ባንካችን አቢሲንያ የ2015 ዓ.ም የሐጅ ጉዞን ቀልጣፋ ፣ ለማድረግ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት ካበለፀገው ሲስተም ጋር የማገናኘት ( Integration ) ሥራ ማጠናቀቃችንን እያበሰርን፣ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን በመገኘት ክፍያችሁን መፈጸም የምትችሉ መሆኑን በታላቅ ደስታ እንገልፃለን::
አቢሲንያ አሚን
ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት
ዕሴትዎን ያከበረ!
#AbyssiniaAmeen #IFB #bankofabyssinia #hajj2023
አቢሲንያ አሚን
ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት
ዕሴትዎን ያከበረ!
#AbyssiniaAmeen #IFB #bankofabyssinia #hajj2023