የ ዋልያዎቹ አዲስ ማልያ ይፋ ሆነ !
የ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ UMBRO የ ትጥቅ አምራች ጋር በመሆን ያስመጣውን አዲስ ማልያ ከ ደቂቃዎች በፊት በ ጁፒተር ሆቴል አስተዋውቋል ።
የ ሉሲዎቹ እና ዋልያዎቹ ተጫዋቾች በ ስፍራው በመገኘት አዲሱን ማልያን ማስተዋወቅ ችለዋል ።
ብሔራዊ ቡድናችን የሚለብሳቸው የተጫዋቾች እና ግብ ጠባቂ መለያዎች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ UMBRO የ ትጥቅ አምራች ጋር በመሆን ያስመጣውን አዲስ ማልያ ከ ደቂቃዎች በፊት በ ጁፒተር ሆቴል አስተዋውቋል ።
የ ሉሲዎቹ እና ዋልያዎቹ ተጫዋቾች በ ስፍራው በመገኘት አዲሱን ማልያን ማስተዋወቅ ችለዋል ።
ብሔራዊ ቡድናችን የሚለብሳቸው የተጫዋቾች እና ግብ ጠባቂ መለያዎች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሩዋንዳ 0 - 4 ኢትዮጵያ
⚽ ⚽ ረድኤት አስረሳኸኝ
⚽ አረጋሽ ካልሳ
⚽ ቱሪስት ለማ
*ከ 20 ዓመት በታች የ አለም ዋንጫ ማጣርያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
⚽ ⚽ ረድኤት አስረሳኸኝ
⚽ አረጋሽ ካልሳ
⚽ ቱሪስት ለማ
*ከ 20 ዓመት በታች የ አለም ዋንጫ ማጣርያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተጠናቀቀ | ሩዋንዳ 0 - 4 ኢትዮጵያ
⚽ ⚽ ረድኤት አስረሳኸኝ
⚽ አረጋሽ ካልሳ
⚽ ቱሪስት ለማ
Photo :- Ethiopian Football Federation
*ከ 20 ዓመት በታች የ አለም ዋንጫ ማጣርያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
⚽ ⚽ ረድኤት አስረሳኸኝ
⚽ አረጋሽ ካልሳ
⚽ ቱሪስት ለማ
Photo :- Ethiopian Football Federation
*ከ 20 ዓመት በታች የ አለም ዋንጫ ማጣርያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዋልያዎቹ ወደ ባህር ዳር መቼ ይጓዛሉ ?
የ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ ደቡብ አፍሪካ አቻቸው ጋር ላለባቸው የ አለም ዋንጫ የ ምድቡ ሶስተኛ ጨዋታ ዝግጅታቸውን በ ባህር ዳር እንደሚያደርጉ ይታወሳል ።
ዋልያዎቹ በነገው ዕለት አመሻሻ ወደ ባህር ዳር በ ማቅናት ዝግጅታቸውን ማድረግ እንደሚጀምሩ ለማወቅ ተችሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ ደቡብ አፍሪካ አቻቸው ጋር ላለባቸው የ አለም ዋንጫ የ ምድቡ ሶስተኛ ጨዋታ ዝግጅታቸውን በ ባህር ዳር እንደሚያደርጉ ይታወሳል ።
ዋልያዎቹ በነገው ዕለት አመሻሻ ወደ ባህር ዳር በ ማቅናት ዝግጅታቸውን ማድረግ እንደሚጀምሩ ለማወቅ ተችሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ባርሴሎና አሰልጣኙ የ ጨዋታ ቅጣት ተላለፈበት !
የ ካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ዋና አሰልጣኝ ሮናልድ ኩማን ከ ካዲዝ ጋር የተመለከተውን ቀይ ካርድ ተከትሎ ለ ሁለት ጨዋታዎች ቡድኑን እንደማይመሩ ተገልጿል ።
ይህንንም ተከትሎ ሮናልድ ኩማን ከ ሌቫንቴ እና አትሌቲኮ ማድሪድ ጋር በሚያደርጉት ቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች ቡድናቸውን በ አሰልጣኝ ቦታ ላይ አይመሩም ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ዋና አሰልጣኝ ሮናልድ ኩማን ከ ካዲዝ ጋር የተመለከተውን ቀይ ካርድ ተከትሎ ለ ሁለት ጨዋታዎች ቡድኑን እንደማይመሩ ተገልጿል ።
ይህንንም ተከትሎ ሮናልድ ኩማን ከ ሌቫንቴ እና አትሌቲኮ ማድሪድ ጋር በሚያደርጉት ቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች ቡድናቸውን በ አሰልጣኝ ቦታ ላይ አይመሩም ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ለ ጋርድዮላ ከፍተኛ አክብሮት አለኝ "
በ ሳምንቱ ከሚጠበቁ የ እንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብሮች መካከል የ ሊጉ መሪ ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ የሚያደርጉት የ #ነገ ጨዋታ ተጠቃሹ ነው ።
ከ ጨዋታው አስቀድሞ አስተያየታቸውን ለ ጋዜጠኞች የሰጡት ቶማስ ቱሄል አክብሮታቸውን ለ ፔፕ ጋርድዮላ ገልፀዋል ።
" ለ ፔፕ ከፍተኛ አክብሮት አለኝ ፣ በ አሰልጣኝነት ጉዞ ከ መጀመሪያዋ ቀን አንስቶ በ ባርሴሎና ፣ ባየር ሙኒክ እና ማንቸስተር ሲቲ ለ ፈጠረው ትልቅ ተፅዕኖ ትልቅ አክብሮት አለኝ " ሲል ቶማስ ቱሄል ሀሳባቸውን ሰጥተዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ ሳምንቱ ከሚጠበቁ የ እንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብሮች መካከል የ ሊጉ መሪ ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ የሚያደርጉት የ #ነገ ጨዋታ ተጠቃሹ ነው ።
ከ ጨዋታው አስቀድሞ አስተያየታቸውን ለ ጋዜጠኞች የሰጡት ቶማስ ቱሄል አክብሮታቸውን ለ ፔፕ ጋርድዮላ ገልፀዋል ።
" ለ ፔፕ ከፍተኛ አክብሮት አለኝ ፣ በ አሰልጣኝነት ጉዞ ከ መጀመሪያዋ ቀን አንስቶ በ ባርሴሎና ፣ ባየር ሙኒክ እና ማንቸስተር ሲቲ ለ ፈጠረው ትልቅ ተፅዕኖ ትልቅ አክብሮት አለኝ " ሲል ቶማስ ቱሄል ሀሳባቸውን ሰጥተዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ዳኒ አልቬስ ከ ክለቡ ጋር ተለያየ ! ብራዚላዊው የ ቀድሞው የ ባርሴሎና ስኬታማ የ ቀኝ መስመር ተጫዋች ዳኒ አልቬስ ከ አሁኑ ክለቡ ጋር መለያየቱ ተገልጿል ። በ ሀገሩ ብራዚል ለ ሳኦ ፖሎ እየተጫወተ የሚገኘው ዳኒ አልቬስ የ ደሞዝ ክፍያው መዘይገቱን ተከትሎ ክለቡን መልቀቁ ይፋ ሆኗል ። @tikvahethsport @kidusyoftahe
ዳኒ አልቬስ በዚህ አመት አይጫወትም !
በ ባርሴሎና ቤት በርካታ ድሎችን ያጣጣመው ብራዚላዊው የ ቀኝ መስመር ተጫዋች ዳኒ አልቬስ ደሞዝ በ ወቅቱ ሳይከፈለው በ መቅረቱ ከ ሳኦ ፖሎ ክለብ ጋር መለያየቱ ይታወሳል ።
ስሙ ከ በርካታ ክለቦች ጋር ሲያያዝ ቢቆይም ዳኒ አልቬስ የ ውድድር ዓመቱን ለየትኛውም ክለብ እንደማይፈርም ይፋ አድርጓል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ ባርሴሎና ቤት በርካታ ድሎችን ያጣጣመው ብራዚላዊው የ ቀኝ መስመር ተጫዋች ዳኒ አልቬስ ደሞዝ በ ወቅቱ ሳይከፈለው በ መቅረቱ ከ ሳኦ ፖሎ ክለብ ጋር መለያየቱ ይታወሳል ።
ስሙ ከ በርካታ ክለቦች ጋር ሲያያዝ ቢቆይም ዳኒ አልቬስ የ ውድድር ዓመቱን ለየትኛውም ክለብ እንደማይፈርም ይፋ አድርጓል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተጠባቂ የዛሬ መርሐ ግብሮች !
8:30 ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ
8:30 ማንችስተር ዩናይትድ ከ አስቶን ቪላ
10:00 ስፔዚያ ከ ኤሲ ሚላን
1:00 ኢንተር ሚላን ከ አታላንታ
1:30 ብሬንትፎርድ ከ ሊቨርፑል
4:00 ፒኤስጂ ከ ሞንትፔሊዬ
4:00 ሪያል ማድሪድ ከ ቪያሪያል
@tikvahethsport @kidusyoftahe
8:30 ቼልሲ ከ ማንችስተር ሲቲ
8:30 ማንችስተር ዩናይትድ ከ አስቶን ቪላ
10:00 ስፔዚያ ከ ኤሲ ሚላን
1:00 ኢንተር ሚላን ከ አታላንታ
1:30 ብሬንትፎርድ ከ ሊቨርፑል
4:00 ፒኤስጂ ከ ሞንትፔሊዬ
4:00 ሪያል ማድሪድ ከ ቪያሪያል
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ ከተማ ከተማ ዋንጫ በ ዛሬው ዕለት በ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በ ድምቀት ይጀመራል ።
በ መክፈቻ ጨዋታ ከ ምድብ አንድ ወደ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ያደጉት አዲስ አበባ ከተማ እና መከላከያ በ 8:00 ሰዓት የ መጀመሪያ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ ።
በዚህ ሲቲ ካፕ ውድድር ሁለቱም ክለቦች በሚኖራቸው ተሳትፎ ለ 2014 ዓ.ም ለሚጠብቃቸው የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አቋማቸውን እንደሚለኩበት ይጠበቃል ።
በ ሁለተኛ ጨዋታ በ 10:00 ሰዐት በ ምድብ አንድ የተደለደሉት ኢትዮጵያ ቡና እና ጅማ አባጁፋር ይጫወታሉ ።
#AAFF
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ ከተማ ከተማ ዋንጫ በ ዛሬው ዕለት በ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በ ድምቀት ይጀመራል ።
በ መክፈቻ ጨዋታ ከ ምድብ አንድ ወደ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ያደጉት አዲስ አበባ ከተማ እና መከላከያ በ 8:00 ሰዓት የ መጀመሪያ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ ።
በዚህ ሲቲ ካፕ ውድድር ሁለቱም ክለቦች በሚኖራቸው ተሳትፎ ለ 2014 ዓ.ም ለሚጠብቃቸው የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አቋማቸውን እንደሚለኩበት ይጠበቃል ።
በ ሁለተኛ ጨዋታ በ 10:00 ሰዐት በ ምድብ አንድ የተደለደሉት ኢትዮጵያ ቡና እና ጅማ አባጁፋር ይጫወታሉ ።
#AAFF
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ በ መክፈቻ ዝግጅት ታጅቦ ሊጀመር ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ቀርተውታል ።
ጨዋታው የሚደረግበት የ አበበ ቢቂላ ስታዲየም አሁናዊ ገፅታ በ ምስሉ ላይ አጋርተንዎታል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ በ መክፈቻ ዝግጅት ታጅቦ ሊጀመር ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ቀርተውታል ።
ጨዋታው የሚደረግበት የ አበበ ቢቂላ ስታዲየም አሁናዊ ገፅታ በ ምስሉ ላይ አጋርተንዎታል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ጨዋታ አሰላለፍ !
United XI vs Villa: De Gea; Wan-Bissaka, Maguire, Varane, Shaw; McTominay, Fred, Fernandes; Pogba, Greenwood, Ronaldo
ChelseaXI : Mendy; James, Azpilicueta, Christensen, Rudiger, Alonso; Kante, Jorginho, Kovacic; Lukaku, Werner.
Man City XI | Ederson, Walker, Dias (C), Laporte, Cancelo, Rodrigo, De Bruyne, Bernardo, Foden, Jesus, Grealish.
@tikvahethsport @kidusyoftahe
United XI vs Villa: De Gea; Wan-Bissaka, Maguire, Varane, Shaw; McTominay, Fred, Fernandes; Pogba, Greenwood, Ronaldo
ChelseaXI : Mendy; James, Azpilicueta, Christensen, Rudiger, Alonso; Kante, Jorginho, Kovacic; Lukaku, Werner.
Man City XI | Ederson, Walker, Dias (C), Laporte, Cancelo, Rodrigo, De Bruyne, Bernardo, Foden, Jesus, Grealish.
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ደማቅ የ መክፈቻ ስነ - ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል ።
የ መክፈቻ ጨዋታቸውን የሚያካሂዱት አዲስ አበባ ከተማ እና መከላከያ ወደ ሜዳ በመግባት እየሟሟቁ ይገኛሉ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በ ደማቅ የ መክፈቻ ስነ - ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል ።
የ መክፈቻ ጨዋታቸውን የሚያካሂዱት አዲስ አበባ ከተማ እና መከላከያ ወደ ሜዳ በመግባት እየሟሟቁ ይገኛሉ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe