ጎንደር🔝
በጎንደር የሰላምና እርቅ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በአማራ እና ቅማንት ማህበረሰብ የተፈጠረውን ቁርሾ መፍትሄ ለመስጠት ያለመ ህዝባዊ #የሰላምና #የእርቅ ጉባኤ በጎንደር እየተካሄደ ነው፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር #ደመቀ_መኮንን እና የሐይማኖት አባቶች በተገኙበት መድረክ የሰላምና ጉባኤው በዛሬው ዕለት ሲካሄድ ይውላል፡፡
ዓላማውም በጎንደር በተለይም ማዕከላዊና ሰሜን ጎንደር ዞኖች ማንነትን መሰረት አድርገው የሚነሱ ግጭቶችን ሰላማዊ በሆነ መንገድ #በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በጎንደር የሰላምና እርቅ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በአማራ እና ቅማንት ማህበረሰብ የተፈጠረውን ቁርሾ መፍትሄ ለመስጠት ያለመ ህዝባዊ #የሰላምና #የእርቅ ጉባኤ በጎንደር እየተካሄደ ነው፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር #ደመቀ_መኮንን እና የሐይማኖት አባቶች በተገኙበት መድረክ የሰላምና ጉባኤው በዛሬው ዕለት ሲካሄድ ይውላል፡፡
ዓላማውም በጎንደር በተለይም ማዕከላዊና ሰሜን ጎንደር ዞኖች ማንነትን መሰረት አድርገው የሚነሱ ግጭቶችን ሰላማዊ በሆነ መንገድ #በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🕊ትግራይ አማራ የሰላም መድረክ🕊
የትግራይና አማራ ክልሎች የሰላም መድረክ #በመቐለ_ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ትላንት ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የሁለቱን ህዝቦች ዘመናት የተሻገረ ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠነክሩ፣ ስጋት ለፈጠሩ ክስተቶች መፍትሔ የተባሉ ሃሳቦች ቀርበውበታል፡፡
በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን ጨምሮ የተሻለ ምክረ ሀሳብ ለፖለቲካ መሪዎች ለማቅረብ በቀጣይነት እንደሚሰራም ተጠቁሟል፡፡
የመድረኩ አስተባባሪና ጥናት አቅራቢ ዶክተር ገብረየሱስ ተክሉ የግጭት ስጋቶች ለማምከን ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና መገናኛ ብዙሃን ገንቢ ሚና መጫወት አለባቸው ብለዋል።
በኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች የሚስተዋሉ #ግጭቶችና የግጭት ስጋቶች ለመከላከል ሁሉም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሊሰሩ እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡
ምንጭ፦ ጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tukvahethiopia
የትግራይና አማራ ክልሎች የሰላም መድረክ #በመቐለ_ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ትላንት ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የሁለቱን ህዝቦች ዘመናት የተሻገረ ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠነክሩ፣ ስጋት ለፈጠሩ ክስተቶች መፍትሔ የተባሉ ሃሳቦች ቀርበውበታል፡፡
በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን ጨምሮ የተሻለ ምክረ ሀሳብ ለፖለቲካ መሪዎች ለማቅረብ በቀጣይነት እንደሚሰራም ተጠቁሟል፡፡
የመድረኩ አስተባባሪና ጥናት አቅራቢ ዶክተር ገብረየሱስ ተክሉ የግጭት ስጋቶች ለማምከን ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና መገናኛ ብዙሃን ገንቢ ሚና መጫወት አለባቸው ብለዋል።
በኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች የሚስተዋሉ #ግጭቶችና የግጭት ስጋቶች ለመከላከል ሁሉም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሊሰሩ እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡
ምንጭ፦ ጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tukvahethiopia
አማራ 🕊 ቅማንት!
‹‹ድርጅት እና መሪዎች ያልፋሉ ህዝብና #ታሪክ ግን ይቀጥላል፤ የምናልፍ መሪዎች #የማያልፍ ጠባሳ ጥለን እንዳናልፍ ልንጠነቀቅ ይገባል፡፡››
‹‹ማንነትን ማክበር እና ማስከበር ስንል አጥር ማጠር እና የልዩነት ግንብ መገንባት ማለት አይደለም ፡፡ህዝብን ማድመጥ እና ታሪካዊ ወሰኑን ማስከበር እንጅ ተመልሶ ያደረ ጥያቄ ነው እያሉ ማለፍ ታሪኩ ያለፈበት ሂደት ነው፡፡››
‹‹ልታከብረን እና ልናከብራት የምንችላት ሃገር ለመገንባት በመጀመሪያ በህግ የበላይነት ልንገዛ ይገባል፡፡›› ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን
.
.
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን ግጭት ለታላቅ ሃገር እና ተስፋ ለሰነቀ ህዝብ የሚመጥን አይደለም፤ እንዲህ አይነት ህዝብን ከህዝብ የማጋጨት ስራ ዛሬ ሳይሆን በሁለተኛው የጣሊያን ወረራ ወቅት አማራን የትኩረት ማዕከል አድርጎ ሲሰራበት ነበር ዳሩ የህዝቡን አንድንነት #ማፍረስ አልተቻላቸውም እንጅ ብለዋል፡፡
አማራን ከአገው፣ ቤተ እስራኤላዊያንን ከአማራ እንዲሁም ቅማንትን ከአማራ ለማጋጨት ጥረት ተደርጎ ነበር፤ ነገር ግን አባቶቻችን በብልጠት ሴራውን አክሽፈው እልፍ ዘመን የዘለቀ አብሮነትን አውርሰውናል ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡
ማንነትን ማክበር እና ማስከበር ስንል አጥር ማጠር እና የልዩነት ግንብ መገንባት ማለት አይደለም ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህዝብን ማድመጥ እና ታሪካዊ ወሰኑን ማስከበር እንጅ ተመልሶ ያደረ ጥያቄ ነው እያሉ ማለፍ ታሪኩ ያለፈበት ሂደት ነው ብለዋል፡፡
ልታከብረን እና ልናከብራት የምንችላት ሃገር ለመገንባት በመጀመሪያ በህግ የበላይነት #ልንገዛ ይገባል፡፡ ሃገራችን ያከበረችንን ያክል አላከበርናትም ያሉት አቶ ደመቀ ሃገር ግንባታ ጊዜ ይወስዳልና በትዕግስት ሃገር ልንገነባ ይገባል ብለዋል፡፡
እኛ እና እናንተ አሉ አቶ ደመቀ ‹‹እኛ እና እናንተ ከግለሰብ እልፍ ያለ ኃላፊነት ስላለብን ስሜት ሳይገዛን እና ከንፈራችን እየመጠጥን እንዳናዳማ ትክክለኛ መሪ እና መፍትሄ ፈላጊዎች ልንሆን ይገባል ብለዋል፡፡››
ይህ ህዝብ አብሮ ኖሯል ፤ ተዋልዷል ፤ #ደም አስተሳስሮታል እና! ይህ ቀን አልፎ ነገ አብሮ መኖሩ ስለማይቀር ‹‹መሪና ድርጅት ያልፋሉ ህዝብና ታሪክ ግን በዘመናት መካከል ይቀጥላሉና በሚያልፍ የመሪነት ዘመናችን የማያልፍ የታሪክ ጠባሳ እንዳንተው ልንጠነቀቅ ይገባል››
ብለዋል፡፡
🔹በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ያለው የሰላም መድረክ እንደቀጠለ ነው፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
‹‹ድርጅት እና መሪዎች ያልፋሉ ህዝብና #ታሪክ ግን ይቀጥላል፤ የምናልፍ መሪዎች #የማያልፍ ጠባሳ ጥለን እንዳናልፍ ልንጠነቀቅ ይገባል፡፡››
‹‹ማንነትን ማክበር እና ማስከበር ስንል አጥር ማጠር እና የልዩነት ግንብ መገንባት ማለት አይደለም ፡፡ህዝብን ማድመጥ እና ታሪካዊ ወሰኑን ማስከበር እንጅ ተመልሶ ያደረ ጥያቄ ነው እያሉ ማለፍ ታሪኩ ያለፈበት ሂደት ነው፡፡››
‹‹ልታከብረን እና ልናከብራት የምንችላት ሃገር ለመገንባት በመጀመሪያ በህግ የበላይነት ልንገዛ ይገባል፡፡›› ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን
.
.
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን ግጭት ለታላቅ ሃገር እና ተስፋ ለሰነቀ ህዝብ የሚመጥን አይደለም፤ እንዲህ አይነት ህዝብን ከህዝብ የማጋጨት ስራ ዛሬ ሳይሆን በሁለተኛው የጣሊያን ወረራ ወቅት አማራን የትኩረት ማዕከል አድርጎ ሲሰራበት ነበር ዳሩ የህዝቡን አንድንነት #ማፍረስ አልተቻላቸውም እንጅ ብለዋል፡፡
አማራን ከአገው፣ ቤተ እስራኤላዊያንን ከአማራ እንዲሁም ቅማንትን ከአማራ ለማጋጨት ጥረት ተደርጎ ነበር፤ ነገር ግን አባቶቻችን በብልጠት ሴራውን አክሽፈው እልፍ ዘመን የዘለቀ አብሮነትን አውርሰውናል ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡
ማንነትን ማክበር እና ማስከበር ስንል አጥር ማጠር እና የልዩነት ግንብ መገንባት ማለት አይደለም ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህዝብን ማድመጥ እና ታሪካዊ ወሰኑን ማስከበር እንጅ ተመልሶ ያደረ ጥያቄ ነው እያሉ ማለፍ ታሪኩ ያለፈበት ሂደት ነው ብለዋል፡፡
ልታከብረን እና ልናከብራት የምንችላት ሃገር ለመገንባት በመጀመሪያ በህግ የበላይነት #ልንገዛ ይገባል፡፡ ሃገራችን ያከበረችንን ያክል አላከበርናትም ያሉት አቶ ደመቀ ሃገር ግንባታ ጊዜ ይወስዳልና በትዕግስት ሃገር ልንገነባ ይገባል ብለዋል፡፡
እኛ እና እናንተ አሉ አቶ ደመቀ ‹‹እኛ እና እናንተ ከግለሰብ እልፍ ያለ ኃላፊነት ስላለብን ስሜት ሳይገዛን እና ከንፈራችን እየመጠጥን እንዳናዳማ ትክክለኛ መሪ እና መፍትሄ ፈላጊዎች ልንሆን ይገባል ብለዋል፡፡››
ይህ ህዝብ አብሮ ኖሯል ፤ ተዋልዷል ፤ #ደም አስተሳስሮታል እና! ይህ ቀን አልፎ ነገ አብሮ መኖሩ ስለማይቀር ‹‹መሪና ድርጅት ያልፋሉ ህዝብና ታሪክ ግን በዘመናት መካከል ይቀጥላሉና በሚያልፍ የመሪነት ዘመናችን የማያልፍ የታሪክ ጠባሳ እንዳንተው ልንጠነቀቅ ይገባል››
ብለዋል፡፡
🔹በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ያለው የሰላም መድረክ እንደቀጠለ ነው፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ዛሬ ታሕሳስ 5, 2011 ከጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ጋር ተገናኝተው የተወያዩት ከ30 በላይ የአውሮፓ አገራት አምባሳደሮች ኢትዮጵያ ባለፉት ወራት በእርሳቸው አመራር ስር ያስመዘገበችውን ለውጥ በጥሩ ጎኑ እንደሚመለከቱት ገልፀዋል።
ምንጭ፦ የጠቅላይ ሚስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ የጠቅላይ ሚስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ዋና ከተማ ኪንሻሳ ውስጥ በአንድ መጋዘን ላይ በደረሰ #ቃጠሎ 8ሺ የሚሆኑ የኤሌክትሮኒክስ የድምፅ መስጫ ማሽኖች በእሳት መጋየታቸውን ቢቢሲ ከስፍራው ዘግቧል፡፡ እነዚህ ማሽኖች በ4 ሚሊዮን ከሚገመተው የከተማይቱ ድምፅ ሰጪ መካከል 1/3ኛውን ያስተናግዳሉ ተብሎ ተስፋ የተጣለባቸው ነበሩ፡፡ ክስተቱን ትልቅ ኪሳራ ሲል የገለፀው የአገሪቱ የብሔራዊ ምርጫ ኮሚሽን ምርጫው በተያዘለት መርሃ-ግብር እንዲካሄድ የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን ብሏል፡፡ እቅዳችን ወደተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በተጠባባቂነት ተሰራጭተው የነበሩትን ማሽኖች አሰባስበን ጉድለቱን ለማሟላት ነው ብሏል ኮሚሽኑ፡፡ስለጠመሎው መንስኤ የታወቀ ነገር ባይኖርም የተከሰተው ግን በአገሪቱ እያደገ የመጣውን ውጥረት ተከትሎ መሆኑን ዘገባው ጠቅሷል፡፡
ምንጭ፡- ቢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፡- ቢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቡራዩ‼️
መርማሪ ፖሊስና አቃቢ ህግ በቡራዩና አካባቢው በተፈፀው የሽብር ድርጊት ተጠርጥረው በተያዙ 32 ግለሰቦች ላይ ፍርድ ቤቱ የፈቀደው ዋስታና እንዲነሳ #ይግባኝ ጠይቀዋል።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ የወንጀል ችሎት በዛሬ ውሎው በቡራዩ እና አካባቢው በተፈፀመው የሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ 33 ግለሰቦችን ጉዳይ ተመልክቷል።
ፍርድ ቤቱ ከዚህ ቀደም መርማሪ ፖሊስ በተጠርጣሪዎች ላይ ያቀረበው የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለአቃቢ ህግ ቀርቦ ተገቢነቱ እንዲጣራ መጠየቁ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ መርማሪ ፖሊስ በወቅቱ ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች የሙሉ ምስክርነት ቃል ለመቀበል እንዲሁም ተጎጅዎችን በአካል ማነጋገር
አስፈላጊ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ በማስረዳት፥ ለዚህም 28 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲፈቀድለት ጠይቋል።
የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው ባለፈው ችሎት መርማሪ ፖሊስ ጉዳዩን አጣርቶ ለአቃቢ ህግ እንዲያቀርብ ቢያዝዝም፥ ፖሊስ ግን ይህን ማስፈፀም አለመቻሉን ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል።
በተጨማሪም መርማሪ ፖሊስ እያቀረባቸው ያለው ሀሳቦች ተደጋጋሚና የተከሳሾችን የዋስትና መበት የሚጋፋ በመሆኑ፥ ፖሊስ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ውድቅ እንዲደረግ ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል።
ከዚህ ባለፈም ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን መዝገብ በመዝጋት በነፃ እንዲያሰናብታቸው ወይም ደግሞ የዋስትና መብታቸው እንዲጠበቅ ፍርድ
ቤቱን ጠይቀዋል።
የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱም በዛሬው ዕለት ቀጠሮ የተያዘው መርማሪ ፖሊስ በተጠርጣሪዎች ላይ ያገኘውን ማስረጃ ሪፖርት ለማድመጥ አለመሆኑን ገልጿል።
ከዚህ ባለፈም አቃቢ ህግ የተጨማሪ ጊዜውን አስፈላጊነት በፅሁፍም ሆነ በቃል መስረዳት ይጠበቅበታል ፤ ይሁን እንጅ አቃቢ ህጉ ይህንን ማድረግ አለመቻሉን አሳውቋል።
ስለሆነም መርማሪ ፖሊስ የጠየቀው ተጨማሪ የ28 ቀን የምርመራ ጊዜ ተገቢ አለመሆኑን በመግለፅ፥ ሁሉም ተጠርጣሪዎች የ 15 ሺህ ብር ዋስትና በማቅረብ #እንዲፈቱ ትዕዛዛ አስተላፏል።
በመጨረሻም መርማሪ ፖሊስና ዓቃቢ ህግ ፍርድ ቤቱ ለተከሳሾች የፈቀደው ዋስታና እንዲነሳ የጠየቁ ሲሆን፥ ፍርድ ቤቱም መርማሪ ፖሊስና ዓቃቢ ህግ በፅሁፍ ያቀረቡትን ይግባኝ መቀበሉ ተገልጿል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መርማሪ ፖሊስና አቃቢ ህግ በቡራዩና አካባቢው በተፈፀው የሽብር ድርጊት ተጠርጥረው በተያዙ 32 ግለሰቦች ላይ ፍርድ ቤቱ የፈቀደው ዋስታና እንዲነሳ #ይግባኝ ጠይቀዋል።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ የወንጀል ችሎት በዛሬ ውሎው በቡራዩ እና አካባቢው በተፈፀመው የሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ 33 ግለሰቦችን ጉዳይ ተመልክቷል።
ፍርድ ቤቱ ከዚህ ቀደም መርማሪ ፖሊስ በተጠርጣሪዎች ላይ ያቀረበው የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለአቃቢ ህግ ቀርቦ ተገቢነቱ እንዲጣራ መጠየቁ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ መርማሪ ፖሊስ በወቅቱ ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች የሙሉ ምስክርነት ቃል ለመቀበል እንዲሁም ተጎጅዎችን በአካል ማነጋገር
አስፈላጊ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ በማስረዳት፥ ለዚህም 28 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲፈቀድለት ጠይቋል።
የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው ባለፈው ችሎት መርማሪ ፖሊስ ጉዳዩን አጣርቶ ለአቃቢ ህግ እንዲያቀርብ ቢያዝዝም፥ ፖሊስ ግን ይህን ማስፈፀም አለመቻሉን ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል።
በተጨማሪም መርማሪ ፖሊስ እያቀረባቸው ያለው ሀሳቦች ተደጋጋሚና የተከሳሾችን የዋስትና መበት የሚጋፋ በመሆኑ፥ ፖሊስ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ውድቅ እንዲደረግ ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል።
ከዚህ ባለፈም ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን መዝገብ በመዝጋት በነፃ እንዲያሰናብታቸው ወይም ደግሞ የዋስትና መብታቸው እንዲጠበቅ ፍርድ
ቤቱን ጠይቀዋል።
የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱም በዛሬው ዕለት ቀጠሮ የተያዘው መርማሪ ፖሊስ በተጠርጣሪዎች ላይ ያገኘውን ማስረጃ ሪፖርት ለማድመጥ አለመሆኑን ገልጿል።
ከዚህ ባለፈም አቃቢ ህግ የተጨማሪ ጊዜውን አስፈላጊነት በፅሁፍም ሆነ በቃል መስረዳት ይጠበቅበታል ፤ ይሁን እንጅ አቃቢ ህጉ ይህንን ማድረግ አለመቻሉን አሳውቋል።
ስለሆነም መርማሪ ፖሊስ የጠየቀው ተጨማሪ የ28 ቀን የምርመራ ጊዜ ተገቢ አለመሆኑን በመግለፅ፥ ሁሉም ተጠርጣሪዎች የ 15 ሺህ ብር ዋስትና በማቅረብ #እንዲፈቱ ትዕዛዛ አስተላፏል።
በመጨረሻም መርማሪ ፖሊስና ዓቃቢ ህግ ፍርድ ቤቱ ለተከሳሾች የፈቀደው ዋስታና እንዲነሳ የጠየቁ ሲሆን፥ ፍርድ ቤቱም መርማሪ ፖሊስና ዓቃቢ ህግ በፅሁፍ ያቀረቡትን ይግባኝ መቀበሉ ተገልጿል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባይደዋ‼️
በሶማሊያዋ ባይደዋ ከተማ ለሁለተኛ ቀን #ብጥብጥ እንደቀጠለ እማኞች ገለፁ። የብጥብጡ መንስኤ በትናንትናው ዕለት የቀድሞ የአሸባብ መሪ እና የአሁኑ ፕሬዝደንታዊ እጩ ሙክታር ሮቦው በወታደሮች በቁጥጥር ሥር መዋሉ ነው። ዛሬ የሮቦው ደጋፊዎች ከፀጥታ ኃይላት ጋር ተጋጭተዋል፤ 11 ሰዎችም ተገድለዋል። DW ያነጋገረው አንድ ሶማሊያዊ ጋዜጠኛ ሮቦውን የተያዘው በኢትዮጵያውያን ወታደሮች መሆኑን ገልጿል። እንደ ጋዜጠኛው ቀደም ሲል የሶማሊያ መንግሥት በተለይም የፀጥታ ኃይሉ ሮቦው ለምርጫ መቅረቡን ተቃውሞ ነበር።
ምንጭ፦ DW የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሶማሊያዋ ባይደዋ ከተማ ለሁለተኛ ቀን #ብጥብጥ እንደቀጠለ እማኞች ገለፁ። የብጥብጡ መንስኤ በትናንትናው ዕለት የቀድሞ የአሸባብ መሪ እና የአሁኑ ፕሬዝደንታዊ እጩ ሙክታር ሮቦው በወታደሮች በቁጥጥር ሥር መዋሉ ነው። ዛሬ የሮቦው ደጋፊዎች ከፀጥታ ኃይላት ጋር ተጋጭተዋል፤ 11 ሰዎችም ተገድለዋል። DW ያነጋገረው አንድ ሶማሊያዊ ጋዜጠኛ ሮቦውን የተያዘው በኢትዮጵያውያን ወታደሮች መሆኑን ገልጿል። እንደ ጋዜጠኛው ቀደም ሲል የሶማሊያ መንግሥት በተለይም የፀጥታ ኃይሉ ሮቦው ለምርጫ መቅረቡን ተቃውሞ ነበር።
ምንጭ፦ DW የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቡሌ ሆራ🔝ባለፉት ቀናት በከተማው የነበረው ውጥረት ዛሬ #ረገብ ብሏል። በከተማው የንግድ እና የትራንስፖርት እንቅስቃሴ መጀመሩን በከተማው ነዋሪ የሆኑ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia