰቦች ሙሉ ወጫቸውን በመሸፈን አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በተጨማሪም በተመላላሽ እና በቋሚ የህክምና አገልግሎት ደግሞ ከ1140 በላይ ለሚሆኑ ማዕከሉ እየሰጠ መሆኑን ሥራ አስኪያጇ ገልፀዋል።
አያይዘውም ህፃናት ሕክምናቸውን እንዳያቋርጡ ከማደሪያ እስከ ምግብና መድኃኒት፣ የሥነ ልቦና ትምህርት እንዲሁም የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጠን ነው ሲሉ ሥራ አስኪያጇ ተናግረዋል።
እስካሁን ለማዕከላቱ ድጋፍ የሚያደርጉ ድርጆቶች ድጋፋቸውን ባያቋርጡም ድጋፉ ግን በቂ ባለመሆኑ በማዕከሉ ከፍተኛ የሆነ የመድሀኒት እና የሳሙና እጥረት መከሰቱን ወ/ሮ ሳራ ጠቁመዋል።
የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ሳሙና፣ ዱቄት ወተት፣ ስኳር፣ ዘይት እና የመሳሰሉ ድጋፎችን ሲያደርጉ መቆየታቸውን በመግለጽ አሁን ላይ ግን ድጋፉ መቀዛቀዙን አክለዋል።
የካንሰር በሽታ ረጅም ጊዜ የህክምና ክትትል ስለሚወስድ ማዕከሉ ለታካሚዎች እና ላስታማሚዎች ሲሰጥ የነበረውን አገልግሎት ለመቀጠል የግብአት አቅርቦት እጥረት በመከሰቱ ማኅበረሰቡ በአይነትም ሆነ በገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።
ማዕከሉን ማግኘት እና ድጋፍ ማድረግ ለምትፈልጉ
📌 አዲስአበባ :- ወ/ሮ ሳራ ኢብራሂም
ስልክ:- 0911725455
📌 ጅማ :- ወ/ሮ ብርቱካን
ስልክ:- 0935071136
📌 ጎንደር:- አቶ ወንድሙ
ስልክ:- 0928503970
📌 መቀሌ:- ወ/ሮ ጺዮን
ስልክ:- 0904231532
እንዲሁም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ Tesfa Addis Parents Childhood Cancer Organization (TAPCCO) 1000036686492
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
ከተቋቋመ 11 ዓመታት ያለፉት ተስፋ አዲስ የካንሰር ህሙማን ህፃናት ማዕከል ሥራውን የጀመረው በ2005 ዓ.ም ነበር።
ተቋሙ አሁን ላይ ከአዲስአበባ ውጭ በተለያዩ የክልል ከተሞች በጅማ፣ ጎንደር እና በትግራይ እየተንቀሳቀሰ ይሰራል።
ዋና ዓላማውም አቅም የሌላቸው በካንሰር በሽታ የተያዙ ህፃናትን ሙሉ ወጫቸውን እስከ አስታማሚ ቤተሰቦቻቸው በመሸፈን ማገዝ ሲሆን ላለፉት ዓመታትም ለብዙ ህጻናት እንደደረሰ ይገልጻል።
አሁን ላይ ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ ከፍተኛ የሆነ የመድኃኒት እጥረት መከሰቱን የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሳራ ኢብራሂም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ድርጅቱ ከተመሠረተበት ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ሦስት ሺሕ ገደማ የሚሆኑ የካንሰር ታካሚ ሕፃናትን ታድጓል ሲሉ ዋና ሥራ አስኪያጇ ገልጸዋል።
አሁን ላይ ደግሞ ባሉት የአዲስ አበባ፤ የጅማ፤ ጎንደር እና መቐሌ ማዕከላት ለ260 ህፃናት እና ቤተሰቦች ሙሉ ወጫቸውን በመሸፈን አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በተጨማሪም በተመላላሽ እና በቋሚ የህክምና አገልግሎት ደግሞ ከ1140 በላይ ለሚሆኑ ማዕከሉ እየሰጠ መሆኑን ሥራ አስኪያጇ ገልፀዋል።
አያይዘውም ህፃናት ሕክምናቸውን እንዳያቋርጡ ከማደሪያ እስከ ምግብና መድኃኒት፣ የሥነ ልቦና ትምህርት እንዲሁም የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጠን ነው ሲሉ ሥራ አስኪያጇ ተናግረዋል።
እስካሁን ለማዕከላቱ ድጋፍ የሚያደርጉ ድርጆቶች ድጋፋቸውን ባያቋርጡም ድጋፉ ግን በቂ ባለመሆኑ በማዕከሉ ከፍተኛ የሆነ የመድሀኒት እና የሳሙና እጥረት መከሰቱን ወ/ሮ ሳራ ጠቁመዋል።
የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ሳሙና፣ ዱቄት ወተት፣ ስኳር፣ ዘይት እና የመሳሰሉ ድጋፎችን ሲያደርጉ መቆየታቸውን በመግለጽ አሁን ላይ ግን ድጋፉ መቀዛቀዙን አክለዋል።
የካንሰር በሽታ ረጅም ጊዜ የህክምና ክትትል ስለሚወስድ ማዕከሉ ለታካሚዎች እና ላስታማሚዎች ሲሰጥ የነበረውን አገልግሎት ለመቀጠል የግብአት አቅርቦት እጥረት በመከሰቱ ማኅበረሰቡ በአይነትም ሆነ በገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።
ማዕከሉን ማግኘት እና ድጋፍ ማድረግ ለምትፈልጉ
ስልክ:- 0911725455
ስልክ:- 0935071136
ስልክ:- 0928503970
ስልክ:- 0904231532
እንዲሁም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ Tesfa Addis Parents Childhood Cancer Organization (TAPCCO) 1000036686492
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በጂንካ ከተማ አንዲት እናት 4 ልጆችን በአንድ ጊዜ ተገላገለች።
° ''ልጆቹን እማሳድግበት የገቢ ምንጭ ባይኖረኝም ፤እግዚአብሔር ግን 4 ልጆች ስለሰጠኝ በጣም ደስተኛ ነኝ'' ወላጅ አባት
በጂንካ ከተማ በትላንትናው ዕለት የካቲት 18 አንዲት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን በሰላም መገላገሏን የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል አስታውቆ ነበር።
እናት ሁለት ወንድና ሁለት ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ መውለዷን የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሚስጥሩ ሀምዴክ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
ህጻናቱ አሁን በምን ጤንነት ላይ ይገኛሉ ስንል ላቀረብንላቸው ጥያቄም ከአራቱ አንዷ ጨቅላ ትንሽ ኪሎዋ አነስ ስላል በአይ.ሲ ክፍል ውስጥ ክትትል እየተደረገላት ከመሆኑ ወጭ ሌሎች ህፃናት በጥሩ ጤንነት ላይ ናቸው ሲሉ ነግረውናል።
ዶ/ር ሚሥጢሩ አክለውም፥ እናትም በጥሩ ጤንነት ላይ ናት እንደምትገኝ እና ልጆቿን በኦፕራሲዮን በመወልዷ በትንሹ እስከ 3 ቀን በሆስፒታሉ ክትትል እየተደረገላት እንደምትቆይ አስረድተዋል።
ሆስፒታሉ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ጊዜ ጀምሮ እንዲህ አይነት ነገር ሲያጋጥም የመጀመሪያ መሆኑንም የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
የልጆቹ ወላጅ አባት ምን አሉ?
የእነዚህ አራት ልጆች አባት አቶ አንጁሎ አዲስ ይባላል። ባለቤቱ 4 ልጆች ስለተገላገለችበት፤ እሱም የአራት ልጆች አባት ስለሆነበት አጋጣሚ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ባለቤቱ አራት ልጆች እንዳረገዘች እስክትወልድ ድረስ የሚያውቁት ነገር እንዳልነበረና አራት ልጅ መሆኑን ሆስፒታል ከደረሱ በኋላ መስማታቸውን ነው የነገረን። ይህንን ሲያቅም ደስታ እና ድንጋጤ የተቀላቀለበት ስሜት ተሰማኝ ብሏል።
ከጂንካ ራቅ ብሎ በሚገኝ በቦታ እንደሚኖሩ የገለጸው አቶ አንጁሎ፤ ወደ ጂንካ የመጡትም ለህክምና ክትትል እንደሆነ ነው የገለጸው።
በትዳራቸው እነዚህ አራት ልጆች የመጀመሪያ እንዳልዎኑ የሚናገረው አባት ከዚህ በፊት አንድ ልጅ መውለዳቸውንና እድሜውም አሁን ላይ የ4 ዓመት እንደሆነው ጠቅሷል።
"ልጆቹ ትንሽ ሰውነታቸው ቀጫጫ ከመሆኑ ውጭ ደህና ናቸው። እናታቸው ማርታ ታከለም ጡቷ ወተት እንደፈለገ አሁን ላይ አይወጣትም እንጂ እሷም ጥሩ ሁኔታ ላይ ትገኛለች" ሲል አሁን ስላሉበት ሁኔታ አስረድቶናል።
"እኔ አሁን ልጆቹን እማሳድግበት የገቢ ምንጭ ባይኖረኝም፤ እግዚአብሔር ግን 4 ልጆች ስለሰጠኝ በጣም ደስተኛ ነኝ እግዚአብሔር ይመስገን" ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።
በተፈጥሮ በአንድ ጊዜ አራት ህጻናትን መጸነስ የሚከሰተው ከ700ሺ እርግዝናዎች በአንዱ ላይ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
° ''ልጆቹን እማሳድግበት የገቢ ምንጭ ባይኖረኝም ፤እግዚአብሔር ግን 4 ልጆች ስለሰጠኝ በጣም ደስተኛ ነኝ'' ወላጅ አባት
በጂንካ ከተማ በትላንትናው ዕለት የካቲት 18 አንዲት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን በሰላም መገላገሏን የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል አስታውቆ ነበር።
እናት ሁለት ወንድና ሁለት ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ መውለዷን የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሚስጥሩ ሀምዴክ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
ህጻናቱ አሁን በምን ጤንነት ላይ ይገኛሉ ስንል ላቀረብንላቸው ጥያቄም ከአራቱ አንዷ ጨቅላ ትንሽ ኪሎዋ አነስ ስላል በአይ.ሲ ክፍል ውስጥ ክትትል እየተደረገላት ከመሆኑ ወጭ ሌሎች ህፃናት በጥሩ ጤንነት ላይ ናቸው ሲሉ ነግረውናል።
ዶ/ር ሚሥጢሩ አክለውም፥ እናትም በጥሩ ጤንነት ላይ ናት እንደምትገኝ እና ልጆቿን በኦፕራሲዮን በመወልዷ በትንሹ እስከ 3 ቀን በሆስፒታሉ ክትትል እየተደረገላት እንደምትቆይ አስረድተዋል።
ሆስፒታሉ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ጊዜ ጀምሮ እንዲህ አይነት ነገር ሲያጋጥም የመጀመሪያ መሆኑንም የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
የልጆቹ ወላጅ አባት ምን አሉ?
የእነዚህ አራት ልጆች አባት አቶ አንጁሎ አዲስ ይባላል። ባለቤቱ 4 ልጆች ስለተገላገለችበት፤ እሱም የአራት ልጆች አባት ስለሆነበት አጋጣሚ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ባለቤቱ አራት ልጆች እንዳረገዘች እስክትወልድ ድረስ የሚያውቁት ነገር እንዳልነበረና አራት ልጅ መሆኑን ሆስፒታል ከደረሱ በኋላ መስማታቸውን ነው የነገረን። ይህንን ሲያቅም ደስታ እና ድንጋጤ የተቀላቀለበት ስሜት ተሰማኝ ብሏል።
ከጂንካ ራቅ ብሎ በሚገኝ በቦታ እንደሚኖሩ የገለጸው አቶ አንጁሎ፤ ወደ ጂንካ የመጡትም ለህክምና ክትትል እንደሆነ ነው የገለጸው።
በትዳራቸው እነዚህ አራት ልጆች የመጀመሪያ እንዳልዎኑ የሚናገረው አባት ከዚህ በፊት አንድ ልጅ መውለዳቸውንና እድሜውም አሁን ላይ የ4 ዓመት እንደሆነው ጠቅሷል።
"ልጆቹ ትንሽ ሰውነታቸው ቀጫጫ ከመሆኑ ውጭ ደህና ናቸው። እናታቸው ማርታ ታከለም ጡቷ ወተት እንደፈለገ አሁን ላይ አይወጣትም እንጂ እሷም ጥሩ ሁኔታ ላይ ትገኛለች" ሲል አሁን ስላሉበት ሁኔታ አስረድቶናል።
"እኔ አሁን ልጆቹን እማሳድግበት የገቢ ምንጭ ባይኖረኝም፤ እግዚአብሔር ግን 4 ልጆች ስለሰጠኝ በጣም ደስተኛ ነኝ እግዚአብሔር ይመስገን" ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።
በተፈጥሮ በአንድ ጊዜ አራት ህጻናትን መጸነስ የሚከሰተው ከ700ሺ እርግዝናዎች በአንዱ ላይ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
ዲጅታል የትራፊክ አደጋ መረጃ መሰብሰቢያ ሥርዓት ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑ ተገለፀ።
የመንገድ ደኅንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ከፌድራል ፖሊስ ጋር ያለሙት ዲጅታል የመንገድ ትራፊክ አደጋ መረጃ መመዝገቢያ ስርዓት የሙከራ ትግበራ ተጠናቆ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሊተገበር መሆኑ ተገልጿል።
ይህንን አስመልክቶ የአገልግሎቱ የተቋም ሪፎርም ሥራ አስፈፃሚና የትራፊክ መቆጣጠር ማዕከል ኃላፊ አቶ ባዩ ሙሉጌታን ተጨማሪ ማብራሪያ ጠይቀናል።
እንደ ኃላፊው ገለጻ የመረጃ ሥርዓቱ ቀልጣፍ፣ ውጤታማ እና ታማኝነት ያለው የትራፊክ አደጋ መረጃ ለመሰብሰብ ታሳቢ በማድረግ የተጀመረ ነው።
ይኽም የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ በዓለም አቀፍ ተቋማት የትራፊክ አደጋ መረጃዎች ላይ ይነሱ የነበሩ ቅሬታዎችንም ይቀርፍል ብለዋል።
አቶ ባዩ አክለውም፥ ትራፊክ አደጋው የት ደረሰ፣ በምን ምክንያት፣ ማን አደረሰው፣ ምን ያህል ሰው ጉዳት ደረሰበትና ሌሎች መሰል የትራፊክ አደጋ መረጃዎችን በዲጂታል መልኩ ለመመዝገብ ያግዛል ብለዋል።
በዚህም ተጎጂ አካላት ከካሳ ክፍያ፣ ከህክምና ጋር በተያያዘ መረጃ ለማግኘት ያለውን መጉላላት በመቅረፍ በቀላሉ እስከ ፍርድ ቤት ላሉ ጉዳዮች ጭምር ትክክለኛ መረጃ ለማግኘት የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል።
በተጨማሪም አደጋ በተደጋጋሚ እሚደርስባቸውን ቦታዎች በመለየት አደጋን ለመቀነስ፣ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ላይ ያሉ ጉድለቶችን በመለየት እርምጃ ለመውሰድ እንደሚጠቀምም ተናግረዋል።
አሁን ላይ የመረጃ ሥርዓቱ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ወደስራ እንድንገባ የሚያስችል እውቅና ማግኘቱን ገልጸው በሙከራ ትግበራውንም ተጠናቋል ብለዋል።
ኃላፊው የሙከራ ትግበራው በአዲስ አበባ ተደጋጋሚ የትራፊክ አደጋ በሚደርስባቸው 3 ክፍለ ከተሞች ቦሌ፣ አቃቂ ቃሊቲ እና የካ እንዲሁም በድሬዳዋ፤ ባህርዳር፤ ጅማን ጨምሮ በኦላይን እንዲሁም በኦፍላይን እንደሚሰራ መሞከሩን አስረድተዋል።
በሙከራ ትግበራውም ጥሩ ውጤት በመገኘቱ ሲስተሙን ወደ ሥራ ለማስገባት በአሁኑ ሰዓት ከታች ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና በየክልሉ እየሰጠን ነው ሲሉ አቶ ባዩ ሙሉጌታ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ሲስተሙም ሙሉ በሙሉ ወደስራ ሲገባ በቅርቡ ለማህበረሰቡ የማሳወቅ ስራ እንደሚሰራም አክለዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
የመንገድ ደኅንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ከፌድራል ፖሊስ ጋር ያለሙት ዲጅታል የመንገድ ትራፊክ አደጋ መረጃ መመዝገቢያ ስርዓት የሙከራ ትግበራ ተጠናቆ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሊተገበር መሆኑ ተገልጿል።
ይህንን አስመልክቶ የአገልግሎቱ የተቋም ሪፎርም ሥራ አስፈፃሚና የትራፊክ መቆጣጠር ማዕከል ኃላፊ አቶ ባዩ ሙሉጌታን ተጨማሪ ማብራሪያ ጠይቀናል።
እንደ ኃላፊው ገለጻ የመረጃ ሥርዓቱ ቀልጣፍ፣ ውጤታማ እና ታማኝነት ያለው የትራፊክ አደጋ መረጃ ለመሰብሰብ ታሳቢ በማድረግ የተጀመረ ነው።
ይኽም የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ በዓለም አቀፍ ተቋማት የትራፊክ አደጋ መረጃዎች ላይ ይነሱ የነበሩ ቅሬታዎችንም ይቀርፍል ብለዋል።
አቶ ባዩ አክለውም፥ ትራፊክ አደጋው የት ደረሰ፣ በምን ምክንያት፣ ማን አደረሰው፣ ምን ያህል ሰው ጉዳት ደረሰበትና ሌሎች መሰል የትራፊክ አደጋ መረጃዎችን በዲጂታል መልኩ ለመመዝገብ ያግዛል ብለዋል።
በዚህም ተጎጂ አካላት ከካሳ ክፍያ፣ ከህክምና ጋር በተያያዘ መረጃ ለማግኘት ያለውን መጉላላት በመቅረፍ በቀላሉ እስከ ፍርድ ቤት ላሉ ጉዳዮች ጭምር ትክክለኛ መረጃ ለማግኘት የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል።
በተጨማሪም አደጋ በተደጋጋሚ እሚደርስባቸውን ቦታዎች በመለየት አደጋን ለመቀነስ፣ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ላይ ያሉ ጉድለቶችን በመለየት እርምጃ ለመውሰድ እንደሚጠቀምም ተናግረዋል።
አሁን ላይ የመረጃ ሥርዓቱ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ወደስራ እንድንገባ የሚያስችል እውቅና ማግኘቱን ገልጸው በሙከራ ትግበራውንም ተጠናቋል ብለዋል።
ኃላፊው የሙከራ ትግበራው በአዲስ አበባ ተደጋጋሚ የትራፊክ አደጋ በሚደርስባቸው 3 ክፍለ ከተሞች ቦሌ፣ አቃቂ ቃሊቲ እና የካ እንዲሁም በድሬዳዋ፤ ባህርዳር፤ ጅማን ጨምሮ በኦላይን እንዲሁም በኦፍላይን እንደሚሰራ መሞከሩን አስረድተዋል።
በሙከራ ትግበራውም ጥሩ ውጤት በመገኘቱ ሲስተሙን ወደ ሥራ ለማስገባት በአሁኑ ሰዓት ከታች ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና በየክልሉ እየሰጠን ነው ሲሉ አቶ ባዩ ሙሉጌታ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ሲስተሙም ሙሉ በሙሉ ወደስራ ሲገባ በቅርቡ ለማህበረሰቡ የማሳወቅ ስራ እንደሚሰራም አክለዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
🔉 #የነዋሪዎችድምጽ
➤ " የ50 ብር መንገድ ከ150 እስከ 200 እየከፈልን ነው፣ የኑሮ ውድነቱን አልቻልነውም፣ አሽከርካሪዎችን የሚቆጣጠራቸው የለም " በመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ ደብረዘይት ከተማ ነዋሪዎች
➤ " እኛ ምን እናድርግ ነጋዴዎች የሥራ ቦታቸውን ዘግተዋል፣ ከጥቁር ገበያ ደግሞ 1ሊትር እስከ 400 ብር ነው የምንገዛው "አሽከርካሪዎቹ
➤ " ችግሩ አለ፣ ማህበረሰቡ እየተባበረን ስላልሆነ ቁጥጥሩን ትተነዋል " የወንበራ ወረዳ ትራንስፖርት ሃላፊ
የመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ ደብረዘይት ከተማ እና የሰንኮራ ቀበሌ ነዋሪዎች የ9 ኪሎሜትር መንገድ ለባጃጅ ከ150 እስከ 200 ብር ለባለ ሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ደግሞ ከ300 እስከ 400 እየከፈልን ስለሆነ ችግር ውስጥ ወድቀናል ሲሉ ለቲክቫህ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።
ነዋሪዎቹ የከተማዋ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ እና የትራፊክ ፖሊሶች ችግሩን ሊቀርፉልን ባለመቻላቸው ትልቅ አደጋ ውስጥ ወድቀናል ሲሉ ተናግረዋል።
ነዋሪዎቹ ያሉበትን ችግር ለቲክቫህ እንደሚከተለው ገልፀዋል፦
ስማቸውን መግለፅ ያልፈለጉት የሰንኮራ ቀበሌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር "አሁን ላይ ችግሮቹ ከአቅማችን በላይ ሆነዋል፣ የባጃጅ እና የባለ ሁለት እግር አሽከርካሪዎች የመንግስት ሰራተኛ አይከፍልም " ቢከፍልም መረጃ አሳልፎ ይሰጣል " በማለት የትራንስፖርት አገልግሎት እየከለከሉን ነው " ብለዋል።
አክለውም ባጃጆች ከ200 ኪሎ ግራም በላይ የሚመዝን እቃ ከጫኑ በኋላ 7 ሰው ደግሞ ያሳፍራሉ፣ ይህ ደግሞ ለአደጋ ያጋልጣል። ትራፊክ ፖሊሶችም እየተቆጣጠሩልን አይደለም።
ሀብታም ያልሆነ ሰው በከተማዋ መኖር ከብዶታል፣ እኔ ቤተሰብ አስተዳዳሪ ነኝ ፣ የሚከፈለኝ ወርሃዊ ደመወዝ ነው፣ የትራንስፖርት ብር ሳወጣ ቤተሰቦቸን ችግር ላይ ጥያቼዋለሁ ፣ የሚሰማን አካል ካለ " ኡኡ " እያልን ነው። እባካችሁ ስሙን ሲሉ ያሉበትን ጭንቀት እና ችግር አስረድተዋል።
የባጃጅ አሽከርካሪዎች ምን አሉ?
" በየጊዜው የቤንዚን ዋጋ ይጨምራል፣ የምንገዛው ከጥቁር ገበያ 2ቱን ሊትር በ800 ብር ነው፣ መንገዱ አይመችም፣ የምናወጣው ወጪ ከምንሰራው በላይ ሆኖብናል " ሲሉ ገልፀዋል።
አያይዘውም "በከተማችን ማደያ የለም፣ ፍቃድ አላቸው የሚባሉ ነጋዴዎችም ቤንዚን የለም ነው የሚሉን፣ ከዛም አልፎ ሥራ ቦታቸውን ዘግተዋል፣ ቤንዚን ሲመጣላቸውም 2 ሊትር በ450 ብር ነው የሚሸጡልን " ብለዋል።
በተጨማሪም " ቤንዚን በጥቁር ገበያ ሲቸበቸብ እንመለከታለን፣ አብዛኛው አሽከርካሪ ቤንዚን ሲመጣ በበርሜል ገዝቶ ያስቀምጣል፣ ብዙ መግዛት ያልቻለ ከጥቁር ገበያ ነው የሚገዛው፣ ትክክለኛ ታሪፉ 50 ብር ነው፣ ነገርግን ስለማያዋጣ ሞተረኞች አሁን ላይ ከ300 እስከ 400 ብር ሲያስከፍሉ እየተመለከትን ነው፣ እኛም እንደየሰው አቅም ከ100 እስከ 200 ብር እናስከፍላለን " ሲሉ አስረድተዋል።
በጉዳዩ ላይ የወንበራ ወረዳ ትራንስፖርት ሃላፊ አቶ ደሳለኝ ጉርሜሳ ምን አሉ?
ኃላፊው ችግሩ እንዳለ እናውቃለን ሲሉ የገለጹ ሲሆን ማኅበረሰቡን ባወያዩበት ወቅትም "ተውን እየከፈልን ትራንስፖርት እናግኝ" የሚል ምላሽ ከተሰብሳቢው ማግኘታቸውን በመጥቀስ ችግሩ ለእነሱም አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ይገልጻሉ።
"ቁጥጥር በምናደርግበት ሰዓትም 150 እና ከዚያ በላይ ከፍለው ስንጠይቃቸው 50 ብር ነው የከፈልነው እያሉ ህገወጦችን እየደበቁብን ነው፣ እኛም ስራችንን ለመስራት እየተባበሩን ስላልሆነ ቁጥጥሩን #ትተነዋል" ሲሉ ነው የተናገሩት።
ኃላፊው ቤንዚን በከተማው አለመኖሩንና ነጋዴዎች ከአማራ ክልል ከጥቁር ገበያ ነው በማምጣት እንደሚሸጡ ተናግረዋል። አክለውም በከተማችን ለሚስተዋለው የትራንስፖርት አገልግሎት ችግር መባባስ አማራጭ ተሽከርካሪዎች ባለመኖራቸው ነው ብለዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
➤ " የ50 ብር መንገድ ከ150 እስከ 200 እየከፈልን ነው፣ የኑሮ ውድነቱን አልቻልነውም፣ አሽከርካሪዎችን የሚቆጣጠራቸው የለም " በመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ ደብረዘይት ከተማ ነዋሪዎች
➤ " እኛ ምን እናድርግ ነጋዴዎች የሥራ ቦታቸውን ዘግተዋል፣ ከጥቁር ገበያ ደግሞ 1ሊትር እስከ 400 ብር ነው የምንገዛው "አሽከርካሪዎቹ
➤ " ችግሩ አለ፣ ማህበረሰቡ እየተባበረን ስላልሆነ ቁጥጥሩን ትተነዋል " የወንበራ ወረዳ ትራንስፖርት ሃላፊ
የመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ ደብረዘይት ከተማ እና የሰንኮራ ቀበሌ ነዋሪዎች የ9 ኪሎሜትር መንገድ ለባጃጅ ከ150 እስከ 200 ብር ለባለ ሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ደግሞ ከ300 እስከ 400 እየከፈልን ስለሆነ ችግር ውስጥ ወድቀናል ሲሉ ለቲክቫህ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።
ነዋሪዎቹ የከተማዋ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ እና የትራፊክ ፖሊሶች ችግሩን ሊቀርፉልን ባለመቻላቸው ትልቅ አደጋ ውስጥ ወድቀናል ሲሉ ተናግረዋል።
ነዋሪዎቹ ያሉበትን ችግር ለቲክቫህ እንደሚከተለው ገልፀዋል፦
ስማቸውን መግለፅ ያልፈለጉት የሰንኮራ ቀበሌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር "አሁን ላይ ችግሮቹ ከአቅማችን በላይ ሆነዋል፣ የባጃጅ እና የባለ ሁለት እግር አሽከርካሪዎች የመንግስት ሰራተኛ አይከፍልም " ቢከፍልም መረጃ አሳልፎ ይሰጣል " በማለት የትራንስፖርት አገልግሎት እየከለከሉን ነው " ብለዋል።
አክለውም ባጃጆች ከ200 ኪሎ ግራም በላይ የሚመዝን እቃ ከጫኑ በኋላ 7 ሰው ደግሞ ያሳፍራሉ፣ ይህ ደግሞ ለአደጋ ያጋልጣል። ትራፊክ ፖሊሶችም እየተቆጣጠሩልን አይደለም።
ሀብታም ያልሆነ ሰው በከተማዋ መኖር ከብዶታል፣ እኔ ቤተሰብ አስተዳዳሪ ነኝ ፣ የሚከፈለኝ ወርሃዊ ደመወዝ ነው፣ የትራንስፖርት ብር ሳወጣ ቤተሰቦቸን ችግር ላይ ጥያቼዋለሁ ፣ የሚሰማን አካል ካለ " ኡኡ " እያልን ነው። እባካችሁ ስሙን ሲሉ ያሉበትን ጭንቀት እና ችግር አስረድተዋል።
የባጃጅ አሽከርካሪዎች ምን አሉ?
" በየጊዜው የቤንዚን ዋጋ ይጨምራል፣ የምንገዛው ከጥቁር ገበያ 2ቱን ሊትር በ800 ብር ነው፣ መንገዱ አይመችም፣ የምናወጣው ወጪ ከምንሰራው በላይ ሆኖብናል " ሲሉ ገልፀዋል።
አያይዘውም "በከተማችን ማደያ የለም፣ ፍቃድ አላቸው የሚባሉ ነጋዴዎችም ቤንዚን የለም ነው የሚሉን፣ ከዛም አልፎ ሥራ ቦታቸውን ዘግተዋል፣ ቤንዚን ሲመጣላቸውም 2 ሊትር በ450 ብር ነው የሚሸጡልን " ብለዋል።
በተጨማሪም " ቤንዚን በጥቁር ገበያ ሲቸበቸብ እንመለከታለን፣ አብዛኛው አሽከርካሪ ቤንዚን ሲመጣ በበርሜል ገዝቶ ያስቀምጣል፣ ብዙ መግዛት ያልቻለ ከጥቁር ገበያ ነው የሚገዛው፣ ትክክለኛ ታሪፉ 50 ብር ነው፣ ነገርግን ስለማያዋጣ ሞተረኞች አሁን ላይ ከ300 እስከ 400 ብር ሲያስከፍሉ እየተመለከትን ነው፣ እኛም እንደየሰው አቅም ከ100 እስከ 200 ብር እናስከፍላለን " ሲሉ አስረድተዋል።
በጉዳዩ ላይ የወንበራ ወረዳ ትራንስፖርት ሃላፊ አቶ ደሳለኝ ጉርሜሳ ምን አሉ?
ኃላፊው ችግሩ እንዳለ እናውቃለን ሲሉ የገለጹ ሲሆን ማኅበረሰቡን ባወያዩበት ወቅትም "ተውን እየከፈልን ትራንስፖርት እናግኝ" የሚል ምላሽ ከተሰብሳቢው ማግኘታቸውን በመጥቀስ ችግሩ ለእነሱም አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ይገልጻሉ።
"ቁጥጥር በምናደርግበት ሰዓትም 150 እና ከዚያ በላይ ከፍለው ስንጠይቃቸው 50 ብር ነው የከፈልነው እያሉ ህገወጦችን እየደበቁብን ነው፣ እኛም ስራችንን ለመስራት እየተባበሩን ስላልሆነ ቁጥጥሩን #ትተነዋል" ሲሉ ነው የተናገሩት።
ኃላፊው ቤንዚን በከተማው አለመኖሩንና ነጋዴዎች ከአማራ ክልል ከጥቁር ገበያ ነው በማምጣት እንደሚሸጡ ተናግረዋል። አክለውም በከተማችን ለሚስተዋለው የትራንስፖርት አገልግሎት ችግር መባባስ አማራጭ ተሽከርካሪዎች ባለመኖራቸው ነው ብለዋል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine