Fake Twitter Page Alert‼️
የትዊተር ገፁ "Egyptian local News" የሚባል ሲሆን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ አንዴ "ግብፅ በተዋጊ ጀቶች #ትመታዋለች" ሌላ ግዜ "ሰላዮቻችንን ልከን ቪድዮ እያስቀረፅን ነው" በማለት የኢትዮጵያውያንን ትኩረት ስቦ ቆይቷል። ይህ አንድ ሺህ የማይሞላ ተከታታይ ያለው የትዊተር ገፅ ሌላ የፌስቡክ፣ የጋዜጣ፣ የሬድዮ፣ የቲቪ ወይም የድረ- ገፅ አድራሻ የለውም። የትዊተር ሀንድሉ እራሱ "RenaissanceDam" መሆኑ ሲጨመር ኢትዮጵያውያንን ሆን ብሎ #ለማስፈራራት ወይም የሀሰት ዜና ስለ ግድቡ ለመልቀቅ ታስቦ የተከፈተ የሀሰት ገፅ መሆኑን ያሳያል።
via Eliyas Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የትዊተር ገፁ "Egyptian local News" የሚባል ሲሆን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ አንዴ "ግብፅ በተዋጊ ጀቶች #ትመታዋለች" ሌላ ግዜ "ሰላዮቻችንን ልከን ቪድዮ እያስቀረፅን ነው" በማለት የኢትዮጵያውያንን ትኩረት ስቦ ቆይቷል። ይህ አንድ ሺህ የማይሞላ ተከታታይ ያለው የትዊተር ገፅ ሌላ የፌስቡክ፣ የጋዜጣ፣ የሬድዮ፣ የቲቪ ወይም የድረ- ገፅ አድራሻ የለውም። የትዊተር ሀንድሉ እራሱ "RenaissanceDam" መሆኑ ሲጨመር ኢትዮጵያውያንን ሆን ብሎ #ለማስፈራራት ወይም የሀሰት ዜና ስለ ግድቡ ለመልቀቅ ታስቦ የተከፈተ የሀሰት ገፅ መሆኑን ያሳያል።
via Eliyas Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia