TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ ከሰኔ 16ቱ የቦንብ ጥቃት እና የኢንጅነር ስመኘው ሞትን እንዲሁም የእሳቸውን ጤንነት አስመልክቶ ለተነሱላቸው ጥያቄዎች የሰጧቸው ምላሾች፦

▪️የሰኔ 16ቱ ጥቃት በሚመለከት ውጤት በሚመለከት ባለሙያዎች የደረሱበትን ማስረጃ ለህዝብ ያሳውቃሉ፡፡

▪️የምርመራ ውጤቱ ገለፃ የዘገየው የተጣራ መረጃ ለህዝብ ለማቅረብ ሲባል ነው፡፡

▪️የኢንጅነር ስመኘው ሞት የሚያሳዝን ነው፤ስለአሟሟቱ ጥብቅ ክትትል ተደርጓል፡፡ ይህም ጉዳይ በምስራቁ የአገሪቱ ክፍል በተከሰተው አለመረጋጋት የምርመራ ውጤቱ ገለፃ ዘግይቷል። በቅርቡ ባሙያዎቹ የደረሱበትን ውጤት ለህዝብ ያሳውቃሉ፡፡

▪️በእኔ ጤንነት ጉዳይ የተወራው አሉባልታ ነው፣ ሙሉ #ጤነኛ ነኝ፡፡ #በተለይ ከአሜሪካ ከተመለስኩ በኃላ ሙሉ ጤነኛ ሆኘ ስራ ላይ ነው።

©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia