#ጥቆማ
በዳግማዊ ምኒሊክ በአታ ለማርያም ገዳም በክረምት መርሃ ግብር የአብነት ትምህርት ለማስተማር ምዝገባ ተጀምሯል።
ትምህርቱ በመደበኛ ቀን ከሰኞ እስከ ቅዳሜ በዳግማዊ ምኒሊክ በአታ ለማርያም ገዳም መምህራንና ካህናት ማሰልጠኛ መንፈሳዊ ግቢ ውስጥ በተመረጡ አዳሪ ደቀ መዛሙርት መምህራን የሚሰጥ የደቂቀ ቅዱስ እስጢፋኖስ የክረምት መረሀ ግብር ነው ተብሏል።
በመሆኑም በዚህ መርሃግብር ላይ ልጆችን ለማስመዝገብ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ማስመዝገብ እንድትችሉ ጥቆማ ቀርቧል።
0955252387
0922675398
@tikvahethmagazine
በዳግማዊ ምኒሊክ በአታ ለማርያም ገዳም በክረምት መርሃ ግብር የአብነት ትምህርት ለማስተማር ምዝገባ ተጀምሯል።
ትምህርቱ በመደበኛ ቀን ከሰኞ እስከ ቅዳሜ በዳግማዊ ምኒሊክ በአታ ለማርያም ገዳም መምህራንና ካህናት ማሰልጠኛ መንፈሳዊ ግቢ ውስጥ በተመረጡ አዳሪ ደቀ መዛሙርት መምህራን የሚሰጥ የደቂቀ ቅዱስ እስጢፋኖስ የክረምት መረሀ ግብር ነው ተብሏል።
በመሆኑም በዚህ መርሃግብር ላይ ልጆችን ለማስመዝገብ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ማስመዝገብ እንድትችሉ ጥቆማ ቀርቧል።
0955252387
0922675398
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከዩ.ኤስ.ኤድ ጋር በመተባበር ተግባራዊ እያደረገ ባለው የአደጋ ስጋት አስተዳደር ሦስተኛ ዙር ሥልጠና ምዝገባ እየተካሄደ ነው።
በስልጠናው ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ ያሉ በተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ተመራቂ ለሆኑ የቀረበ ሲሆን ሁለት ዓመት የሚቆይ የአጫጭር ስልጠና እንዲሁም የተግባር ላይ ልምምድን ያካተተ ነው።
በሦስተኛው ዙር ስልጠና 150 የሚሆኑ አዲስ ተመራቂ ተማሪዎችን ለመቀበል ማስታወቂያ የወጣ ሲሆን ከ2015 ወዲህ ላሉ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ይጠይቃል።
ምዝገባው የሚደረገው እስከ ነሐሴ 5 ድረስ ነው።
በሚከተለው የመመዝገቢያ ሊንክ ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይቻላል 👉 https://url1.io/WCWSw
@tikvahethmagazine
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከዩ.ኤስ.ኤድ ጋር በመተባበር ተግባራዊ እያደረገ ባለው የአደጋ ስጋት አስተዳደር ሦስተኛ ዙር ሥልጠና ምዝገባ እየተካሄደ ነው።
በስልጠናው ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ ያሉ በተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ተመራቂ ለሆኑ የቀረበ ሲሆን ሁለት ዓመት የሚቆይ የአጫጭር ስልጠና እንዲሁም የተግባር ላይ ልምምድን ያካተተ ነው።
በሦስተኛው ዙር ስልጠና 150 የሚሆኑ አዲስ ተመራቂ ተማሪዎችን ለመቀበል ማስታወቂያ የወጣ ሲሆን ከ2015 ወዲህ ላሉ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ይጠይቃል።
ምዝገባው የሚደረገው እስከ ነሐሴ 5 ድረስ ነው።
በሚከተለው የመመዝገቢያ ሊንክ ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይቻላል 👉 https://url1.io/WCWSw
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ውስጥ ለሚያከናውነው የግብርና ናሙና ቆጠራ 43,500 ሠራተኛ ይፈልጋል።
የሥራ ሁኔታው #በኮንትራት ሲሆን በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው ወጣቶች በመረጃ ማሰባሰብ ሥራው ላይ ለመሳተፍ ማመልከት ይችላሉ።
ምዝገባውን በሌበር ማርኬት ፖርታል- E-LMIS http://lmis.gov.et ላይ በማድረግና አቅራቢያችሁ ባለ አንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር ይዛችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahethmagazine
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ውስጥ ለሚያከናውነው የግብርና ናሙና ቆጠራ 43,500 ሠራተኛ ይፈልጋል።
የሥራ ሁኔታው #በኮንትራት ሲሆን በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው ወጣቶች በመረጃ ማሰባሰብ ሥራው ላይ ለመሳተፍ ማመልከት ይችላሉ።
ምዝገባውን በሌበር ማርኬት ፖርታል- E-LMIS http://lmis.gov.et ላይ በማድረግና አቅራቢያችሁ ባለ አንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር ይዛችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
ጂ.አይ.ዜድ በኢትዮጵያ ወጣት ሰዓሊያንን የሚያሳትፍ የስዕል ውድድር አዘጋጅቷል። የስዕል ውድድሩ ዋና ሀሳብ "መልካም አስተዳደር ለእናንተ ምን ማለት ነው? የሚል ነው።
ተወዳዳሪዎች የስዕል ሥራቸውን እስከ ነሐሴ 24/2016 ድረስ ካዛንቺስ በሚገኘው ሜትሮፖሊታን ሆስፒታሊቲ (MHB) ህንፃ 11ኛ ፎቅ በጂአይዜድ S2GG ቢሮ በአካል ተገኝቶ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
በውድድሩ አሸናፊ የሆነው ሥዕል የ25ሺ ብር ሽልማት የሚያገኝ ሲሆን ሁለተኛ እና ሦስተኛ የሚወጡ ሥዕሎች 15ሺ እና የ10 ሺ ብር ተሸላሚ ይሆናሉ።
የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን ከላይ #1 በተያያዘው ምስል መመልከት የሚችሉ ሲሆን ሥዕሉን ሲያቀርቡ ሞልተው መቅረብ ያለባቸውን ፎርም #2 በተያያዘው ምስል ላይ ያገኙታል።
ተሳታፊዎች ስለ ፕሮጀክቱ https://www.giz.de/en/worldwide/142660.html መመልከት ይችላሉ።
@tikvahethmagazine
ጂ.አይ.ዜድ በኢትዮጵያ ወጣት ሰዓሊያንን የሚያሳትፍ የስዕል ውድድር አዘጋጅቷል። የስዕል ውድድሩ ዋና ሀሳብ "መልካም አስተዳደር ለእናንተ ምን ማለት ነው? የሚል ነው።
ተወዳዳሪዎች የስዕል ሥራቸውን እስከ ነሐሴ 24/2016 ድረስ ካዛንቺስ በሚገኘው ሜትሮፖሊታን ሆስፒታሊቲ (MHB) ህንፃ 11ኛ ፎቅ በጂአይዜድ S2GG ቢሮ በአካል ተገኝቶ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
በውድድሩ አሸናፊ የሆነው ሥዕል የ25ሺ ብር ሽልማት የሚያገኝ ሲሆን ሁለተኛ እና ሦስተኛ የሚወጡ ሥዕሎች 15ሺ እና የ10 ሺ ብር ተሸላሚ ይሆናሉ።
የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን ከላይ #1 በተያያዘው ምስል መመልከት የሚችሉ ሲሆን ሥዕሉን ሲያቀርቡ ሞልተው መቅረብ ያለባቸውን ፎርም #2 በተያያዘው ምስል ላይ ያገኙታል።
ተሳታፊዎች ስለ ፕሮጀክቱ https://www.giz.de/en/worldwide/142660.html መመልከት ይችላሉ።
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
የሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከላይ በምስሉ በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር እንደሚፈልግ አስታውቋል።
ለበለጠ መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ
@tikvahethmagazine
የሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከላይ በምስሉ በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር እንደሚፈልግ አስታውቋል።
ለበለጠ መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ: አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴስ ፈረንሳይኛ ቋንቋን ለማስተማር የኦንላይን ምዝገባ ጀምሯል።
ምዝገባው እስከ መስከረም 25/ 2017 ዓ/ም የሚቆይ ሲሆን ትምህርቱ መስከረም 27 የሚጀመር መሆኑን ተገልጿል። በመሆኑም መመዝገብ የምትፈልጉ ከታች ባለው ሊንክ እንድትመዘገቡ ጥቆማ ቀርቧል።
www.allianceaddis.org
ለበለጠ መረጃ፡.በስልክ ቁጥር 0911247354 / 0965166416
@tikvahethmagazine
ምዝገባው እስከ መስከረም 25/ 2017 ዓ/ም የሚቆይ ሲሆን ትምህርቱ መስከረም 27 የሚጀመር መሆኑን ተገልጿል። በመሆኑም መመዝገብ የምትፈልጉ ከታች ባለው ሊንክ እንድትመዘገቡ ጥቆማ ቀርቧል።
www.allianceaddis.org
ለበለጠ መረጃ፡.በስልክ ቁጥር 0911247354 / 0965166416
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
የአውራ አምባ ማይክሮ ፋይናንስ በአዲስ አበባ ለሚከፍታቸው ቅርንጫፎች በ4 የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከላይ ተያያዙትን መረጃዎች በመመልከት እስከ መስከረም 18/ 2017 ድረስ ማመልከት እንድትችሉ ጥቆማ ቀርቧል።
አድራሻ፦ ለገሃር አመልድ ህንፃ አማራ ባንክ የሚገኝበት 2ኛ ፎቅ የአውራ አምባ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ቅርንጫፍ።
በኢሜል ለመላክ [email protected] መጠቀም ትችላላችሁ ተብሏል።
Via @tikvahmagbot
@tikvahethmagazine
የአውራ አምባ ማይክሮ ፋይናንስ በአዲስ አበባ ለሚከፍታቸው ቅርንጫፎች በ4 የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከላይ ተያያዙትን መረጃዎች በመመልከት እስከ መስከረም 18/ 2017 ድረስ ማመልከት እንድትችሉ ጥቆማ ቀርቧል።
አድራሻ፦ ለገሃር አመልድ ህንፃ አማራ ባንክ የሚገኝበት 2ኛ ፎቅ የአውራ አምባ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ቅርንጫፍ።
በኢሜል ለመላክ [email protected] መጠቀም ትችላላችሁ ተብሏል።
Via @tikvahmagbot
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን አሳውቋል።
ሥልጠናው በሳምንት አንድ ቀን ቅዳሜ ጠዋት ከ3:00-5:00 ሰዓት፤ ለአስር ተከታታይ ሳምንት የሚሰጥ ይሆናል።
ለስልጠናው የግቢው ተማሪ ለሆኑ 500 ብር ከውጭ ለሚመዘገቡ 2000 ብር ያስከፍላል።
ስልጠናውን ለሚያጠናቅቁ ሰርተፊኬት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ: አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት፥ 6 ኪሎ ዋና ግቢ፣ 8ኛ ፍሉር ፎረም ህንጻ
ምዝገባ የሚያበቃው: መስከረም 21/2017 ዓ.ም
ስልጠናው የሚጀምረው: መስከረም 25/2017 ዓ.ም
የስልጠናው ቦታ: አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ
@tikvahethmagazine
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን አሳውቋል።
ሥልጠናው በሳምንት አንድ ቀን ቅዳሜ ጠዋት ከ3:00-5:00 ሰዓት፤ ለአስር ተከታታይ ሳምንት የሚሰጥ ይሆናል።
ለስልጠናው የግቢው ተማሪ ለሆኑ 500 ብር ከውጭ ለሚመዘገቡ 2000 ብር ያስከፍላል።
ስልጠናውን ለሚያጠናቅቁ ሰርተፊኬት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ: አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት፥ 6 ኪሎ ዋና ግቢ፣ 8ኛ ፍሉር ፎረም ህንጻ
ምዝገባ የሚያበቃው: መስከረም 21/2017 ዓ.ም
ስልጠናው የሚጀምረው: መስከረም 25/2017 ዓ.ም
የስልጠናው ቦታ: አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ጋር በጋራ ከአዲስ አበባ ከተማ ውጪ ላሉ ዲጂታል ስታርታፖች እና ከፍትኛ የማደግ አቅም ያላቸውን ዲጂታል ኢንትርፕራይዞች የቴክኒክ ድጋፍ የስልጠና መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን ገልጿል።
ዘጠኝ ቀናት ይቆያል በተባለው በዚህ የቡትካምፕ፥ ሰልጣኞች ንግዳቸውን ከፍ ለማድረግ አስፈላጊ ክህሎቶችን እና ግንዛቤዎችን ለመውሰድ እንዲሁም ሥራዎን ለማሳደግ የሚያስችላቸውን የፋይናንስ ድጋፍ ያገኙበታል ሲል ነው ያስታወቀው።
🗓 የስልጠና ጊዜ፡ ህዳር 02 – 13፣ 2017 ዓ/ም
📍 ቦታ፡ አዲስ አበባ
🗓 እስከ፡ ጥቅምት 15, 2017 ድረስ ያመልክቱ
🔗 የማመለካቻ ሊንክ ፡ https://shrturl.app/uz1mH5
@tikvahethmagazine
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ጋር በጋራ ከአዲስ አበባ ከተማ ውጪ ላሉ ዲጂታል ስታርታፖች እና ከፍትኛ የማደግ አቅም ያላቸውን ዲጂታል ኢንትርፕራይዞች የቴክኒክ ድጋፍ የስልጠና መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን ገልጿል።
ዘጠኝ ቀናት ይቆያል በተባለው በዚህ የቡትካምፕ፥ ሰልጣኞች ንግዳቸውን ከፍ ለማድረግ አስፈላጊ ክህሎቶችን እና ግንዛቤዎችን ለመውሰድ እንዲሁም ሥራዎን ለማሳደግ የሚያስችላቸውን የፋይናንስ ድጋፍ ያገኙበታል ሲል ነው ያስታወቀው።
🗓 የስልጠና ጊዜ፡ ህዳር 02 – 13፣ 2017 ዓ/ም
📍 ቦታ፡ አዲስ አበባ
🗓 እስከ፡ ጥቅምት 15, 2017 ድረስ ያመልክቱ
🔗 የማመለካቻ ሊንክ ፡ https://shrturl.app/uz1mH5
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ: 4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የጥበብ ሥራዎች ውድድር ተጀምሯል።
ውድድሩ በሕይወት የመኖር መብት በተለይም በሴቶች ሕይወት ላይ፣ በኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ መብቶች ዘርፍ ደግሞ በበቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብት ላይ የሚያተከኩር ሲሆን እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
- የሥዕልና የፎቶግራፍ ውድድሩ ትኩረቱን በቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብቶች ላይ ያደርጋል።
- የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ውድድር ደግሞ በሕይወት የመኖር መብት በተለይም በሴቶች ሕይወት ላይ የሚያተኩር ነው፡፡
በአጫጭር የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ዘርፍ ለውድድር የሚቀርብ ሥራ ከ 3 ገጽ ያልበለጠ (ከ600 ቃላት ያላነሰ፣ ከ1200 ቃላት ያልበለጠ) ሊሆን ይገባል።
በሁለቱም ዘርፎች የሚቀርቡ የጥበብ ሥራዎች ዘጋቢ፣ ምናባዊ ወይም እውነተኛ ታሪክ ላይ መሠረት ያደረጉ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሏል።
ለውድድሩ የኪነጥበብ ሥራዎችን የመላክ ሂደት ምን ይመስላል ?
ለውድድሩ እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. እኩለ ለሊት ወይም ድረስ ለውድድር የሚቀርበውን የኪነጥበብ ሥራ እንዲሁም የተሞላ እና የተፈረመበት የተሳትፎ ቅጽ በማያያዝ፤
በኢሜል [email protected]
በቴሌግራም @EthioHRC መላክ ይቻላል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ቢሮዎች በአካል በመገኘት መላክ ይችላሉ ተብሏል።
#ተጨማሪ: ውድድሩ የሚካሄድባቸውን ከተሞችንና የውድድሩን ዘርፎች ከምስሉ ላይ ይመልከቱ።
@tikvahethmagazine💬 @tikvahmagbot
ውድድሩ በሕይወት የመኖር መብት በተለይም በሴቶች ሕይወት ላይ፣ በኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ መብቶች ዘርፍ ደግሞ በበቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብት ላይ የሚያተከኩር ሲሆን እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
- የሥዕልና የፎቶግራፍ ውድድሩ ትኩረቱን በቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብቶች ላይ ያደርጋል።
- የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ውድድር ደግሞ በሕይወት የመኖር መብት በተለይም በሴቶች ሕይወት ላይ የሚያተኩር ነው፡፡
በአጫጭር የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ዘርፍ ለውድድር የሚቀርብ ሥራ ከ 3 ገጽ ያልበለጠ (ከ600 ቃላት ያላነሰ፣ ከ1200 ቃላት ያልበለጠ) ሊሆን ይገባል።
በሁለቱም ዘርፎች የሚቀርቡ የጥበብ ሥራዎች ዘጋቢ፣ ምናባዊ ወይም እውነተኛ ታሪክ ላይ መሠረት ያደረጉ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሏል።
ለውድድሩ የኪነጥበብ ሥራዎችን የመላክ ሂደት ምን ይመስላል ?
ለውድድሩ እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. እኩለ ለሊት ወይም ድረስ ለውድድር የሚቀርበውን የኪነጥበብ ሥራ እንዲሁም የተሞላ እና የተፈረመበት የተሳትፎ ቅጽ በማያያዝ፤
በኢሜል [email protected]
በቴሌግራም @EthioHRC መላክ ይቻላል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ቢሮዎች በአካል በመገኘት መላክ ይችላሉ ተብሏል።
#ተጨማሪ: ውድድሩ የሚካሄድባቸውን ከተሞችንና የውድድሩን ዘርፎች ከምስሉ ላይ ይመልከቱ።
@tikvahethmagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#ጥቆማ
የ2017/2024 ዓለምአቀፍ የንግድ ስራ ፈጠራ ሳምንት ህዳር 9 – 17, 2017 ዓ.ም ‹ኢንተርፕሪነርሽፕ ለሁሉም › በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡
የዘንድሮው ዓለም አቀፉን የአንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና የኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ከሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር በህዳር ወር የግንዛቤ ማስጨበጫና መረጃ ሰጭ በሆኑ የተለያዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡበት ሆኖ የሚከበር ይሆናል፡፡
ቅዳሜ ህዳር 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም ሚኒስትሮች፣ ከፍተኛ የመንግሰት የሥራ ኃላፊዎችና ታዋቂ ግለሰቦች እንዲሁም በርካታ አለም አቀፍ ተቋማት በተገኙበት የሙሉ ቀን የፓናል ውይይትና የመክክር መድረክ ይካሄዳል፡፡
እሁድ ህዳር 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽት ከ12 ፡ 00 (ስዓት) ጀምሮ ወሰን አካባቢ የእሳት ዳር ጨዋታ (ስቶሪ ቴሊንግ) ልምድ የማካፋል ፕሮግራም ይካሄዳል፡፡
በህዳር 16 ቀን 2017 ዓ.ም በአፍሪካ ህብርት አዳራሽ ከጠዋቱ ሶስት ስዓት ጀምሮ ለግማሽን ቀን የአፍሪካ ተወካዩች በተገኙበት ስለኢንተርፕረነርሽፕ እና ተያያዥ የቴክኒክና ሙያ ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ይደረጋል፡፡
በመጨረሻም የፕሮግራሙ ማጠቃለያ በኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና መስሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማክሰኞ ህዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም ከስዓት በኃላ 8፡00 ጀምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ጥሪ የተደረገላቸው የስነምህዳሩ ተዋንያን በተገኙበት የእውቅና ፕሮግራም እና ማጠቃለያ ይካሂዳል፡፡
በዘርፉ ያሉ ተዋንያን በዝግጅቶቹ እንድትሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።
@tikvahethmagazine
የ2017/2024 ዓለምአቀፍ የንግድ ስራ ፈጠራ ሳምንት ህዳር 9 – 17, 2017 ዓ.ም ‹ኢንተርፕሪነርሽፕ ለሁሉም › በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡
የዘንድሮው ዓለም አቀፉን የአንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና የኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ከሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር በህዳር ወር የግንዛቤ ማስጨበጫና መረጃ ሰጭ በሆኑ የተለያዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡበት ሆኖ የሚከበር ይሆናል፡፡
ቅዳሜ ህዳር 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም ሚኒስትሮች፣ ከፍተኛ የመንግሰት የሥራ ኃላፊዎችና ታዋቂ ግለሰቦች እንዲሁም በርካታ አለም አቀፍ ተቋማት በተገኙበት የሙሉ ቀን የፓናል ውይይትና የመክክር መድረክ ይካሄዳል፡፡
እሁድ ህዳር 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽት ከ12 ፡ 00 (ስዓት) ጀምሮ ወሰን አካባቢ የእሳት ዳር ጨዋታ (ስቶሪ ቴሊንግ) ልምድ የማካፋል ፕሮግራም ይካሄዳል፡፡
በህዳር 16 ቀን 2017 ዓ.ም በአፍሪካ ህብርት አዳራሽ ከጠዋቱ ሶስት ስዓት ጀምሮ ለግማሽን ቀን የአፍሪካ ተወካዩች በተገኙበት ስለኢንተርፕረነርሽፕ እና ተያያዥ የቴክኒክና ሙያ ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ይደረጋል፡፡
በመጨረሻም የፕሮግራሙ ማጠቃለያ በኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና መስሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማክሰኞ ህዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም ከስዓት በኃላ 8፡00 ጀምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ጥሪ የተደረገላቸው የስነምህዳሩ ተዋንያን በተገኙበት የእውቅና ፕሮግራም እና ማጠቃለያ ይካሂዳል፡፡
በዘርፉ ያሉ ተዋንያን በዝግጅቶቹ እንድትሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታህሳስ 13 እና 14 ለሁለት ተከታታይ ቀናት ነጻ የዐይን ህክምና አገልግሎት ይሰጣል።
ህክምናው የሚሰጠው ወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከሀበሺስታን ዴቬሎፕመንት ኤንድ ኮኦፕሬሽን አሶሴሽን /Habeshistan development and cooperation Association/ ጋር በመተባበር ነው።
ህክምናው ነፃ የአይን ምርመራ እና የአይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና አገልግሎትን ያካትታል።
በመሆኑም የአይን ችግር ያለባችሁ በሙሉ በተጠቀሰው ቀን ወራቤ ሆስፔታል በመገኘት ነፃ የአይን ምርመራ እና የአይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና አገልግሎት ማግኘት እንደምትችሉ ሆስፒታሉ ገልጿል።
@TikvahethMagazine
በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታህሳስ 13 እና 14 ለሁለት ተከታታይ ቀናት ነጻ የዐይን ህክምና አገልግሎት ይሰጣል።
ህክምናው የሚሰጠው ወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከሀበሺስታን ዴቬሎፕመንት ኤንድ ኮኦፕሬሽን አሶሴሽን /Habeshistan development and cooperation Association/ ጋር በመተባበር ነው።
ህክምናው ነፃ የአይን ምርመራ እና የአይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና አገልግሎትን ያካትታል።
በመሆኑም የአይን ችግር ያለባችሁ በሙሉ በተጠቀሰው ቀን ወራቤ ሆስፔታል በመገኘት ነፃ የአይን ምርመራ እና የአይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና አገልግሎት ማግኘት እንደምትችሉ ሆስፒታሉ ገልጿል።
@TikvahethMagazine
#ጥቆማ
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና ከተባበሩት መንግስታት ልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር ኢኖቬቲቭ የንግድ ሀሳብ እና ምርት ያላቸውን ጀማሪ እና ነባር ኢንተርፕራይዞችን የብድር ዋስትና ፈንድ የፋይናንስ አቅርቦት ድጋፍ እንዲያገኙ የማመቻቸት ስራ እየሰራ ይገኛል።
ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች (ከላይ በተያያዘው ምስል ላይ ያገኙታል) ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ይገልፃል።
ለበለጠ መረጃ +251941 88-37 46 // +251912166982 ይደውሉ።
ለመመዝገብ 👉 https://bit.ly/CRGF4thRoundApplication
@tikvahethmagazine
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና ከተባበሩት መንግስታት ልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር ኢኖቬቲቭ የንግድ ሀሳብ እና ምርት ያላቸውን ጀማሪ እና ነባር ኢንተርፕራይዞችን የብድር ዋስትና ፈንድ የፋይናንስ አቅርቦት ድጋፍ እንዲያገኙ የማመቻቸት ስራ እየሰራ ይገኛል።
ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች (ከላይ በተያያዘው ምስል ላይ ያገኙታል) ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ይገልፃል።
ለበለጠ መረጃ +251941 88-37 46 // +251912166982 ይደውሉ።
ለመመዝገብ 👉 https://bit.ly/CRGF4thRoundApplication
@tikvahethmagazine
#ጥቆማ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በስሩ ባሉ ሆስፒታሎች ጠቅላላ ሃኪሞችን አወዳድሮ በውስጥ ዝውውር ለማስራት ይፈልጋል።
መስፈርቱ ምንድን ነው ?
- ተወዳዳሪች ለምዝገባ ሲመጡ የትምሀርት ማስረጃ እና የታደሰ የሙያ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፤
- አመልካቾች ከሚሰሩበት መ/ቤት በተቋሙ ኃላፊ የተፈረመ የዝውውር ስምምነት ደብዳቤ እና የሥራ ልምድ ደረጃ እና ደመወዝ የሚጠቅስ ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፤
- ቋሚ ያልሆነ ሰራተኛ መወዳደር አይችልም፤
መቼ ማመልከት ይቻላል ?
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 4 ቀን አየር ላይ ውሎ ለ2 ቀን ብቻ መጋቢት 05/2017 ዓ.ም እና መጋቢት 08/2017 ዓ.ም ምዝገባ ይካሄዳል።
ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን እንደማያስተናግድ ቢሮው ገልጿል።
የት ነው ማመልከት የሚቻለው?
አመልካቾች ፒያሳ የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገለግሎት ጎን የመንግስት ሰራተኞች ማሀበራዊ ዋስትና ህንፃ በሚገኘው 7ተኛ ፎቅ የሰው ሃብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ማመልከት ይችላሉ።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በስሩ ባሉ ሆስፒታሎች ጠቅላላ ሃኪሞችን አወዳድሮ በውስጥ ዝውውር ለማስራት ይፈልጋል።
መስፈርቱ ምንድን ነው ?
- ተወዳዳሪች ለምዝገባ ሲመጡ የትምሀርት ማስረጃ እና የታደሰ የሙያ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፤
- አመልካቾች ከሚሰሩበት መ/ቤት በተቋሙ ኃላፊ የተፈረመ የዝውውር ስምምነት ደብዳቤ እና የሥራ ልምድ ደረጃ እና ደመወዝ የሚጠቅስ ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፤
- ቋሚ ያልሆነ ሰራተኛ መወዳደር አይችልም፤
መቼ ማመልከት ይቻላል ?
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 4 ቀን አየር ላይ ውሎ ለ2 ቀን ብቻ መጋቢት 05/2017 ዓ.ም እና መጋቢት 08/2017 ዓ.ም ምዝገባ ይካሄዳል።
ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን እንደማያስተናግድ ቢሮው ገልጿል።
የት ነው ማመልከት የሚቻለው?
አመልካቾች ፒያሳ የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገለግሎት ጎን የመንግስት ሰራተኞች ማሀበራዊ ዋስትና ህንፃ በሚገኘው 7ተኛ ፎቅ የሰው ሃብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ማመልከት ይችላሉ።
#TikvahEthiopia
@tikvahethmagazine