TIKVAH-SPORT
258K subscribers
51.7K photos
1.48K videos
5 files
3.41K links
加入频道
የ ዋልያዎቹ አዲስ ማልያ ይፋ ሆነ !

የ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ UMBRO የ ትጥቅ አምራች ጋር በመሆን ያስመጣውን አዲስ ማልያ ከ ደቂቃዎች በፊት በ ጁፒተር ሆቴል አስተዋውቋል ።

የ ሉሲዎቹ እና ዋልያዎቹ ተጫዋቾች በ ስፍራው በመገኘት አዲሱን ማልያን ማስተዋወቅ ችለዋል ።

ብሔራዊ ቡድናችን የሚለብሳቸው የተጫዋቾች እና ግብ ጠባቂ መለያዎች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሩዋንዳ 0 - 4 ኢትዮጵያ
ረድኤት አስረሳኸኝ
አረጋሽ ካልሳ
ቱሪስት ለማ

*ከ 20 ዓመት በታች የ አለም ዋንጫ ማጣርያ

@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተጠናቀቀ | ሩዋንዳ 0 - 4 ኢትዮጵያ
ረድኤት አስረሳኸኝ
አረጋሽ ካልሳ
ቱሪስት ለማ

Photo :- Ethiopian Football Federation

*ከ 20 ዓመት በታች የ አለም ዋንጫ ማጣርያ

@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዋልያዎቹ ወደ ባህር ዳር መቼ ይጓዛሉ ?

የ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ ደቡብ አፍሪካ አቻቸው ጋር ላለባቸው የ አለም ዋንጫ የ ምድቡ ሶስተኛ ጨዋታ ዝግጅታቸውን በ ባህር ዳር እንደሚያደርጉ ይታወሳል ።

ዋልያዎቹ በነገው ዕለት አመሻሻ ወደ ባህር ዳር በ ማቅናት ዝግጅታቸውን ማድረግ እንደሚጀምሩ ለማወቅ ተችሏል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
ባርሴሎና አሰልጣኙ የ ጨዋታ ቅጣት ተላለፈበት !

የ ካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ዋና አሰልጣኝ ሮናልድ ኩማን ከ ካዲዝ ጋር የተመለከተውን ቀይ ካርድ ተከትሎ ለ ሁለት ጨዋታዎች ቡድኑን እንደማይመሩ ተገልጿል ።

ይህንንም ተከትሎ ሮናልድ ኩማን ከ ሌቫንቴ እና አትሌቲኮ ማድሪድ ጋር በሚያደርጉት ቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች ቡድናቸውን በ አሰልጣኝ ቦታ ላይ አይመሩም ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ለ ጋርድዮላ ከፍተኛ አክብሮት አለኝ "

በ ሳምንቱ ከሚጠበቁ የ እንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብሮች መካከል የ ሊጉ መሪ ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ የሚያደርጉት የ #ነገ ጨዋታ ተጠቃሹ ነው ።

ከ ጨዋታው አስቀድሞ አስተያየታቸውን ለ ጋዜጠኞች የሰጡት ቶማስ ቱሄል አክብሮታቸውን ለ ፔፕ ጋርድዮላ ገልፀዋል ።

" ለ ፔፕ ከፍተኛ አክብሮት አለኝ ፣ በ አሰልጣኝነት ጉዞ ከ መጀመሪያዋ ቀን አንስቶ በ ባርሴሎና ፣ ባየር ሙኒክ እና ማንቸስተር ሲቲ ለ ፈጠረው ትልቅ ተፅዕኖ ትልቅ አክብሮት አለኝ " ሲል ቶማስ ቱሄል ሀሳባቸውን ሰጥተዋል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ዳኒ አልቬስ ከ ክለቡ ጋር ተለያየ ! ብራዚላዊው የ ቀድሞው የ ባርሴሎና ስኬታማ የ ቀኝ መስመር ተጫዋች ዳኒ አልቬስ ከ አሁኑ ክለቡ ጋር መለያየቱ ተገልጿል ። በ ሀገሩ ብራዚል ለ ሳኦ ፖሎ እየተጫወተ የሚገኘው ዳኒ አልቬስ የ ደሞዝ ክፍያው መዘይገቱን ተከትሎ ክለቡን መልቀቁ ይፋ ሆኗል ። @tikvahethsport @kidusyoftahe
ዳኒ አልቬስ በዚህ አመት አይጫወትም !

በ ባርሴሎና ቤት በርካታ ድሎችን ያጣጣመው ብራዚላዊው የ ቀኝ መስመር ተጫዋች ዳኒ አልቬስ ደሞዝ በ ወቅቱ ሳይከፈለው በ መቅረቱ ከ ሳኦ ፖሎ ክለብ ጋር መለያየቱ ይታወሳል ።

ስሙ ከ በርካታ ክለቦች ጋር ሲያያዝ ቢቆይም ዳኒ አልቬስ የ ውድድር ዓመቱን ለየትኛውም ክለብ እንደማይፈርም ይፋ አድርጓል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተጠባቂ የዛሬ መርሐ ግብሮች !

8:30 ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ

8:30 ማንችስተር ዩናይትድ ከ አስቶን ቪላ

10:00 ስፔዚያ ከ ኤሲ ሚላን

1:00 ኢንተር ሚላን ከ አታላንታ

1:30 ብሬንትፎርድ ከ ሊቨርፑል

4:00 ፒኤስጂ ከ ሞንትፔሊዬ

4:00 ሪያል ማድሪድ ከ ቪያሪያል

@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup

15ኛው የ አዲስ ከተማ ከተማ ዋንጫ በ ዛሬው ዕለት በ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በ ድምቀት ይጀመራል ።

በ መክፈቻ ጨዋታ ከ ምድብ አንድ ወደ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ያደጉት አዲስ አበባ ከተማ እና መከላከያ በ 8:00 ሰዓት የ መጀመሪያ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ ።

በዚህ ሲቲ ካፕ ውድድር ሁለቱም ክለቦች በሚኖራቸው ተሳትፎ ለ 2014 ዓ.ም ለሚጠብቃቸው የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አቋማቸውን እንደሚለኩበት ይጠበቃል ።

በ ሁለተኛ ጨዋታ በ 10:00 ሰዐት በ ምድብ አንድ የተደለደሉት ኢትዮጵያ ቡና እና ጅማ አባጁፋር ይጫወታሉ ።

#AAFF

@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup

15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ በ መክፈቻ ዝግጅት ታጅቦ ሊጀመር ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ቀርተውታል ።

ጨዋታው የሚደረግበት የ አበበ ቢቂላ ስታዲየም አሁናዊ ገፅታ በ ምስሉ ላይ አጋርተንዎታል ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ጨዋታ አሰላለፍ !

United XI vs Villa: De Gea; Wan-Bissaka, Maguire, Varane, Shaw; McTominay, Fred, Fernandes; Pogba, Greenwood, Ronaldo

ChelseaXI : Mendy; James, Azpilicueta, Christensen, Rudiger, Alonso; Kante, Jorginho, Kovacic; Lukaku, Werner.

Man City XI | Ederson, Walker, Dias (C), Laporte, Cancelo, Rodrigo, De Bruyne, Bernardo, Foden, Jesus, Grealish.

@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup

15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ደማቅ የ መክፈቻ ስነ - ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል ።

የ መክፈቻ ጨዋታቸውን የሚያካሂዱት አዲስ አበባ ከተማ እና መከላከያ ወደ ሜዳ በመግባት እየሟሟቁ ይገኛሉ ።

@tikvahethsport @kidusyoftahe