#Updatw የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶክተር #አሚር_አማን ከደቡብ አፍሪካው ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዌስተርን ኬፕ ጃክ ጌርዌል የተሰኘው ሽልማት ተበረከተላቸው። ሽልማቱ በዩኒቨርሲቲው በሚዘጋጀውና በጤና ዘርፍ የአመራርነትና በጎ አስተዋጽኦ አበርክቶ ዘርፍ ላይ የሚሰጥ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የምስራች ለ ሳሙና አምራቾች!!
ለምታመርቱ ሳሙና የሽቶ ግብአት እጥረት አለብዎት? እንግጻውስ ይህን ችግር የሚቀርፍ የሳሙና ሽቶ ግብአት ህንጽ ከሚገኘው ሶናሮም በጥራት የተመረተ ግብአት በተለያዩ መአዛዎች አስመጥተናል:: ግብአቶቹ በከፍተኛ ጥንቃቄ እና ጥራት ስለተመረቱ ለፈሳሸም ሆነ ለደረቅ ሳሙና በአስተማማኝ ሁኔታ መጠቀም ይችላል:: ግብአቶቹን መግዛት ለምትፈልጉ በአድራሻችን
በ ሞባይል :- 0911240726 ወይም
በ ቢሮ:- +251 11 558 5384
ኢሜል :-www.akmase.com ማግኘት ትችላላችሁ ::
ከ አክማስ አስመጪና ላኪ::
ለምታመርቱ ሳሙና የሽቶ ግብአት እጥረት አለብዎት? እንግጻውስ ይህን ችግር የሚቀርፍ የሳሙና ሽቶ ግብአት ህንጽ ከሚገኘው ሶናሮም በጥራት የተመረተ ግብአት በተለያዩ መአዛዎች አስመጥተናል:: ግብአቶቹ በከፍተኛ ጥንቃቄ እና ጥራት ስለተመረቱ ለፈሳሸም ሆነ ለደረቅ ሳሙና በአስተማማኝ ሁኔታ መጠቀም ይችላል:: ግብአቶቹን መግዛት ለምትፈልጉ በአድራሻችን
በ ሞባይል :- 0911240726 ወይም
በ ቢሮ:- +251 11 558 5384
ኢሜል :-www.akmase.com ማግኘት ትችላላችሁ ::
ከ አክማስ አስመጪና ላኪ::
#Update በሞያሌ ከተማ ዛሬም #ተኩስ እንደሚሰማ DW ተፈናቃይ ዜጎችን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ተፈናቃዮች ከሞያሌ ሸሽተው ወደ ሜጋ ከተማ ሸሽተዋል፡፡ ተፈናቃዮቹ ከሕዝብ ከሚየገኙት ድጋፍ በስተቀር ቀይ መስቀልም ሆነ መንግሥት እስካሁን ምንም ዐይነት አስቸኳይ ዕርዳታ
አላደረሱላቸውም፡፡
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አላደረሱላቸውም፡፡
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥንቃቄ‼️ነገ በአዲስ አበባ ከተማ #ህጋዊ እውቅና የተሰጠው ሰላማዊ ሰልፍ የለም። የTIKVAH-ETH ቤተሰብ #አባላት ህጋዊ እውቅና ከሌለው ሰልፍ ላይ ከመገኘት #ተቆጠቡ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሀሰተኛ መረጃ ጥቃት ደረሰ-አዳማ‼️
ከህገ-ወጥ የህጻናት ዝውውር ጋር በተያያዘ በተከሰተ የተሳሳተ መረጃ ምክንያት #በአዳማ ከተማ የገዛ ልጃቸውን ይዘው ሲጓዙ በነበሩ አባት ላይ #ጥቃት ደረሰ።
ህብረተሰቡ በሃሰተኛ ወሬዎች ምክንያት ጉዳት እንዳይደርስ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የከተማው ፖሊስ አሳስቧል።
አቶ #ግዛቸው_ወርቁ የተባሉ አባት ታህሳስ 3 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት ተኩል ላይ በአዳማ ከተማ ቀበሌ 13 አገር ሰላም ነው ብለው ልጃቸውን ከትምህርት ቤት ለማምጣት ይሔዳሉ።
ሌላ ጊዜ ልጃቸውን ከትምህርት ቤት የሚያመላልሱት ወላጅ እናቷ የነበሩ ቢሆንም ሌላ ስራ ስላጋጠማቸው ነበር አባት ወደ ትምህርት ቤቱ የሔዱት።
ልጃቸውን ይዘው ወደ ቤታቸው ሲያመሩ በአካባቢው ሰዎች ልጅ ሰርቆ እየሔደ ነው በሚል ምክንያት ከባድ ድብደባ እንደተፈፀመባቸውና ለከፋ ጉዳት እንደተጋለጡ ተናግረዋል።
”ልጄ ናት ብዬ መታወቂያ ባሳይም ፣ ህፃኗ ደግሞ አባቴን አትንኩት ብላ ብትጮህም ያለምህረት ደብድበውኛል ” ሲሉ በምሬት ገልፀዋል።
“ባለቤቴ መጥታ የልጄን አባት ለምን ትድበድቡታላችሁ እያለች ብትማፀንም የታክሲ ሾፌሮችና ፖሊሶች ሳይቀሩ የድብደባው ተሳታፊ መሆናቸው ከልብ አዝኛለሁ” ብለዋል።
የተጎጂው ባለቤት ወይዘሮ ባዩሽ ጥበቡ በበኩላቸው በከተማዋ እየተናፈሰ ያለው አሉባልታ ሰላማዊ ዜጎቸን ለጉዳት እየዳረገ በመሆኑ ህዝቡን አለአግባብ የሚያሸብሩ ወሬኞች እየታደኑ በህግ ሊጠየቁ ይገባል የሚል መልእክት አስተላልፈዋል።
የአዳማ ከተማ ፖሊሲ አዛዥ ኮማንደር #ደረጀ_ሙለታ ለኢዜአ እንደገለፁት ህፃናት እየተሰረቁ ኩላሊታቸው እየተሸጠ ነው የሚል አሉባልታ በመዛመቱ የገዛ ልጃቸውን ይዘው ሲሄዱ በነበሩ ወላጅ አባት ላይ ከባድ ድብደባ ተፈጽሟል።
በትምህርት ቤትና በእምነት ተቋማት ሳይቀር ህፃናት ልጆች እየተሰረቁ አደጋም እየደረሰባቸው ነው በሚል የሚናፈሰውን ወሬ ሃሰተኛነት ፖሊስ በማረጋገጡ ህብረተሰቡ እንዲረጋጋ ጥሪያቸውን አስተላዋል።
ይሔን ተከትሎ በርካታ ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ለትምህርትና ለጨዋታ ከቤት ወጥተው ትንሽ ከዘገዩ ጭምር በድንጋጤ ለፖሊስ የሚቀርቡ ጥቆማዎች ቁጥር በመጨመሩ በስራ ላይ ጫና እየፈጠሩ መምጣታቸውን ኮማንደር ደረጀ ይገልፃሉ።
#አሉባልታው በከፋ መልኩ በደምበላ ክፍለ ከተማ ኢሬቻ ቀበሌ በሚገኘው ጫካና በሌሎች አካባቢዎች የህፃናት አስከሬን ተገኝቷል የሚል በመሆኑ ፖሊስ ለማጣራት በቦታው ድረስ ዘልቆ በመግባት አሰሳ ቢያካሔድም ምንም የተገኘ ነገር የለም ብለዋል።
ምንጭ፦ ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከህገ-ወጥ የህጻናት ዝውውር ጋር በተያያዘ በተከሰተ የተሳሳተ መረጃ ምክንያት #በአዳማ ከተማ የገዛ ልጃቸውን ይዘው ሲጓዙ በነበሩ አባት ላይ #ጥቃት ደረሰ።
ህብረተሰቡ በሃሰተኛ ወሬዎች ምክንያት ጉዳት እንዳይደርስ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የከተማው ፖሊስ አሳስቧል።
አቶ #ግዛቸው_ወርቁ የተባሉ አባት ታህሳስ 3 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት ተኩል ላይ በአዳማ ከተማ ቀበሌ 13 አገር ሰላም ነው ብለው ልጃቸውን ከትምህርት ቤት ለማምጣት ይሔዳሉ።
ሌላ ጊዜ ልጃቸውን ከትምህርት ቤት የሚያመላልሱት ወላጅ እናቷ የነበሩ ቢሆንም ሌላ ስራ ስላጋጠማቸው ነበር አባት ወደ ትምህርት ቤቱ የሔዱት።
ልጃቸውን ይዘው ወደ ቤታቸው ሲያመሩ በአካባቢው ሰዎች ልጅ ሰርቆ እየሔደ ነው በሚል ምክንያት ከባድ ድብደባ እንደተፈፀመባቸውና ለከፋ ጉዳት እንደተጋለጡ ተናግረዋል።
”ልጄ ናት ብዬ መታወቂያ ባሳይም ፣ ህፃኗ ደግሞ አባቴን አትንኩት ብላ ብትጮህም ያለምህረት ደብድበውኛል ” ሲሉ በምሬት ገልፀዋል።
“ባለቤቴ መጥታ የልጄን አባት ለምን ትድበድቡታላችሁ እያለች ብትማፀንም የታክሲ ሾፌሮችና ፖሊሶች ሳይቀሩ የድብደባው ተሳታፊ መሆናቸው ከልብ አዝኛለሁ” ብለዋል።
የተጎጂው ባለቤት ወይዘሮ ባዩሽ ጥበቡ በበኩላቸው በከተማዋ እየተናፈሰ ያለው አሉባልታ ሰላማዊ ዜጎቸን ለጉዳት እየዳረገ በመሆኑ ህዝቡን አለአግባብ የሚያሸብሩ ወሬኞች እየታደኑ በህግ ሊጠየቁ ይገባል የሚል መልእክት አስተላልፈዋል።
የአዳማ ከተማ ፖሊሲ አዛዥ ኮማንደር #ደረጀ_ሙለታ ለኢዜአ እንደገለፁት ህፃናት እየተሰረቁ ኩላሊታቸው እየተሸጠ ነው የሚል አሉባልታ በመዛመቱ የገዛ ልጃቸውን ይዘው ሲሄዱ በነበሩ ወላጅ አባት ላይ ከባድ ድብደባ ተፈጽሟል።
በትምህርት ቤትና በእምነት ተቋማት ሳይቀር ህፃናት ልጆች እየተሰረቁ አደጋም እየደረሰባቸው ነው በሚል የሚናፈሰውን ወሬ ሃሰተኛነት ፖሊስ በማረጋገጡ ህብረተሰቡ እንዲረጋጋ ጥሪያቸውን አስተላዋል።
ይሔን ተከትሎ በርካታ ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ለትምህርትና ለጨዋታ ከቤት ወጥተው ትንሽ ከዘገዩ ጭምር በድንጋጤ ለፖሊስ የሚቀርቡ ጥቆማዎች ቁጥር በመጨመሩ በስራ ላይ ጫና እየፈጠሩ መምጣታቸውን ኮማንደር ደረጀ ይገልፃሉ።
#አሉባልታው በከፋ መልኩ በደምበላ ክፍለ ከተማ ኢሬቻ ቀበሌ በሚገኘው ጫካና በሌሎች አካባቢዎች የህፃናት አስከሬን ተገኝቷል የሚል በመሆኑ ፖሊስ ለማጣራት በቦታው ድረስ ዘልቆ በመግባት አሰሳ ቢያካሔድም ምንም የተገኘ ነገር የለም ብለዋል።
ምንጭ፦ ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from ዘኤልሻዳይ ውበቱ
ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ ወይም ከጓደኛዎ ጋር ሲወጡ ወዳጅ ዘመድ ከውጭ ሀገር ሲመጣ ምሳ የት እንብላ ፥ የት ሔጄ ልጋብዝ ፥ ምን ያህል ብር ያስፈልገኛል ብለው ተቸግረው ያውቃሉ? ለእነዚህና ሌሎችም ጥያቄዎችዎ በየቀኑ መልስ የ @ShegerGebeta አባል በመሆንዎ ብቻ ያገኛሉ። ምን ይሔ ብቻ በየጊዜው ውድድሮች ላይ በመሳተፍ እንደ ነፃ የኮንሰርት ቲኬት፣ የምሳ ግብዣ፣ የኢንተርኔት ፓኬጅ እና ሌሎችም ለማሸነፍ ዛሬውኑ አባል ይሁኑ, Join @ShegerGebeta
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
#JorkaEvent አሁኑኑ ይመዝገቡ! ኢትዮ አዲስ የገናና ፋሲካ ባዛር በሚሊኒየም አዳራሽ-ምዝገባ እየተካሄደ ነው።
ተጨማሪ መረጃ፦
0974 07 07 07
0988 08 08 08
JORKA EVENT ORGANIZER
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ተጨማሪ መረጃ፦
0974 07 07 07
0988 08 08 08
JORKA EVENT ORGANIZER
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል እንደሻው ጣሰው ከዓለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅት (ኢንተርፖል) ዋና ጸሃፊ #ጀርገን_ስቶክን ጋር የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጣሪዎች የትም ሃገር መደበቅ እንዳይችሉ ለማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
©ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሻለቃ መስፍን በቁጥጥር ስር ዋሉ‼️
የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ህብረት ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የቀድሞ ምክትል ስራ አስኪያጅ ሻለቃ #መስፍን_ስዩም በሙስና ወንጀል #ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ሻለቃ መስፍንን ፖሊስ ትላንት ፍርድ ቤት ይዟቸው ቀርቦ የነበረ ቢሆንም ተጠርጣሪው የተያዙበትን ምክንያት እንደማያውቁ ለፍርድ ቤቱ በመግለጻቸው የተጠረጠሩበትን ወንጀል በመርማሪ ፖሊስ ተነግሯቸው ለሰኞ ታህሳስ 8 ቀን 2011 እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ፖሊስ እንደገለጸው ሻለቃ መስፍን በ7 ሚሊዮን 952 ሺህ 767 ብር የመንግስት ሃብት እንዲባክን በማድረግ ወንጀል ተጠርጥረዋል።
”በተጨማሪም በመጣራት ላይ ያለ 481 ሺህ ብር በላይ ሃብት እንዲባክን አድርገዋል” ተብሏል።
ምንጭ፦ ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ህብረት ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የቀድሞ ምክትል ስራ አስኪያጅ ሻለቃ #መስፍን_ስዩም በሙስና ወንጀል #ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ሻለቃ መስፍንን ፖሊስ ትላንት ፍርድ ቤት ይዟቸው ቀርቦ የነበረ ቢሆንም ተጠርጣሪው የተያዙበትን ምክንያት እንደማያውቁ ለፍርድ ቤቱ በመግለጻቸው የተጠረጠሩበትን ወንጀል በመርማሪ ፖሊስ ተነግሯቸው ለሰኞ ታህሳስ 8 ቀን 2011 እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ፖሊስ እንደገለጸው ሻለቃ መስፍን በ7 ሚሊዮን 952 ሺህ 767 ብር የመንግስት ሃብት እንዲባክን በማድረግ ወንጀል ተጠርጥረዋል።
”በተጨማሪም በመጣራት ላይ ያለ 481 ሺህ ብር በላይ ሃብት እንዲባክን አድርገዋል” ተብሏል።
ምንጭ፦ ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አርፈዋል!
* ለ12 ዓመተታት ያህል ሀገራችንን በፕሬዚዳንትነት አገልግለዋል
* ከሁለት ሳምንት በኋላ ታህሳስ 19 በመኖሪያ ቤታቸው 95ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን በደማቅ ስነ ስርዓት ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነበር፡፡
* ዛሬ በሀርመኒ ሆቴል በኢትዮ ኤርትራ ጉዳይ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ቀጠሮ ነበራቸው
#ግርማ_ወልደጊዮርጊስ ታህሳስ 19 ቀን በ1917 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፤ በልጅነታቸውም የቤተክህነት ትምህርት ከተማሩ በኋላ፣ በ1926 ዓ.ም. በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል፡፡
መቶ አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ከመስከረም 28 ቀን 1994 ዓ/ ም ጀምሮ ለሁለት ዙር እስከ መስከረም 27 ቀን 2006 ዓ/ም የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ አዛውንትና ከዘውድ ስርዓት ጀምሮ በደርግ እና በኢሕአዴግ መንግሥት የሠሩ የቀድሞ ወታደር ናቸው። መቶ አለቃ ግርማ ኦሮሚኛ፣ አማርኛ፣ አፋርኛ፣ እንግሊዘኛ፣ ጣሊያንኛ እና ፈረንሳይኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ።
ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ በ1930-33 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያትም በአዲስ አበባ “ዘ ስኮላ ፕሪንሲፔ ፒዮሞንቴ” በተባለው የጣሊያኖች ትምሕርት ቤት ገብተው ጣልያንኛ ቋንቋ አጥንዋል፡፡
በ1942 እና 1944 ዓ.ም. መካከለል ባሉት ጊዜያት ደግሞ በዓለም ዓቀፍ የሲቪል ማኅበር ድጋፍ በሚሰው የማሠልጠኛ መርኃግብር፣ ከሆላንድ አገር በአስተዳደር ሙያ፣ ከስውዲን አገር በአየር ትራፊክ አስተዳደር፣ እንዲሁም ከካናዳ አገር በአየር ትራፊክ መቆጣጠር የተለያዩ የምሥክር ወረቀቶችን አግኝተዋል፡፡
መንግሥታዊ፣ አስተዳደር ተሞክሮዎቻቸው፦
- በ1933 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች የሬዲዮ መገናኛ ክፍል ባልደረባ፣
- በ1936 ዓ.ም. ከገነት ውትድርና ማሠልጠኛ ት/ቤት የምክትል ሌፍተናንት ምሩቅ፣
- በ1938 ዓ.ም. የኢትዮጵያን አየር ኃይል በመቀላቀል ልዩ ልዩ አስተዳደራዊ ኮርሶችን ተከታትለዋል፤
- በ1940 ዓ.ም. በ አየር መቃወሚያና በረራ መቆጣጠሪያ ማዕከል ረዳት መምህር፣
- በ1947 የኤርትራ ፌዴራላዊ መንግስት የሲቪል አቪዬሽን የበላይ አዛዥ፣
- በ1951 ዓ.ም. የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዳይሬክተር፣
- በ1953 ዓ.ም. የፓርላማ አባል፣
- ለሦስት ተከታታይ አመታት የፓርላማ ፕሬዝደንት፣
- በዓለም አቀፍ የፓርላማ ማኅበርም አገራቸው ኢትዮጵያ የፓርላማ መቀመጫ ታገኝ ዘንድ ከመስራታቸውም በላይ በስዊዘርላንድ፣ ዴንማርክና የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ ኮንፈረንስ ተካፋይ ትሆን ዘንድ ትልቅ አስተዋጽኦ ሲያበረክቱ፣ በ52ኛው ዓለማአቀፍ የፓርላማ ስብሰባ ላይ ተቀዳሚ ፕሬዝደንት፣
- በ1967 ዓ.ም. የንግዱን ማኅበረሰብ
በሲቪል ኮንሰልቲቭ ኮሚሽን እስከፈረሰበት ድረስ የውክልና አገልግሎት፣
- በአይ ኤም ፒ ኢ ኤክስ አስመጪና ላኪ፣
- በ1969 ዓ.ም. በጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት የኤርትራን ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በተቋቋመው የሰላም ኮሚሽነር ፕሮግራም ተቀዳሚ ኮሚሽነር፣
- በ1992 ዓ.ም. በተደረገው 2ኛ ዙር ምርጫ፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ በቾ ወረዳ፣ በግል በመወዳደር የኢ. ፌ. ዲ. ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል፣
ከመንግሥት አስተዳደር ውጪ የሆኑ ተሞክሮዎቻቸው፦
- የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት የቦርድ አባል፣
- በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ ንግድ ልዑክ ወኪል፣
- የጊቤ እርሻ ልማት ማኅበር መስራችና ዳይሬክተር፣
- የከፋ ቲምበር ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ መስራችና ዳይሬክተር፣
- ከ1982 ዓ.ም. በፊት ደግሞ በኤርትራ አገር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ኤርትራ ቅርንጫፍ ፕሬዝዳንት፣
- የቼሻየር ሆም የቦርድ ፕሬዝዳንት፣
- የሊፕረዚ መቆጣጠሪያ ድርጅት ማኔጂንግ ዳይሬክተር፣
- በ1982 ዓ.ም. ከኤርትራ ሲመለሱም በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቦርድ ዳይሬክተርና በዚሁ መስሪያ ቤት በዓለምአቀፍ ሎጅስቲክስ ዲፓርትመንት የበላይ ጠባቂ፣
- በ1983 ዓ.ም. ለም ኢትዮጵያ በተሰኘውና በአካባቢ ጥበቃ ላይ በሚሰራው ማኅበር የቦርድ ፕሬዝዳንት ሆነው ሲያገለግሉ፣
- ፕሬዝዳንቱ የኦሮሚኛ፣ አማርኛ፣ ትግሪኛ፣ ጣልያንኛ፣ እንግሊዘኛና ፈረንሳይኛ፣ በድምሩ የስድስት ቋንቋ ባለቤት ናቸው፡፡
- የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ ጊዮርጊስ ባለቤት ወ/ሮ #ሳሊም_ጳውሎስ በ89 ዓመታቸው አረፈዋል። የቀብር ሥነ ሰርዓታቸው ነሐሴ 11 ቀን 2009ዓ.ም. በእንጦጦ ገዳመ ኤልያስ ቤተ ክርሲቲያን ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ፕሬዝዳንት ግርማ ባለትዳርና የአምስት ልጆች አባት ናቸው፡፡
ነፍስ ይማር!
***
እባክዎን ይህንን መልዕክት ሼር በማድረግ ይተባበሩን
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
* ለ12 ዓመተታት ያህል ሀገራችንን በፕሬዚዳንትነት አገልግለዋል
* ከሁለት ሳምንት በኋላ ታህሳስ 19 በመኖሪያ ቤታቸው 95ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን በደማቅ ስነ ስርዓት ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነበር፡፡
* ዛሬ በሀርመኒ ሆቴል በኢትዮ ኤርትራ ጉዳይ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ቀጠሮ ነበራቸው
#ግርማ_ወልደጊዮርጊስ ታህሳስ 19 ቀን በ1917 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፤ በልጅነታቸውም የቤተክህነት ትምህርት ከተማሩ በኋላ፣ በ1926 ዓ.ም. በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል፡፡
መቶ አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ከመስከረም 28 ቀን 1994 ዓ/ ም ጀምሮ ለሁለት ዙር እስከ መስከረም 27 ቀን 2006 ዓ/ም የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ አዛውንትና ከዘውድ ስርዓት ጀምሮ በደርግ እና በኢሕአዴግ መንግሥት የሠሩ የቀድሞ ወታደር ናቸው። መቶ አለቃ ግርማ ኦሮሚኛ፣ አማርኛ፣ አፋርኛ፣ እንግሊዘኛ፣ ጣሊያንኛ እና ፈረንሳይኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ።
ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ በ1930-33 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያትም በአዲስ አበባ “ዘ ስኮላ ፕሪንሲፔ ፒዮሞንቴ” በተባለው የጣሊያኖች ትምሕርት ቤት ገብተው ጣልያንኛ ቋንቋ አጥንዋል፡፡
በ1942 እና 1944 ዓ.ም. መካከለል ባሉት ጊዜያት ደግሞ በዓለም ዓቀፍ የሲቪል ማኅበር ድጋፍ በሚሰው የማሠልጠኛ መርኃግብር፣ ከሆላንድ አገር በአስተዳደር ሙያ፣ ከስውዲን አገር በአየር ትራፊክ አስተዳደር፣ እንዲሁም ከካናዳ አገር በአየር ትራፊክ መቆጣጠር የተለያዩ የምሥክር ወረቀቶችን አግኝተዋል፡፡
መንግሥታዊ፣ አስተዳደር ተሞክሮዎቻቸው፦
- በ1933 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች የሬዲዮ መገናኛ ክፍል ባልደረባ፣
- በ1936 ዓ.ም. ከገነት ውትድርና ማሠልጠኛ ት/ቤት የምክትል ሌፍተናንት ምሩቅ፣
- በ1938 ዓ.ም. የኢትዮጵያን አየር ኃይል በመቀላቀል ልዩ ልዩ አስተዳደራዊ ኮርሶችን ተከታትለዋል፤
- በ1940 ዓ.ም. በ አየር መቃወሚያና በረራ መቆጣጠሪያ ማዕከል ረዳት መምህር፣
- በ1947 የኤርትራ ፌዴራላዊ መንግስት የሲቪል አቪዬሽን የበላይ አዛዥ፣
- በ1951 ዓ.ም. የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዳይሬክተር፣
- በ1953 ዓ.ም. የፓርላማ አባል፣
- ለሦስት ተከታታይ አመታት የፓርላማ ፕሬዝደንት፣
- በዓለም አቀፍ የፓርላማ ማኅበርም አገራቸው ኢትዮጵያ የፓርላማ መቀመጫ ታገኝ ዘንድ ከመስራታቸውም በላይ በስዊዘርላንድ፣ ዴንማርክና የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ ኮንፈረንስ ተካፋይ ትሆን ዘንድ ትልቅ አስተዋጽኦ ሲያበረክቱ፣ በ52ኛው ዓለማአቀፍ የፓርላማ ስብሰባ ላይ ተቀዳሚ ፕሬዝደንት፣
- በ1967 ዓ.ም. የንግዱን ማኅበረሰብ
በሲቪል ኮንሰልቲቭ ኮሚሽን እስከፈረሰበት ድረስ የውክልና አገልግሎት፣
- በአይ ኤም ፒ ኢ ኤክስ አስመጪና ላኪ፣
- በ1969 ዓ.ም. በጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት የኤርትራን ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በተቋቋመው የሰላም ኮሚሽነር ፕሮግራም ተቀዳሚ ኮሚሽነር፣
- በ1992 ዓ.ም. በተደረገው 2ኛ ዙር ምርጫ፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ በቾ ወረዳ፣ በግል በመወዳደር የኢ. ፌ. ዲ. ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል፣
ከመንግሥት አስተዳደር ውጪ የሆኑ ተሞክሮዎቻቸው፦
- የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት የቦርድ አባል፣
- በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ ንግድ ልዑክ ወኪል፣
- የጊቤ እርሻ ልማት ማኅበር መስራችና ዳይሬክተር፣
- የከፋ ቲምበር ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ መስራችና ዳይሬክተር፣
- ከ1982 ዓ.ም. በፊት ደግሞ በኤርትራ አገር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ኤርትራ ቅርንጫፍ ፕሬዝዳንት፣
- የቼሻየር ሆም የቦርድ ፕሬዝዳንት፣
- የሊፕረዚ መቆጣጠሪያ ድርጅት ማኔጂንግ ዳይሬክተር፣
- በ1982 ዓ.ም. ከኤርትራ ሲመለሱም በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቦርድ ዳይሬክተርና በዚሁ መስሪያ ቤት በዓለምአቀፍ ሎጅስቲክስ ዲፓርትመንት የበላይ ጠባቂ፣
- በ1983 ዓ.ም. ለም ኢትዮጵያ በተሰኘውና በአካባቢ ጥበቃ ላይ በሚሰራው ማኅበር የቦርድ ፕሬዝዳንት ሆነው ሲያገለግሉ፣
- ፕሬዝዳንቱ የኦሮሚኛ፣ አማርኛ፣ ትግሪኛ፣ ጣልያንኛ፣ እንግሊዘኛና ፈረንሳይኛ፣ በድምሩ የስድስት ቋንቋ ባለቤት ናቸው፡፡
- የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ ጊዮርጊስ ባለቤት ወ/ሮ #ሳሊም_ጳውሎስ በ89 ዓመታቸው አረፈዋል። የቀብር ሥነ ሰርዓታቸው ነሐሴ 11 ቀን 2009ዓ.ም. በእንጦጦ ገዳመ ኤልያስ ቤተ ክርሲቲያን ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ፕሬዝዳንት ግርማ ባለትዳርና የአምስት ልጆች አባት ናቸው፡፡
ነፍስ ይማር!
***
እባክዎን ይህንን መልዕክት ሼር በማድረግ ይተባበሩን
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Fake Twitter Page Alert‼️
የትዊተር ገፁ "Egyptian local News" የሚባል ሲሆን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ አንዴ "ግብፅ በተዋጊ ጀቶች #ትመታዋለች" ሌላ ግዜ "ሰላዮቻችንን ልከን ቪድዮ እያስቀረፅን ነው" በማለት የኢትዮጵያውያንን ትኩረት ስቦ ቆይቷል። ይህ አንድ ሺህ የማይሞላ ተከታታይ ያለው የትዊተር ገፅ ሌላ የፌስቡክ፣ የጋዜጣ፣ የሬድዮ፣ የቲቪ ወይም የድረ- ገፅ አድራሻ የለውም። የትዊተር ሀንድሉ እራሱ "RenaissanceDam" መሆኑ ሲጨመር ኢትዮጵያውያንን ሆን ብሎ #ለማስፈራራት ወይም የሀሰት ዜና ስለ ግድቡ ለመልቀቅ ታስቦ የተከፈተ የሀሰት ገፅ መሆኑን ያሳያል።
via Eliyas Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የትዊተር ገፁ "Egyptian local News" የሚባል ሲሆን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ አንዴ "ግብፅ በተዋጊ ጀቶች #ትመታዋለች" ሌላ ግዜ "ሰላዮቻችንን ልከን ቪድዮ እያስቀረፅን ነው" በማለት የኢትዮጵያውያንን ትኩረት ስቦ ቆይቷል። ይህ አንድ ሺህ የማይሞላ ተከታታይ ያለው የትዊተር ገፅ ሌላ የፌስቡክ፣ የጋዜጣ፣ የሬድዮ፣ የቲቪ ወይም የድረ- ገፅ አድራሻ የለውም። የትዊተር ሀንድሉ እራሱ "RenaissanceDam" መሆኑ ሲጨመር ኢትዮጵያውያንን ሆን ብሎ #ለማስፈራራት ወይም የሀሰት ዜና ስለ ግድቡ ለመልቀቅ ታስቦ የተከፈተ የሀሰት ገፅ መሆኑን ያሳያል።
via Eliyas Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Audio
🕊ትግራይ🕊አማራ🕊
በትግራይና አማራ ህዝቦች መካከል ግንኙነት #ለማጠናከር ያለመ የሰላም ፎረም በመቀለ ዩኒቨርስቲ ተካሂዷል። በሁለቱም ህዝቦች መሀከል #ግጭት ለመፍጠር እየተደረገ ያለውን የተባለው እንቅስቀሴ ለመግታት የሰላም ታጋይነትና ተሟጋችነት በመጠቀም የሚሰራበት መንገድ በፎረሙ ውይይት ተካሂዷል።
© VOA የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በትግራይና አማራ ህዝቦች መካከል ግንኙነት #ለማጠናከር ያለመ የሰላም ፎረም በመቀለ ዩኒቨርስቲ ተካሂዷል። በሁለቱም ህዝቦች መሀከል #ግጭት ለመፍጠር እየተደረገ ያለውን የተባለው እንቅስቀሴ ለመግታት የሰላም ታጋይነትና ተሟጋችነት በመጠቀም የሚሰራበት መንገድ በፎረሙ ውይይት ተካሂዷል።
© VOA የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia