#Update
በአሁን ሰአት ይፋ እየተደረገ ባለው የአመቱ ምርጥ ተጫዋቾች ሽልማት ላይ ሰላሳ የመጨረሻ ተጫዋቾች እጩ ውስጥ #አሸናፊዎች ደረጃቸው በመታወቅ ላይ ይገኛል።
በዚህም መሰረት :-
7ኛ - ጁሊያን አልቫሬዝ ( ማንችስተር ሲቲ )
6ኛ - ቪኒሰስ ጁኒየር ( ሪያል ማድሪድ )
5ኛ - ሮድሪ ( ማንችስተር ሲቲ )
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሁን ሰአት ይፋ እየተደረገ ባለው የአመቱ ምርጥ ተጫዋቾች ሽልማት ላይ ሰላሳ የመጨረሻ ተጫዋቾች እጩ ውስጥ #አሸናፊዎች ደረጃቸው በመታወቅ ላይ ይገኛል።
በዚህም መሰረት :-
7ኛ - ጁሊያን አልቫሬዝ ( ማንችስተር ሲቲ )
6ኛ - ቪኒሰስ ጁኒየር ( ሪያል ማድሪድ )
5ኛ - ሮድሪ ( ማንችስተር ሲቲ )
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#UPDATE
በአየር ሁኔታ ምክንያት ከሁለተኛው አጋማሽ በኋላ የተቋረጠው የኢትዮጵያ እና ሴራሊዮን ጨዋታ ከደቂቃዎች መዘግየት በኋላ ተጀምሯል።
46 ' ኢትዮጵያ 0 - 0 ሴራሊዮን
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአየር ሁኔታ ምክንያት ከሁለተኛው አጋማሽ በኋላ የተቋረጠው የኢትዮጵያ እና ሴራሊዮን ጨዋታ ከደቂቃዎች መዘግየት በኋላ ተጀምሯል።
46 ' ኢትዮጵያ 0 - 0 ሴራሊዮን
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ቪንሰስ ጁኒየር ለረጅም ጊዜ ከሜዳ ይርቃል ! ብራዚላዊው የሪያል ማድሪድ የፊት መስመር ተጨዋች ቪንሰስ ጁኒየር ከቀናት በፊት ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ቢያንስ ለስድስት ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ ተገልጿል። ቪንሰስ ጁኒየር ከቀናት በፊ ብራዚል ከኮሎምቢያ ጋር ባደረገችው የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ላይ ጉዳት አስተናግዶ የብሔራዊ ቡድኑን ስብስብ ለቆ ወደ ማድሪድ መመለሱ ይታወሳል። @tikvahethsport …
#Update
የሪያል ማድሪዱ የፊት መስመር ተጨዋች ቪንሰስ ጁኒየር ያጋጠመው ጉዳት ከታሰበው በላይ ከባድ መሆኑ በህክምና እንደተረጋገጠ ክለቡ አስታውቋል።
ይህንንም ተከትሎ ቪንሰስ ጁኒየር ከጉዳቱ አገግሞ ወደ ሜዳ ለመመለስ #ሁለት ወር ከሁለት ሳምንታት ጊዜ በላይ እንደሚወስድበት ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሪያል ማድሪዱ የፊት መስመር ተጨዋች ቪንሰስ ጁኒየር ያጋጠመው ጉዳት ከታሰበው በላይ ከባድ መሆኑ በህክምና እንደተረጋገጠ ክለቡ አስታውቋል።
ይህንንም ተከትሎ ቪንሰስ ጁኒየር ከጉዳቱ አገግሞ ወደ ሜዳ ለመመለስ #ሁለት ወር ከሁለት ሳምንታት ጊዜ በላይ እንደሚወስድበት ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#LIVE
የ 2023/24 የውድድር ዘመን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር የጥሎ ማለፍ የዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት በአሁን ሰዓት በስዊዘርላንድ ንዮን በመካሄድ ላይ ይገኛል ።
🔴 የዕጣ ድልድሉ በዚሁ ፖስት #UPDATE ስለሚደረግ ይከታተሉን።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ 2023/24 የውድድር ዘመን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር የጥሎ ማለፍ የዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት በአሁን ሰዓት በስዊዘርላንድ ንዮን በመካሄድ ላይ ይገኛል ።
🔴 የዕጣ ድልድሉ በዚሁ ፖስት #UPDATE ስለሚደረግ ይከታተሉን።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
#LIVE የ 2023/24 የውድድር ዘመን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር የጥሎ ማለፍ የዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት በአሁን ሰዓት በስዊዘርላንድ ንዮን በመካሄድ ላይ ይገኛል ። 🔴 የዕጣ ድልድሉ በዚሁ ፖስት #UPDATE ስለሚደረግ ይከታተሉን። @tikvahethsport @kidusyoftahe
#LIVE
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት በአሁን ሰዓት መካሄዱን ጀምሯል።
በዚህም መሰረት :-
- ፖርቶ ከ አርሰናል
- ናፖሊ ከ ባርሴሎና
- ፒኤስጂ ከ ሪያል ሶሴዳድ
- ኢንተር ሚላን ከ አትሌቲኮ ማድሪድ
- ፒኤስቪ ከ ቦሩሲያ ዶርትሙንድ
- ላዚዮ ከ ባየር ሙኒክ
- ኮፐንሀገን ከ ማንችስተር ሲቲ
- ሌፕዚግ ከ ሪያል ማድሪድ
🔴 የዕጣ ድልድሉ በዚሁ ፖስት #UPDATE ስለሚደረግ ይከታተሉን።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት በአሁን ሰዓት መካሄዱን ጀምሯል።
በዚህም መሰረት :-
- ፖርቶ ከ አርሰናል
- ናፖሊ ከ ባርሴሎና
- ፒኤስጂ ከ ሪያል ሶሴዳድ
- ኢንተር ሚላን ከ አትሌቲኮ ማድሪድ
- ፒኤስቪ ከ ቦሩሲያ ዶርትሙንድ
- ላዚዮ ከ ባየር ሙኒክ
- ኮፐንሀገን ከ ማንችስተር ሲቲ
- ሌፕዚግ ከ ሪያል ማድሪድ
🔴 የዕጣ ድልድሉ በዚሁ ፖስት #UPDATE ስለሚደረግ ይከታተሉን።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
#DeadlineDay - አስቶን ቪላ እንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ሞርጋን ሮጀርስ ከሚድልስብሮው 15 ሚልዮን ፓውንድ በማውጣት በአምስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል። - አርጀንቲናዊው የቶተንሀም የፊት መስመር ተጨዋች አሌሆ ቪሊዝ የላሊጋውን ክለብ ሲቪያ በውሰት ውል ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሰዋል። - በርንማውዝ ቱርካዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ኢኔስ ኡናል ከላሊጋው ክለብ ሄታፌ…
#Update #DeadlineDay
- የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የፊት መስመር ተጨዋች አርማንዶ ብሮሀ ፉልሀምን እስከ ውድድር ዘመኑ መጨረሻ በውሰት ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተገልጿል።
- የማንችስተር ዩናይትዱ ወጣት ተጨዋች ኢሳክ ሀንሰን አሮን በቋሚነት የጀርመኑን ክለብ ዎርደር ብሬመን በይፋ ተቀላቅሏል።
- አስቶን ቪላ ሊኖ ሱሳን ከሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በቋሚነት ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
- በርንማውዝ ቱርካዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ኢኔስ ኡናል ከላሊጋው ክለብ ሄታፌ አስፈርመዋል።
- ኖቲንግሀም ፎረስት ቤልጂየማዊውን የስትራስቡርግ ግብ ጠባቂ ማትዝ ሴልስ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል።
- የጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒክ ብሪያን ዛራጎዛን ከላሊጋው ክለብ ግራናዳ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
- አልጄሪያዊው ተጨዋች ሰይድ ቤንራህማ ከዌስትሀም ዩናይትድ በውሰት ለፈረንሳዩ ክለብ ሊዮን ፈርሟል።
- የማንችስተር ሲቲው ተጨዋች አልፊ ሀሪሰን ኒውካስል ዩናይትድን በሁለት አመት ኮንትራት ተቀላቅሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
- የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የፊት መስመር ተጨዋች አርማንዶ ብሮሀ ፉልሀምን እስከ ውድድር ዘመኑ መጨረሻ በውሰት ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተገልጿል።
- የማንችስተር ዩናይትዱ ወጣት ተጨዋች ኢሳክ ሀንሰን አሮን በቋሚነት የጀርመኑን ክለብ ዎርደር ብሬመን በይፋ ተቀላቅሏል።
- አስቶን ቪላ ሊኖ ሱሳን ከሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በቋሚነት ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
- በርንማውዝ ቱርካዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ኢኔስ ኡናል ከላሊጋው ክለብ ሄታፌ አስፈርመዋል።
- ኖቲንግሀም ፎረስት ቤልጂየማዊውን የስትራስቡርግ ግብ ጠባቂ ማትዝ ሴልስ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል።
- የጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒክ ብሪያን ዛራጎዛን ከላሊጋው ክለብ ግራናዳ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
- አልጄሪያዊው ተጨዋች ሰይድ ቤንራህማ ከዌስትሀም ዩናይትድ በውሰት ለፈረንሳዩ ክለብ ሊዮን ፈርሟል።
- የማንችስተር ሲቲው ተጨዋች አልፊ ሀሪሰን ኒውካስል ዩናይትድን በሁለት አመት ኮንትራት ተቀላቅሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
#Update #DeadlineDay - የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የፊት መስመር ተጨዋች አርማንዶ ብሮሀ ፉልሀምን እስከ ውድድር ዘመኑ መጨረሻ በውሰት ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተገልጿል። - የማንችስተር ዩናይትዱ ወጣት ተጨዋች ኢሳክ ሀንሰን አሮን በቋሚነት የጀርመኑን ክለብ ዎርደር ብሬመን በይፋ ተቀላቅሏል። - አስቶን ቪላ ሊኖ ሱሳን ከሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በቋሚነት…
#Update
- አልጄሪያዊው ተጨዋች ሰይድ ቤንራህማ ኦሎምፒክ ሊዮንን ለመቀላቀል ወደ ፈረንሳይ በማምራት ከክለቡ ጋር የተፈራረመ ቢሆንም ዌስትሀም በመዘግየታቸው ምክንያት ዝውውሩ በፊፋ ሳይፀድቅ ቀርቷል።
- ኮትዲቯራዊው ተከላካይ ሰርጅ ኦሪየር ከኖቲንግሃም ወደ ቱርኩ ክለብ ጋላታሳራይ ለማምራት ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም ሁለቱ ክለቦች የክፍያ አፈፃፀም ላይ ባለመስማማታቸው ዝውውሩ መቋረጡ ተገልጿል።
- አርማንዶ ብሮሀ በውሰት ውል እስከ ውድድር አመቱ መጨረሻ ከምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ፉልሀምን መቀላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
- ጀርመናዊው የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ጄሮሚ ቧቲንግ የጣልያን ሴርያውን ክለብ ሳለርኒታና በነፃ ዝውውር ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተገልጿል።
- ስዊድናዊው ወጣት የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሉካስ ቤርግቫል ወደ ባርሴሎና ያመራል ተብሎ ቢጠበቅም ቶተንሀምን ለመቀላቀል መምረጡ እና በዛሬው ዕለት
ዝውውሩ እንደሚፈፀም ተነግሯል።
- ኖቲንግሀም ፎረስት ቤልጂየማዊውን ግብ ጠባቂ ማትዝ ሴልስ ከስትራስቡርግ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
- በርንማውዝ ቱርካዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ኢኔስ ኡናል ከላሊጋው ክለብ ሄታፌ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
- አልጄሪያዊው ተጨዋች ሰይድ ቤንራህማ ኦሎምፒክ ሊዮንን ለመቀላቀል ወደ ፈረንሳይ በማምራት ከክለቡ ጋር የተፈራረመ ቢሆንም ዌስትሀም በመዘግየታቸው ምክንያት ዝውውሩ በፊፋ ሳይፀድቅ ቀርቷል።
- ኮትዲቯራዊው ተከላካይ ሰርጅ ኦሪየር ከኖቲንግሃም ወደ ቱርኩ ክለብ ጋላታሳራይ ለማምራት ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም ሁለቱ ክለቦች የክፍያ አፈፃፀም ላይ ባለመስማማታቸው ዝውውሩ መቋረጡ ተገልጿል።
- አርማንዶ ብሮሀ በውሰት ውል እስከ ውድድር አመቱ መጨረሻ ከምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ፉልሀምን መቀላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
- ጀርመናዊው የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ጄሮሚ ቧቲንግ የጣልያን ሴርያውን ክለብ ሳለርኒታና በነፃ ዝውውር ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተገልጿል።
- ስዊድናዊው ወጣት የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሉካስ ቤርግቫል ወደ ባርሴሎና ያመራል ተብሎ ቢጠበቅም ቶተንሀምን ለመቀላቀል መምረጡ እና በዛሬው ዕለት
ዝውውሩ እንደሚፈፀም ተነግሯል።
- ኖቲንግሀም ፎረስት ቤልጂየማዊውን ግብ ጠባቂ ማትዝ ሴልስ ከስትራስቡርግ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
- በርንማውዝ ቱርካዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ኢኔስ ኡናል ከላሊጋው ክለብ ሄታፌ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Live
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ መርሐ ግብር የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት በአሁን ሰዓት በስዊዘርላንድ ኒዮን ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በዚህም መሰረት በቀጣይ መርሐ ግብሮች :-
- አርሰናል ከ ባየር ሙኒክ
- አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ዶርትመንድ
- ሪያል ማድሪድ ከ ማንችስተር ሲቲ
- ፒኤስጂ ከ ባርሴሎና
የሩብ ፍፃሜ መርሐ ግብር ጨዋታዎች ከሳምንታት በኋላ ሚያዚያ 1 እና 2 መደረጋቸውን ይጀምራሉ።
የዘንድሮው የውድድር ዘመን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ በዌምብሌይ ስታዲየም ይደረጋል።
🔴 መርሐ ግብሮቹ በዚሁ ፖስት ላይ #Update ይደረጋሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ መርሐ ግብር የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት በአሁን ሰዓት በስዊዘርላንድ ኒዮን ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በዚህም መሰረት በቀጣይ መርሐ ግብሮች :-
- አርሰናል ከ ባየር ሙኒክ
- አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ዶርትመንድ
- ሪያል ማድሪድ ከ ማንችስተር ሲቲ
- ፒኤስጂ ከ ባርሴሎና
የሩብ ፍፃሜ መርሐ ግብር ጨዋታዎች ከሳምንታት በኋላ ሚያዚያ 1 እና 2 መደረጋቸውን ይጀምራሉ።
የዘንድሮው የውድድር ዘመን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ በዌምብሌይ ስታዲየም ይደረጋል።
🔴 መርሐ ግብሮቹ በዚሁ ፖስት ላይ #Update ይደረጋሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ሊቨርፑል አሰልጣኝ ለመሾም ተስማማ ! የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ኔዘርላንዳዊውን አሰልጣኝ አርኔ ስሎት በአሰልጣኝ የርገን ክሎፕ ምትክ በሀላፊነት ለመሾም ከፊኖርድ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው ይፋ ሆኗል። ሊቨርፑል ለአሰልጣኙ ውል ማፍረሻ ካሳ ያቀረበው ዘጠኝ ሚልዮን ዩሮ ዋጋ ውድቅ ሆኖበት እንደነበር የሚታወስ ሲሆን አሁን ላይ ክለቦቹ ሙሉ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል። የ 45ዓመቱ አሰልጣኝ…
#Update
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከአሰልጣኝ አርኔ ስሎት ጋር የፊኖርዱን ምክትል አሰልጣኝ ሲፕኬ ሁልሾፍ እና ፐርፎርማንስ ሀላፊውን ሩበን ፒተርስ እንደሚያስፈርሙ ተገልጿል።
አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ብዙ የካሳ ክፍያ የተከፈለባቸው የምንግዜም ውዱ ኔዘርላንዳዊ አሰልጣኝ መሆን እንደቻሉም ተነግሯል።
ሊቨርፑል ለአሰልጣኙ የውል ማፍረሻ ካሳ ከ 13-15 ሚልዮን ዩሮ ለፊኖርድ ለመክፈል መስማማታቸው ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከአሰልጣኝ አርኔ ስሎት ጋር የፊኖርዱን ምክትል አሰልጣኝ ሲፕኬ ሁልሾፍ እና ፐርፎርማንስ ሀላፊውን ሩበን ፒተርስ እንደሚያስፈርሙ ተገልጿል።
አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ብዙ የካሳ ክፍያ የተከፈለባቸው የምንግዜም ውዱ ኔዘርላንዳዊ አሰልጣኝ መሆን እንደቻሉም ተነግሯል።
ሊቨርፑል ለአሰልጣኙ የውል ማፍረሻ ካሳ ከ 13-15 ሚልዮን ዩሮ ለፊኖርድ ለመክፈል መስማማታቸው ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የጀርመን እና ዴንማርክ ጨዋታ ተቋርጧል ! የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ከዴንማርክ ብሔራዊ ቡድን ጋር እያደረጉ የነበረው የአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ተቋርጧል። ጨዋታው የተቋረጠበት ምክንያት በጀርመን ዶርትመንድ ባለው አስቸጋሪ የአየር ንብረት ለውጥ መሆኑ ይፋ ተደርጓል። የሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ተጨዋቾች ወደ መልበሻ ቤት ያመሩ ሲሆን እሰካሁን ጨዋታው ስለመቀጠሉ የተገለፀ ነገር የለም። @t…
#Update
በአስቸጋሪ የአየር ንብረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የጀርመን እና ዴንማርክ ብሔራዊ ቡድን የአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ቀጥሏል።
ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ከሀያ ደቂቃዎች በኋላ ጨዋታቸውን ከ35ኛው ደቂቃ ጀምረው ማድረጋቸውን ቀጥለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአስቸጋሪ የአየር ንብረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የጀርመን እና ዴንማርክ ብሔራዊ ቡድን የአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ቀጥሏል።
ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ከሀያ ደቂቃዎች በኋላ ጨዋታቸውን ከ35ኛው ደቂቃ ጀምረው ማድረጋቸውን ቀጥለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ዩኤፋ ተመሳሳይ ባለቤት ላላቸው ክለቦች ፍቃድ ሰጠ ! የፕርሚየር ሊጉ አሸናፊ ማንችስተር ሲቲ በሚቀጥለው የውድድር አመት ከጂሮና ጋር በተመሳሳይ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ መወዳደር እንዲችሉ እንደተፈቀደላቸው ተገልጿል። በተጨማሪም ማንችስተር ዩናይትድ እና የፈረንሳዩ ክለብ ኒስ በቀጣይ የውድድር አመት በዩሮፓ ሊግ መወዳደር እንደሚችሉ የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር አሳውቋል። ክለቦቹ በአንድ ተቋም ባለቤትነት…
#Update
የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር ማንችስተር ሲቲ እና ጂሮና በሻምፒየንስ ሊግ እንዲሁም ማንችስተር ዩናይትድ እና ኒስ በዩሮፓ ሊግ እንዲወዳደሩ ፍቃድ ሰጥቷል።
ይሁን እንጂ የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር በክለቦቹ መካከል ክልከላዎችን ያስቀመጠ ሲሆን
- ማንችስተር ዩናይትድ እና ኒስ ከሐምሌ ወር እስከ ቀጣይ 2025 መስከረም ወር በቋሚነትም ሆነ በውሰት ዝውውሮችን ማድረግ አይችሉም።
- በተመሳሳይ ማንችስተር ሲቲ እና ጂሮና በቋሚነትም ሆነ በውሰት ዝውውሮችን ማድረግ እንደማይችሉ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር ማንችስተር ሲቲ እና ጂሮና በሻምፒየንስ ሊግ እንዲሁም ማንችስተር ዩናይትድ እና ኒስ በዩሮፓ ሊግ እንዲወዳደሩ ፍቃድ ሰጥቷል።
ይሁን እንጂ የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር በክለቦቹ መካከል ክልከላዎችን ያስቀመጠ ሲሆን
- ማንችስተር ዩናይትድ እና ኒስ ከሐምሌ ወር እስከ ቀጣይ 2025 መስከረም ወር በቋሚነትም ሆነ በውሰት ዝውውሮችን ማድረግ አይችሉም።
- በተመሳሳይ ማንችስተር ሲቲ እና ጂሮና በቋሚነትም ሆነ በውሰት ዝውውሮችን ማድረግ እንደማይችሉ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
አርሰናል ከቦሎኛ ጋር ለስምምነት መቃረቡ ተገለጸ ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ጣልያናዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ሪካርዶ ካላፊዮሪ ለማስፈረም ከቦሎኛ ጋር ለስምምነት መቃረባቸው ተገልጿል። መድፈኞቹ ከዚህ በፊት ተጨዋቹን እስከ 2029 በሚቆይ የአምስት አመት ኮንትራት ለማስፈረም በግል መስማማታቸው ይታወቃል። አርሰናል ክለቡ ጋር ጥሩ ንግግር ማድረጋቸው የተገለፀ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በቀጣይ…
#Update
አርሰናሎች ጣልያናዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ሪካርዶ ካላፊዮሪ ማስፈረም ከጣልያኑ ክለብ ቦሎኛ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
መድፈኞቹ ተጫዋቹን 38 ሚልዮን ፓውንድ በሚደርስ የዝውውር ሒሳብ ለማስፈረም ከቦሎኛ ጋር መስማማታቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ ከእረፍት በተመለሰ በኋላ ለክለቡ ቦሎኛ ሀላፊዎች አርሰናልን በመቀላቀል ህልሙን እንዲያሳካ እንዲለቁት ጥያቄ ማቅረቡ ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናሎች ጣልያናዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ሪካርዶ ካላፊዮሪ ማስፈረም ከጣልያኑ ክለብ ቦሎኛ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
መድፈኞቹ ተጫዋቹን 38 ሚልዮን ፓውንድ በሚደርስ የዝውውር ሒሳብ ለማስፈረም ከቦሎኛ ጋር መስማማታቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ ከእረፍት በተመለሰ በኋላ ለክለቡ ቦሎኛ ሀላፊዎች አርሰናልን በመቀላቀል ህልሙን እንዲያሳካ እንዲለቁት ጥያቄ ማቅረቡ ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe