#Tokyo🇪🇹
ድል ለ ሀገራችን ኢትዮጵያ !
ዛሬ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የ ሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ ።
ቀን 7:00 ላይ የ ሴቶች 1,500 ሜትር #ግማሽ ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ በ ርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።
ቀን 8:00 ላይ ደግሞ የ ሴቶች 3,000 ሜትር መሰናክል #ፍፃሜ ሲካሄድ መቅደስ አበበ እና ዘርፌ ወንድማገኝ ለ ሀገራችን ተጨማሪ ሜዳሊያ ለ ማስገኘት ይሮጣሉ ።
ድል ለሀገራችን !
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ድል ለ ሀገራችን ኢትዮጵያ !
ዛሬ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የ ሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ ።
ቀን 7:00 ላይ የ ሴቶች 1,500 ሜትር #ግማሽ ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ በ ርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።
ቀን 8:00 ላይ ደግሞ የ ሴቶች 3,000 ሜትር መሰናክል #ፍፃሜ ሲካሄድ መቅደስ አበበ እና ዘርፌ ወንድማገኝ ለ ሀገራችን ተጨማሪ ሜዳሊያ ለ ማስገኘት ይሮጣሉ ።
ድል ለሀገራችን !
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Tokyo🇪🇹
ድል ለ ሀገራችን ኢትዮጵያ !
ዛሬ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የ ሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ ።
ቀን 8:00 ላይ የ ወንዶች 1,500 ሜትር #ግማሽ_ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ታደሰ ለሚ እና ሳሙኤል አባተ በ ርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።
ድል ለሀገራችን !
ፎቶ :- ከ ግራ ወደ ቀኝ ታደሰ ለሚ እና ሳሙኤል አባተ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ድል ለ ሀገራችን ኢትዮጵያ !
ዛሬ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የ ሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ ።
ቀን 8:00 ላይ የ ወንዶች 1,500 ሜትር #ግማሽ_ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ታደሰ ለሚ እና ሳሙኤል አባተ በ ርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።
ድል ለሀገራችን !
ፎቶ :- ከ ግራ ወደ ቀኝ ታደሰ ለሚ እና ሳሙኤል አባተ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#QUIZ
1. ታላቁ ሩጫ ለስንተኛ ጊዜ ሊካሂድ ነዉ?
2. የ 2015ዓ.ም ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጲያ የውድድር መልዕክት ምንድን ነው?
3.የዘንድሮ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጲያ ተሳታፊ ስንት ነው?
4. የመነሻ መስመሮች ቀለም ምን ምን ናቸው?
🔴 ተወዳዳሪዎች ምላሻቸውን ከጥያቄው ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ( Comment ) ስር #ብቻ መላክ ይጠበቅባቸዋል።
🔴 ሁሉም መልሶች በአንድ ላይ መላክ ሲኖርባቸው #በተናጥል የሚመጡ ምላሾች ፣ #ግማሽ መልስ እንዲሁም #ኤዲት የተደረጉ መልሾች ተቀባይነት #አይኖራቸውም።
1. ታላቁ ሩጫ ለስንተኛ ጊዜ ሊካሂድ ነዉ?
2. የ 2015ዓ.ም ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጲያ የውድድር መልዕክት ምንድን ነው?
3.የዘንድሮ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጲያ ተሳታፊ ስንት ነው?
4. የመነሻ መስመሮች ቀለም ምን ምን ናቸው?
🔴 ተወዳዳሪዎች ምላሻቸውን ከጥያቄው ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ( Comment ) ስር #ብቻ መላክ ይጠበቅባቸዋል።
🔴 ሁሉም መልሶች በአንድ ላይ መላክ ሲኖርባቸው #በተናጥል የሚመጡ ምላሾች ፣ #ግማሽ መልስ እንዲሁም #ኤዲት የተደረጉ መልሾች ተቀባይነት #አይኖራቸውም።
#LaLiga 🇪🇸
በአሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ የሚመራው ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት በስምንተኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ከጂሮና ጋር ተጠባቂ ጨዋታውን ያደርጋል።
- ጂሮና ከሪያል ማድሪድ ጋር ካደረጓቸው የሊግ ጨዋታዎች #ግማሽ ያህሉን በአሸናፊነት መወጣት ችለዋል።
- በስፔን ላሊጋ ታሪክ ሎስ ብላንኮዎቹን በመቶኛ ሲሰላ የማሸነፍ እድሉ ከፍተኛ የሆነው ክለብ ጂሮና መሆን ችሏል።
- አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ በላሊጋው ከገጠሟቸው ሀያ ሰባት ክለቦች ሀያ ስድስቱን ማሸነፍ ሲችሉ ብቸኛ ማሸነፍ ያልቻሉት ክለብ ጂሮና ነው።
- ጂሮና በሊጉ ከሪያል ማድሪድ ጋር ስድስት ጊዜ የተገናኙ ሲሆን ሶስቱን አሸንፈው በአንዱ አቻ ተለያይተው በሁለቱ ተሸንፈዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ የሚመራው ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት በስምንተኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ከጂሮና ጋር ተጠባቂ ጨዋታውን ያደርጋል።
- ጂሮና ከሪያል ማድሪድ ጋር ካደረጓቸው የሊግ ጨዋታዎች #ግማሽ ያህሉን በአሸናፊነት መወጣት ችለዋል።
- በስፔን ላሊጋ ታሪክ ሎስ ብላንኮዎቹን በመቶኛ ሲሰላ የማሸነፍ እድሉ ከፍተኛ የሆነው ክለብ ጂሮና መሆን ችሏል።
- አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ በላሊጋው ከገጠሟቸው ሀያ ሰባት ክለቦች ሀያ ስድስቱን ማሸነፍ ሲችሉ ብቸኛ ማሸነፍ ያልቻሉት ክለብ ጂሮና ነው።
- ጂሮና በሊጉ ከሪያል ማድሪድ ጋር ስድስት ጊዜ የተገናኙ ሲሆን ሶስቱን አሸንፈው በአንዱ አቻ ተለያይተው በሁለቱ ተሸንፈዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#QUIZ
በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ የሚደረገውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ውድድር ጥያቄዎች አስቀድሞ ለመለሱ #ሁለት አሸናፊዎች ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የውድድሩ ቲሸርቶችን ይሸለማሉ።
1. በታላቁ ሩጫ የሚዘጋጀው የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ ውድድር ዘንድሮ ለስንተኛ ጊዜ ይካሄዳል?
2. የቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ ውድድር አምባሳደር ማን ናት?
🔴 ተወዳዳሪዎች ምላሻቸውን ከጥያቄው ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ( Comment ) ስር #ብቻ መላክ ይጠበቅባቸዋል።
🔴 ሁሉም መልሶች በአንድ ላይ መላክ ሲኖርባቸው #በተናጥል የሚመጡ ምላሾች ፣ #ግማሽ መልስ እንዲሁም #ኤዲት የተደረጉ መልሾች ተቀባይነት #አይኖራቸውም።
በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ የሚደረገውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ውድድር ጥያቄዎች አስቀድሞ ለመለሱ #ሁለት አሸናፊዎች ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የውድድሩ ቲሸርቶችን ይሸለማሉ።
1. በታላቁ ሩጫ የሚዘጋጀው የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ ውድድር ዘንድሮ ለስንተኛ ጊዜ ይካሄዳል?
2. የቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ ውድድር አምባሳደር ማን ናት?
🔴 ተወዳዳሪዎች ምላሻቸውን ከጥያቄው ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ( Comment ) ስር #ብቻ መላክ ይጠበቅባቸዋል።
🔴 ሁሉም መልሶች በአንድ ላይ መላክ ሲኖርባቸው #በተናጥል የሚመጡ ምላሾች ፣ #ግማሽ መልስ እንዲሁም #ኤዲት የተደረጉ መልሾች ተቀባይነት #አይኖራቸውም።
#QUIZ
በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ የሚደረገውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ውድድር ጥያቄዎች አስቀድሞ ለመለሱ #ሁለት አሸናፊዎች ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የውድድሩ ቲሸርቶችን ይሸለማሉ።
1. ባለፈው አመት የተሰበረው የኮርስ ሪከርድ ባለቤት ማን ናት?
2. የውድድሩ መነሻ እና መድረሻ የት ነው?
🔴 ተወዳዳሪዎች ምላሻቸውን ከጥያቄው ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ( Comment ) ስር #ብቻ መላክ ይጠበቅባቸዋል።
🔴 ሁሉም መልሶች በአንድ ላይ መላክ ሲኖርባቸው #በተናጥል የሚመጡ ምላሾች ፣ #ግማሽ መልስ እንዲሁም #ኤዲት የተደረጉ መልሾች ተቀባይነት #አይኖራቸውም።
በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ የሚደረገውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ውድድር ጥያቄዎች አስቀድሞ ለመለሱ #ሁለት አሸናፊዎች ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የውድድሩ ቲሸርቶችን ይሸለማሉ።
1. ባለፈው አመት የተሰበረው የኮርስ ሪከርድ ባለቤት ማን ናት?
2. የውድድሩ መነሻ እና መድረሻ የት ነው?
🔴 ተወዳዳሪዎች ምላሻቸውን ከጥያቄው ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ( Comment ) ስር #ብቻ መላክ ይጠበቅባቸዋል።
🔴 ሁሉም መልሶች በአንድ ላይ መላክ ሲኖርባቸው #በተናጥል የሚመጡ ምላሾች ፣ #ግማሽ መልስ እንዲሁም #ኤዲት የተደረጉ መልሾች ተቀባይነት #አይኖራቸውም።