TIKVAH-MAGAZINE
199K subscribers
19K photos
292 videos
70 files
2.48K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524
加入频道
አዋሽ ኢ-ስኩል ሲስተም
=========
ከጊዜው ጋር እየተሽቀዳደመ ከዘመኑ ጋር አብሮ እየዘመነ የመጣው አዋሽ ባንክ ት/ቤቶች ትውልድን ለመቅረፅ ያለባቸው ትልቅ ሃላፊነት በመረዳትና የትምህርት ጥራትን ለማሳካት በማሰብ የዲጂታል ትምህርት አስተዳደር ሥርዓት ወይም የኢ-ስኩል ሲስተም ቴክኖሎጂን አቀረበልዎ!
አዋሽ ኢ-ስኩል ሲስተም የግዜው ውድ ስጦታ!

Learn More- https://eschool.awashbank.com/
#AwashBank #Awash #ESchool #Management #System #Ethiopia #ኢትዮጵያ

ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👉 https://yangx.top/awash_bank_official
አዋሽ ኢ-ስኩል ሲስተም
=========
ከጊዜው ጋር እየተሽቀዳደመ ከዘመኑ ጋር አብሮ እየዘመነ የመጣው አዋሽ ባንክ ት/ቤቶች ትውልድን ለመቅረፅ ያለባቸው ትልቅ ሃላፊነት በመረዳትና የትምህርት ጥራትን ለማሳካት በማሰብ የዲጂታል ትምህርት አስተዳደር ሥርዓት ወይም የኢ-ስኩል ሲስተም ቴክኖሎጂን አቀረበልዎ!
አዋሽ ኢ-ስኩል ሲስተም የግዜው ውድ ስጦታ!

Learn More- https://eschool.awashbank.com/
#AwashBank #Awash #ESchool #Management #System #Ethiopia #ኢትዮጵያ

ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👉 https://yangx.top/awash_bank_official
አዋሽ ብር በሁሉም ቦታ
==========
በአዋሽ ብር ያለጥሬ ገንዘብ በመገበያየት ህይወትዎን ቀላል ያድርጉ!
#AwashBIRR #Banking #EveryWhere #Ethiopia #ኢትዮጵያ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አዋሽ ብር በሁሉም ቦታ!
==============
የአዋሽ ብር መተግበሪያን በመጠቀም ወይም ወኪሎች ጋር በመቅረብ የሂሣብ እንቅስቃሴን መከታተል፣ ገንዘብ ማስተላለፍ፣ ከወኪሎችና ኤቲኤሞች ገንዘብ ወጭ ማድረግ እንዲሁም ያለጥሬ ገንዘብ በመገበያየት ህይወትዎን ቀላል ያድርጉ!
#AwashBIRR #Banking #EveryWhere #Ethiopia #ኢትዮጵያ
Use our POS Terminals for your shopping in this weekend!
#AwashBank #POS #Saturday #Weekend #Ethiopian #ኢትዮጵያ
የክፍያ ደረሰኝዎን ከአዋሽ ብር መተግበሪያ ላይ ያግኙ!
========
የአዋሽ ብር መተግበሪያን በመጠቀም ያለጥሬ ገንዘብ ሲገበያዩም ሆነ ክፍያ ሲፈፅሙ  የክፋያ ማረጋገጫ ደረሰኝ እንደሚደርስዎ ስናበስሮዎት በታላቅ ደስታ ነው!

#AwashBIRR #Banking #EveryWhere #Ethiopia #ኢትዮጵያ
‘ታታሪዎቹ’/ ቀጠሌዋን በቅርብ ቀን
****************
‘ታታሪዎቹ’/ ቀጠሌዋን የሁለተኛ ዙር የአዋሽ ባንክ የስራ ፈጠራ ውድድር በቅርቡ የሚጀምር ሲሆን የፈጠራ ሀሳብ ያላቸው የውድድሩ ተሳታፊዎች ከጥቅምት 12 እስከ ህዳር 13 ቀን 2016 ዓ.ም በባንኩ በይነ መረብ (ኦን ላይን) ወይንም በሁሉም አዋሽ ባንክ ቅርንጯፎች በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡
Dorgommiin kalaqa hojii marsaa 2ffaa Qaxaleewwan Baankii Awaash yeroo dhihootti kan eegalu yoo ta'u dorgomtoonni yaada kalaqaa qabdan Onkololeessa 12 bara 2016 haga Sadaasa 13 bara 2016 A.L.I tti Marsareetii Baankii Awaashiifi dameelee Baankii Awaash hundatti qaamaan argamuun galmaa'uu ni dandeessu.
https://tatariwochu.awashbank.com
#AwashBank #TATARIWOCHU #Qaxaleewwan #Empowering_The_Visionaries #Coming_Soon #Ethiopia #ኢትዮጵያ
በ2023 አምስት ምርጥ እንግሊዝኛ ተናጋሪ የአፍሪካ ሀገራት የትኞቹ ናቸው?

"ኢዱኬሽን ፈርስት" የተባለ ዓለማቀፍ የትምህርት ተቋም እድሜአቸው ከ 18 - 20 የሆኑ 2.1 ሚሊዮን ወጣቶችን ከ113 ሀገራት የእንጊሊዘኛ ቋንቋ ችሎታቸውን በመገምገም የሀገራትን የእንግሊዘኛ ቋንቋ ተናጋሪ ብቃት ደረጃ አውጥቷል።

ተቋሙ የቋንቋውን ተናጋሪዎች ብቃት በጣም የላቀ፣ ከፍተኛ፣ መካከለኛ፣ ዝቅተኛ እና በጣም ዝቅተኛ በሚሉ አምስት የብቃት ደረጃዎች በመክፈል ነው ሪፖርቱን ይፋ ያደረገው።

በሪፖርቱ መሰረትም ከ1ኛ እስከ 5ኛ የተቀመጡ የአፍሪካ ሀገራት በቅደም ተከተል፦

🇿🇦 ደቡብ አፍሪካ
🇰🇪 ኬንያ
🇳🇬 ናይጄሪያ
🇬🇭 ጋና
🇺🇬 ኡዳንዳ መሆን ችለዋል።

ከአፍሪካ በቋንቋ ተናጋሪነት ብቃት የመጀመሪያ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ደቡብ አፍሪካ  "#በጣም_የላቀ" በተባለው ከፍተኛ የእንግሊዘኛ ብቃት ያላችው ሀገራት ምድብ ውስጥ ተካትታለች።

2ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ኬንያ እንዲሁም 3ኛዋ ናይጄሪያ "#ከፍተኛ" በተባለው እንዲሁም  ዩጋንዳ እና ጋና "#መካከለኛ" በተባለው የቋንቋ ተናጋሪነት ምድብ ተመድበዋል።

ሀገራችን #ኢትዮጵያ🇪🇹 #ዝቅተኛ የእንጊሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪነት ምድብ ውስጥ ከታንዛኒያ፣ ሞሮኮ፣ አልጄሪያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ግብፅ ጋር መመደቧ በሪፖርቱ ተመላክቷል።

ኔዘርላንድስ፣ ሲንጋፖር፣ ኦስትሪያ፣ ዴንማርክ እና ኖርዌይ ከአለም ከ1 እስከ 5 ያለውን የኢንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪነት ብቃት ደረጃ መያዝ ችለዋል።

@TikvahethMagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የዘመን መለወጫ በዓላት በ #ኢትዮጵያ 🇪🇹

🎆 ጊፋታ (የዎላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ)

🎆 ማሽቃሮ (የካፊቾ የዘመን መለወጫ በዓል)

🎆 ያሆዴ (የሀዲያ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል)

🎆 መሳላ (የከምባታ ብሄር ዘመን መለወጫ በዓል)

🎆 የጎፋ ''ጋዜ'' ማስቃላ እና የኦይዳ ''#ዮኦ'' ማስቃላ በዓል

🎆 ሄቦ (የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል)

🎆 ዮ__ማስቃላ (የጋሞ ብሔር ዘመን መለወጫ)

🎆 ጋሪ ዎሮ (በቦሮ-ሺናሻ ብሄረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል)

እንኳን አደረሳችሁ!

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#Cybersecurity

"በ2016 ዓ.ም 8 ሺሕ 854 የሳይበር ጥቃቶች ተሰንዝረዋል" - የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር

ባሳለፍነው የ2016 ዓ.ም በተለያዩ የሀገሪቱ ተቋማት ላይ 8 ሺሕ 854 የሳይበር ጥቃቶች መሰንዘራቸውን የኢንሳ ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ የሚደርሰው የሳይበር ጥቃት ከዓመት ዓመት እየጨመረ መምጣቱን ዋና ዳይሬክተሯ በ5ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር የመክፈቻ ስነ ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር  አስታውቀዋል።

የፋይናስ ተቋማት፣ የመከላከያ፣ የጤናና የኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ በርካታ የመሰረተ ልማት ተቋማት የጥቃቱ ኢላማ መሆናቸውን ነው የገለጹት።

በ2015 ዓ/ም በቀረበው ሪፖርት የተፈጸሙት የሳይበር ጥቃቶች 6,959 የነበሩ ሲሆን ዘንድሮ በ1,895 ጭማሪ አሳይቷል።

በቅርቡ በተደረገ ዳሰሳ ኢትዮጵያ ለሳይበር ጥቃት በከፍተኛ ሁኔታ የተጋለጠች አፍሪካዊት ሀገር መሆኗን መሆኗን ይገልጻል።

የአለም አቀፍ የሳይበር ደኅንነት መረጃ ጠቋሚ የ2024 ሪፖርት ሀገራት ለሳይበር ጥቃት ካላቸው ዝግጁነት አንጻር በተለያዩ ደረጃዎች ይቀመጣሉ።

በዚህም ሀገራት በአምስት እርምጃዎች ይገመገማሉ። እነሱም ህጋዊ እርምጃዎች፣ ቴክኒካል እርምጃዎች፣ ተቋማዊ እርምጃዎችና የአቅም ግንባታ እና ትብብር ሲሆኑ ባሳዩት አፈጻጸም በመሰረት 5 እርከን ተከፍለዋል።

የአፍሪካ ሀገራት በGCI ምድብ መሰረት ያላቸው ደረጃ፦

🟢ደረጃ 1/ (Tier 1) ፡ አርዐያ የሆኑ ተብለው የተመደቡ ሞሪሸስ፤ ታንዛኒያ፣ ጋና እና ኬንያ ይገኛሉ።

🟢ደረጃ 2/ (Tier 2) ፡ በጣም እየተሻሻሉ ያሉ (Advancing) የሚባሉት ሞሮኮ፣ ግብጽ፣ ደቡብ አፍሪካ ናቸው።

🟢ደረጃ 3/ (Tier 3) : መሰረታዊ የሳይበር ደህንነት ማዕቀፎችን እያቋቋሙ ያሉ ሀገራት ሥር ናይጄሪያ፣ ሩዋንዳ፣ ካሜሩን እና ሴኔጋል ይገኙበታል።

🟢ደረጃ 4 / (Tier 4) : ብዙ ክፍተቶችን ያሉባቸው ግን የመሰረተ ልማት ግንባታ የጀመሩ ሃገራት ውስጥ #ኢትዮጵያ፣ ኡጋንዳ፣ ዛምቢያ እና አንጎላ ይገኙበታል።

🟢ደረጃ 5 / (Tier 5 ): የሳይበር ደህንነት ማዕቀፎቻቸውን በማቋቋም ጅማሮ ላይ ያሉ ተብለው ከተጠቀሱት ውስጥ ደግሞ ሶማሊያ፣ ቻድ ይጠቀሳሉ።

በሚያስተናግዱት የጥቃት መጠን ሲታዩ ፦

ደቡብ አፍሪካ እና ናይጄሪያ እንዲሁ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ሲሆኑ በቅደም ተከተል 59 ኛ እና 57 ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።

በሰኔ ወር የወጣ ጥናት እንደሚያሳየው ኬንያ፣ናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ካጋጠማቸው የአፍሪካ ሀገራት መካከል ሲሆኑ፣ ደቡብ አፍሪካ በየሳምንቱ በአማካይ 1450 ጥቃቶች እያስተናገደች መሆኗን ገልጿል።

በኬንያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠረ የሳይበር ጥቃት በ16.5 በመቶ ከፍ ስለማለቱ ተነግሯል።

በምሥራቅ አፍሪካ የሚሰነዘረው ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን መሰረት ያደረገ የሳይበር ጥቃት በ 115 በመቶ እንዳደገ መረጃዎች ያመላክታሉ።

@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM