TIKVAH-MAGAZINE
199K subscribers
19K photos
296 videos
70 files
2.48K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524
加入频道
#Ethiopia

በኢትዮጵያ ፈጣን የሆነ የከተሜነት ምጣኔ መኖሩንና አሁን ላይ በኢትዮጵያ ያሉ ከተሞች ብዛት ከ 2ሺህ 500 በላይ መሆናቸው ተገልጿል።

በኢትዮጵያ ያሉ ከተሞች ከአጠቃላይ አገራዊ ምርት እድገቱ(ጂዲፒ) ከ50 በመቶ በላይ የሚሆነውን እያመነጩ እንደሚገኙም ተጠቁሟል።

የኮንስትራክሽን ዘርፍ ደግሞ ከግብርና በመቀጠል ለዜጎች ከፍተኛ የስራ እድል እየተፈጠረበት ነው መሆኑ ተነግሯል።

ይህ የተነገረው በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የአቅም ግንባታ ፕሮጀክት ትግበራ ሰነዶች ላይ ያተኮረ ውይይት በመዲናዋ በሚካሄድበት ወቅት ነው። (ኢዜአ)

@tikvahethmagazine
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#GIGI #ADWA #ETHIOPIA

የሰው ልጅ ክቡር
ሰው መሆን ክቡር
ሰው ሞቷል፣ ሰው ሊያድን፣ ሰውን ሲያከብር
በደግነት፣ በፍቅር፣ በክብር ተጠርቶ
በክብር ይሄዳል፣ ሰው ሊኖር ሰው ሞቶ

የተሰጠኝ ህይወት ዛሬ በነፃነት
ሰው ተከፍሎበታል ከደምና ከአጥንት
ስንት ወገን ወደቀ በነፃነት ምድር
ትናገር አድዋ ትናገር ትመስክር
ትናገር አድዋ ትናገር አገሬ
እንዴት እንደቆምኩኝ ከፊታችሁ ዛሬ

በኩራት፣ በክብር፣ በደስታ፣ በፍቅር
በድል እኖራለሁ ይኸው በቀን በቀን በቀን በቀን
ደሞ መከራውን ያን ሁሉ ሰቀቀን

አድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት
ምስጋና ለእነርሱ ለአድዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች

📹5 MB

@tikvahethmagazine @tikvahmagbot