TIKVAH-SPORT
258K subscribers
51.6K photos
1.48K videos
5 files
3.4K links
加入频道
#ኢትዮጵያ 🇪🇹

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ፣ በወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ፣ በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መካከል በሰኔ 1 ቀን በከተማዋ እንደ ስፖርት ያሉ ቱሪስቶች የመሳብ አቅም ያላቸውን እንቅስቃሴዎች በጋራ በማበልፅግ የስፖርት ቱሪዝምን እንዲስፋፋ ለመስራት የሶስትዮሽ ስምምነት እንደተደረገ ይታወሳል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው ፣ የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አብርሃም ታደሰ እና የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መስራች ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴ በተገኙበት ስምምነቱ ተካሂዶ ነበር።

ይህንንም መነሻ በማድረግ ላለፋት ሶስት ወራት ተቋርጦ የነበረው የእንጦጦ ፖርክ ሩጫ ከመስከረም ወር ጀምሮ እንደሚጀመር ይፋ ሆኗል።

ለዚህም ወርሀዊ ውድድር ምዝገባ የፊታችን ሰኞ ጠዋት 12 ሰአት ጀምሮ በኦንላይን ተወዳዳሪዎች መመዝገብ የሚችሉ ይሆናል።

መመዝገቢያ :- www.entotoparkrun.com

@tikvahethsport @kidusyoftahe
#TikvahImages🇪🇹

ሀገራዊ ስፖርታዊ ውድድሮች ላይ የሚነሱ ምስሎችን በፌስቡክ ፣ ኢንስታግራም እና ትዊተር ማህበራዊ ትስስር ገፆቻችን ያገኛሉ።

ትዊተር :- https://twitter.com/KYoftahe/status/1573354055623213056?t=pgVtvU_J0HAq5hD5hjD94Q&s=19

ፌስቡክ :- https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02VWnfunVPVimrRzJNsPyaGMWtLcsUsBXUw3bGVQ9LNzehz2NQwb2YYMwSyaG7EWBEl&id=100078710023164

ኢንስታግራም :- https://www.instagram.com/p/Ci4WBpXo9C-/?igshid=YmMyMTA2M2Y=

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
8 አዳዲስ፣  ማራኪ እና ልብ አንጠልጣይ ጨዋታዎች ከቤቲካ ፋስታ! ለፈጣን ጨዋታ ቤቲካ ፋስታ!

አሁኑኑ ለመጫወት  ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/3DyG2qq
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
🔊 ለ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ተፈታኞች መልካም ዜና 🥳

ባሎት አጭር ግዜ የተሳካ ጥናት
በፈተናው ከፍተኛ ዉጤት ለማስመዝገብ
ሁሉም የት/ት አይነቶች ከበቂ ማብራሪያ በ አንድ የያዘ
የረጅም ግዜ ልምድ ባላቸዉ ብቁ መምህራን የተዘጋጀ
መተግበሪያውን በስልኮ በቀላሉ ከ playstore ያዉርዱ👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam

ቴሌ ግራም ቻናላችንን ይቀላቀላሉ https://yangx.top/+lyPp2lqLL9wzNDRk

መተግበሪያውን ለመጠቀም የሚያስችል መመርያ ዩትዩብ ቻናላችን ላይ ያገኛሉ https://youtu.be/wEAOVVSM8PM
ከሴካፋ ውድድር አንድ ሀገር ራሷን አገለለች !

በቀጣይ ሳምንት በሀገራችን አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር #ሩዋንዳ በውድድሩ #እንደማትሳተፍ ተገልጿል።

የሩዋንዳ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን እስከ አሁን ዝግጅት አለመጀመራቸው ሲገለፅ ለውድድሩ ወደ ኢትዮጵያ #እንደማይመጡ ታውቋል።

ሩዋንሳ በምድብ ሁለት ከዩጋንዳ ፣ ብሩንዲ ፣ ጅቡቲ እና ሱዳን ጋር ተደልድላ እንደነበረ ይታወቃል።

የሴካፋ ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚደረግ ሲሆን ተጨማሪ አንድ ሀገር በውድድሩ የመሳተፏ ነገር #አጣብቂኝ ውስጥ ሲገኝ ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የሚረዳው ውድድር #በስምንት ሀገራት እንደሚደረግ ይጠበቃል።

ለመጨረሻ ጊዜ የተካሄደው ከሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር #ሩዋንዳ ስታዘጋጅ #በስምንት ሀገራት መካከል መደረጉ የሚታወስ ነው።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ከሴካፋ ውድድር አንድ ሀገር ራሷን አገለለች ! በቀጣይ ሳምንት በሀገራችን አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር #ሩዋንዳ በውድድሩ #እንደማትሳተፍ ተገልጿል። የሩዋንዳ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን እስከ አሁን ዝግጅት አለመጀመራቸው ሲገለፅ ለውድድሩ ወደ ኢትዮጵያ #እንደማይመጡ ታውቋል። ሩዋንሳ በምድብ ሁለት ከዩጋንዳ ፣ ብሩንዲ ፣ ጅቡቲ እና ሱዳን ጋር ተደልድላ እንደነበረ…
ኤርትራ ራሷን ከሴካፋ ውድድር አግልላለች !

ከ 17ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ከኢትዮጵያ ጋር በአንድ ምድብ የተደለደለችው #ኤርትራ በውድድሩ እንደማትሳተፍ በደብዳቤ አሳውቃለች።

በምድብ አንድ ከአዘጋጇ ሀገር ኢትዮጵያ ፣ ታንዛኒያ ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን ጋር ተደልድላ የነበረችው ኤርትራ ለአወዳዳሪው አካል ውሳኔዋን ማሳወቋ ተረጋግጧል።

የሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር ከመስከረም 20 እስከ ጥቅምት 9/2015 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም #በስምንት ሀገራት መካከል የሚደረግ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#Results

በትላንትናው ዕለት የተደረጉ የአውሮፓ ኔሽን ሊግ ጨዋታዎች ውጤት ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።

ሰፔን በሜዳዋ ስትሸነፍ ዩክሬን ፣ ፖርቹጋል እና ሰርቢያ ተጋጣሚዎቻቸውን ማሸነፍ ችለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ለቡድናችን ያለን ፍቅር በምንለብሰው ማልያ ይገለፃል ፣ ማልያችን መለያችን !

ዋናው የስፖርት አልባሳት ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለቦች ጋር አብሮ የሚሰራ ሲሆን ለትላልቅ ክለቦች ፣ ተጫዋቾች እንዲሁም ደጋፊዎች ማልያዎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ አምርቶ የማቅረብ ልምድ አለው።

📞 ይደውሉ :- 📱0910851535   
                      📱0901138283

ቻናላችን :-  https://yangx.top/wanawsportwear
📌 አድራሻ ፦ ገርጂ መብራት ሃይል የካቲት ወረቀት ፊትለፊት

ኑ አብረን በጋራ እንስራ !
ከ Wanaw ጋር ወደፊት........
ኤርሊንግ ሀላንድ በኮከብነቱ ቀጥሏል !

ኖርዌያዊው የማንችስተር ሲቲ የፊት መስመር አጥቂ ኤርሊንግ ሀላንድ በግብ አስቆጣሪነቱ ሲቀጥል ለሀገሩ ኖርዌይ ሀያ አንደኛ ጎሉን ከመረብ አሳርፏል።

ኤርሊንግ ሀላንድ ያለው ሪከርድ ምን ይመስላል ?

1. ሳልዝበርግ :- በ 27 ጨዋታዎች ላይ 29 ጎሎች

2. ቦርስያ ዶርትመንድ :- በ 89 ጨዋታዎች ላይ 86 ጎሎች

3. ማንችስተር ሲቲ :- በ 10 ጨዋታዎች ላይ 14 ጎሎች

4.ኖርዌይ :- በ 22 ጨዋታዎች ላይ 21 ጎሎችን በድምሩ ማስቆጠር ችሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#AddisAbabaCitycup

አስራ ስድስተኛው የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ውድድር በዛሬው ዕለት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በሚደረጉ መርሐ ግብሮች ፍፃሜውን የሚያገኝ ይሆናል።

በአሰልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ እየተመሩ ወጣት ቡድኑን በውድድሩ ይዘው የቀረቡት #ፈረሰኞቹ ለዋንጫው ከ #መቻል ጋር ከቀኑ 10:00 ጀምሮ ይፋለማሉ።

ለሶስተኛ ደረጃ በሚደረግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ጋር ከቀኑ 7:00 ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሪያል ማድሪድ የወሩ ምርጥ ተጫዋች ማን ይሆናል ?

የስፔን ላሊጋን በአንደኝነት እየመሩ የሚገኙት ሪያል ማድሪዶች የክለባቸውን የወርሀ መስከረም ምርጥ ተጫዋች እጩዎች ይፋ አድርገዋል ።

ይህንንም ተከትሎ ቫልቬርዲ ፣ ሮድሪጎ፣ ቾአሜኒ ፣ ሉካ ሞድሪች እና ቪንሰስ ጁኒየር የክለቡ ምርጥ እጩ ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ ተጫዋቾች ናቸው ።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ኢትዮጵያ ቡና 1 - 0 ለገጣፎ ለገዳዲ

አብድልሀፊዝ ቶፊቅ

@tikvahethsport @kidusyoftahe