የግራም ፖተር የቼልሲ ቀጣይነት ?
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዋና አሰልጣኝ ግራም ፖተር በውጤት ማጣት ላይ ሲገኙ ካለፉት አስራ ሶስት የሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻሉት #ሁለቱን ብቻ ነው።
ቡድኑ በዝውውር መስኮቱ በርካታ ሚልዮኖቹን ቢያወጣም በደረጃ ሰንጠረዡ ዘጠነኛ ላይ ተቀምጠው ከሻምፒየንስ ሊግ ደረጃው #በአስር ነጥቦች ርቀው ይገኛሉ።
የክለቡ ደጋፊዎች አሰልጣኙ ለክለቡ ትክክለኛው ሀላፊ ነው ወይ የሚል ጥያቄ በማንሳት ላይ እንደሆኑ ለክለቡ ቅርብ የሆኑ የመረጃ ምንጮች ዘግበዋል።
የክለቡ ከፍተኛ ባለስልጣናት በአሰልጣኝ ግራም ፖተር እምነት #ሲያሳድሩ በወራት ሳይሆን በዓመቱ ውስጥ በሚሰሯቸው ስራ #እንደሚገመገሙ ተነግሯል።
አሰልጣኝ ግራም ፖተር በዘንድሮው የውድድር ዓመት ቼልሲን በቀጣይ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሚያሳትፈውን ደረጃ ማስያዝ #ተቀዳሚው ስራቸው ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዋና አሰልጣኝ ግራም ፖተር በውጤት ማጣት ላይ ሲገኙ ካለፉት አስራ ሶስት የሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻሉት #ሁለቱን ብቻ ነው።
ቡድኑ በዝውውር መስኮቱ በርካታ ሚልዮኖቹን ቢያወጣም በደረጃ ሰንጠረዡ ዘጠነኛ ላይ ተቀምጠው ከሻምፒየንስ ሊግ ደረጃው #በአስር ነጥቦች ርቀው ይገኛሉ።
የክለቡ ደጋፊዎች አሰልጣኙ ለክለቡ ትክክለኛው ሀላፊ ነው ወይ የሚል ጥያቄ በማንሳት ላይ እንደሆኑ ለክለቡ ቅርብ የሆኑ የመረጃ ምንጮች ዘግበዋል።
የክለቡ ከፍተኛ ባለስልጣናት በአሰልጣኝ ግራም ፖተር እምነት #ሲያሳድሩ በወራት ሳይሆን በዓመቱ ውስጥ በሚሰሯቸው ስራ #እንደሚገመገሙ ተነግሯል።
አሰልጣኝ ግራም ፖተር በዘንድሮው የውድድር ዓመት ቼልሲን በቀጣይ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሚያሳትፈውን ደረጃ ማስያዝ #ተቀዳሚው ስራቸው ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe