#update ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ ከሰኔ 16ቱ የቦንብ ጥቃት እና የኢንጅነር ስመኘው ሞትን እንዲሁም የእሳቸውን ጤንነት አስመልክቶ ለተነሱላቸው ጥያቄዎች የሰጧቸው ምላሾች፦
▪️የሰኔ 16ቱ ጥቃት በሚመለከት ውጤት በሚመለከት ባለሙያዎች የደረሱበትን ማስረጃ ለህዝብ ያሳውቃሉ፡፡
▪️የምርመራ ውጤቱ ገለፃ የዘገየው የተጣራ መረጃ ለህዝብ ለማቅረብ ሲባል ነው፡፡
▪️የኢንጅነር ስመኘው ሞት የሚያሳዝን ነው፤ስለአሟሟቱ ጥብቅ ክትትል ተደርጓል፡፡ ይህም ጉዳይ በምስራቁ የአገሪቱ ክፍል በተከሰተው አለመረጋጋት የምርመራ ውጤቱ ገለፃ ዘግይቷል። በቅርቡ ባሙያዎቹ የደረሱበትን ውጤት ለህዝብ ያሳውቃሉ፡፡
▪️በእኔ ጤንነት ጉዳይ የተወራው አሉባልታ ነው፣ ሙሉ #ጤነኛ ነኝ፡፡ #በተለይ ከአሜሪካ ከተመለስኩ በኃላ ሙሉ ጤነኛ ሆኘ ስራ ላይ ነው።
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
▪️የሰኔ 16ቱ ጥቃት በሚመለከት ውጤት በሚመለከት ባለሙያዎች የደረሱበትን ማስረጃ ለህዝብ ያሳውቃሉ፡፡
▪️የምርመራ ውጤቱ ገለፃ የዘገየው የተጣራ መረጃ ለህዝብ ለማቅረብ ሲባል ነው፡፡
▪️የኢንጅነር ስመኘው ሞት የሚያሳዝን ነው፤ስለአሟሟቱ ጥብቅ ክትትል ተደርጓል፡፡ ይህም ጉዳይ በምስራቁ የአገሪቱ ክፍል በተከሰተው አለመረጋጋት የምርመራ ውጤቱ ገለፃ ዘግይቷል። በቅርቡ ባሙያዎቹ የደረሱበትን ውጤት ለህዝብ ያሳውቃሉ፡፡
▪️በእኔ ጤንነት ጉዳይ የተወራው አሉባልታ ነው፣ ሙሉ #ጤነኛ ነኝ፡፡ #በተለይ ከአሜሪካ ከተመለስኩ በኃላ ሙሉ ጤነኛ ሆኘ ስራ ላይ ነው።
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia