2023 SY20 የተሰኘው አስትሮይድ በ18 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች ግኝትነት ተመዘገበ።
በኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ የማኅበረሰብ አቀፍ ሳይንስ ፕሮጀክት ሥር የሚገኘው የኢትዮ-አስቴሮይድ አዳኞች ክለብ አዲስ 2023 SY20 የተባለ የምልምል አስቴሮይድ ግኝት ማግኘቱን ይፋ አድርጓል።
ይኸው ግኝት 18 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የአስትሮይዱን እንቅስቃሴ ከዓመት በፊት በማስተዋል ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን ከቀናት በፊት የዓለም አቀፉ የሥነ-ፈለካዊ ፍለጋ ትብብር ( IASC ) ግኝቱን አጽድቋል።
ይህም በኢትዮጵያውያን ዜጋ ሳይንቲስቶች የተገኘ የመጀመሪያው የአስትሮይድ ግኝት ያደርገዋል ተብሏል።
ምልምል አስቴሮይዱ ሊገኝ የቻለው በPan-STARRS የሕዋ ምልከታ ጣቢያ በተነሱ ምስሎች ሲሆን ፤ ተማሪዎቹ እነዚህን ምስሎች በመጠቀም እና ልየታ በማካሄድ ይህን ምልምል ምልምል አስቴሮይድ ሊያገኙ ችለዋል ሲል የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ ለቲክቫህ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
ይህ ፕሮግራም በዓለም አቀፉ የሥነፈለካዊ ፍለጋ ትብብር ( IASC ) የፓን-አፍሪካን የአስቴሮይድ ፍለጋ ንቅናቄ አማካኝነት የሚተገበር ነው።
በሌሎች አፍሪካ ሀገራት የሚገኙ ወጣቶችም በግልም ይሁን በጋራ ተመሳሳይ የአስትሮይድ ፍለጋ ፕሮጀክቱ ላይ ተሳታፊ ሲሆኑ ከአንድ በላይ ያስመዘገቡም እንደሚገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
@TikvahethMagazine
በኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ የማኅበረሰብ አቀፍ ሳይንስ ፕሮጀክት ሥር የሚገኘው የኢትዮ-አስቴሮይድ አዳኞች ክለብ አዲስ 2023 SY20 የተባለ የምልምል አስቴሮይድ ግኝት ማግኘቱን ይፋ አድርጓል።
ይኸው ግኝት 18 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የአስትሮይዱን እንቅስቃሴ ከዓመት በፊት በማስተዋል ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን ከቀናት በፊት የዓለም አቀፉ የሥነ-ፈለካዊ ፍለጋ ትብብር ( IASC ) ግኝቱን አጽድቋል።
ይህም በኢትዮጵያውያን ዜጋ ሳይንቲስቶች የተገኘ የመጀመሪያው የአስትሮይድ ግኝት ያደርገዋል ተብሏል።
ምልምል አስቴሮይዱ ሊገኝ የቻለው በPan-STARRS የሕዋ ምልከታ ጣቢያ በተነሱ ምስሎች ሲሆን ፤ ተማሪዎቹ እነዚህን ምስሎች በመጠቀም እና ልየታ በማካሄድ ይህን ምልምል ምልምል አስቴሮይድ ሊያገኙ ችለዋል ሲል የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ ለቲክቫህ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
ይህ ፕሮግራም በዓለም አቀፉ የሥነፈለካዊ ፍለጋ ትብብር ( IASC ) የፓን-አፍሪካን የአስቴሮይድ ፍለጋ ንቅናቄ አማካኝነት የሚተገበር ነው።
በሌሎች አፍሪካ ሀገራት የሚገኙ ወጣቶችም በግልም ይሁን በጋራ ተመሳሳይ የአስትሮይድ ፍለጋ ፕሮጀክቱ ላይ ተሳታፊ ሲሆኑ ከአንድ በላይ ያስመዘገቡም እንደሚገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
@TikvahethMagazine
𝐍𝐞𝐰 𝐓𝐫𝐚𝐢𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐏𝐫𝐨𝐠𝐫𝐚𝐦 𝐀𝐧𝐧𝐨𝐮𝐧𝐜𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭 📣📣📣
"National Customs Procedure" Second Round Training
For More Information join our channel @EFFSAAtrainingcenter
and Registration,
📱 +251 903 182525
📞 +251 115 589045
📍 Kazanchis, Nigist Towers Hotel and Apartments, 4th floor (In front of Elilly Hotel)
"National Customs Procedure" Second Round Training
For More Information join our channel @EFFSAAtrainingcenter
and Registration,
📱 +251 903 182525
📞 +251 115 589045
📍 Kazanchis, Nigist Towers Hotel and Apartments, 4th floor (In front of Elilly Hotel)
TIKVAH-MAGAZINE
ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከ1ሚሊዮን በላይ ፍልሰተኞችን እያስተናገደች ትገኛለች። ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከ1ሚሊዮን ሰባ አንድ ሺ በላይ ፍልሰተኞችንና ጥገኝነት ጠያቂዎችን እያስተናገደች ያለች መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛው የሥደተኞች ኮሚሽን (UNHCR) ቁጥራዊ መረጃዎች ያሳያሉ። ከዚህ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች እና ህጻናት መሆናቸው ሲገለጽ 54 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ እድሜያቸው 0-…
#Update
° "ኤርትራውያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ለእስርና እንግልት እየተዳረጉ ነው በሚል የሚሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም" - የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛው የሥደተኞች ኮሚሽን (UNHCR) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ትግራይና አፋር ክልል በኩል ከኤርትራ የሚገቡ ስደተኞች ጥበቃ እና ከለላ ያስፈልጋቸዋል ሲል በሪፖርቱ ጠቅሶ እንደነበር ይታወሳል።
ቢቢሲ በሰራው ዘገባም በአዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች መጠነ ሰፊ እስራት እየተፈጸመባቸው ፖሊስ የሚወስደው ርምጃ እየተጠናከረ መምጣቱን ዘግቦ ነበር።
ይህን ተከትሎም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት በጉዳዩ ላይ ከደቂቃዎች በፊት መግለጫ አውጥቷል።
አገልግሎቱ በመግለጫው፥ የሚዲያዎቹን ዘገባ ተከትሎ አደረኩት ባለው ማጣራት፣ ሕጋዊ የስደተኝነት ዕውቅና ኖሯቸው ለእስርና እንግልት የተዳረጉ ስደተኞች በሀገሪቱ አለመኖራቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
በዚህም በሀገሪቱ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ላይ ያነጣጠረ የዘፈቀደ እስርና እንግልት እየተከናወነ ነው በሚል በሀገር ውስጥና በውጭ ሚዲያ አውታሮች የተሰሩ ዘገባዎችን ተቋሙ "መሠረተ ቢስ" ሲል አጣጥሎታል።
አክሎም፥ ስደተኞች የሀገሪቱን ሕግና ሥርዓት ጥሰው ለእስር የተዳረጉበት ሁኔታ የሚኖር ከሆነ፣ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት የሚከታተለው ይሆናል ሲል አክሎ ገልጿል፡፡
በተጨማሪም የስደተኞች ምዝገባ ቆሟል በሚል ሚዲያው የሚያሰራጨው መረጃም ከእውነት የራቀ ነው ያለው አገልግሎቱ፥ "የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የስደተኝነት መስፈርትን ለሚያሟሉ አካላት ምንም ልዩነት ሳያደርግ የምዝገባ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፤ እየሰጠም ይገኛል" ብሏል፡፡
የወሳኝ ኩነት ምዝገባና የምስክር ወረቀት አገልግሎትን ጨምሮ የስደተኝነት መታወቂያ የመስጠት ተግባር ከበፊቱ በተጠናከረና በተደራጀ መልኩ እየተከናወነ መሆኑንም ተቋሙ ገልጿል።
ኢትዮጵያ ከ26 ሀገራት ከለላና ጥበቃ ፈልገው ለመጡ ከ1.1 ሚሊዮን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ከለላና ጥበቃ እየሰጠች ትገኛለች፡፡ ከነዚህ ውስጥ አብዛኛውን ቁጥር የሚይዙት ከጎረቤት ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ሱዳንና ኤርትራ የሚመጡ ስደተኞች ናቸው፡፡
#Ethiopia
#Eritrea
#Refugees
@TikvahethMagazine
° "ኤርትራውያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ለእስርና እንግልት እየተዳረጉ ነው በሚል የሚሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም" - የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛው የሥደተኞች ኮሚሽን (UNHCR) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ትግራይና አፋር ክልል በኩል ከኤርትራ የሚገቡ ስደተኞች ጥበቃ እና ከለላ ያስፈልጋቸዋል ሲል በሪፖርቱ ጠቅሶ እንደነበር ይታወሳል።
ቢቢሲ በሰራው ዘገባም በአዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች መጠነ ሰፊ እስራት እየተፈጸመባቸው ፖሊስ የሚወስደው ርምጃ እየተጠናከረ መምጣቱን ዘግቦ ነበር።
ይህን ተከትሎም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት በጉዳዩ ላይ ከደቂቃዎች በፊት መግለጫ አውጥቷል።
አገልግሎቱ በመግለጫው፥ የሚዲያዎቹን ዘገባ ተከትሎ አደረኩት ባለው ማጣራት፣ ሕጋዊ የስደተኝነት ዕውቅና ኖሯቸው ለእስርና እንግልት የተዳረጉ ስደተኞች በሀገሪቱ አለመኖራቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
በዚህም በሀገሪቱ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ላይ ያነጣጠረ የዘፈቀደ እስርና እንግልት እየተከናወነ ነው በሚል በሀገር ውስጥና በውጭ ሚዲያ አውታሮች የተሰሩ ዘገባዎችን ተቋሙ "መሠረተ ቢስ" ሲል አጣጥሎታል።
አክሎም፥ ስደተኞች የሀገሪቱን ሕግና ሥርዓት ጥሰው ለእስር የተዳረጉበት ሁኔታ የሚኖር ከሆነ፣ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት የሚከታተለው ይሆናል ሲል አክሎ ገልጿል፡፡
በተጨማሪም የስደተኞች ምዝገባ ቆሟል በሚል ሚዲያው የሚያሰራጨው መረጃም ከእውነት የራቀ ነው ያለው አገልግሎቱ፥ "የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የስደተኝነት መስፈርትን ለሚያሟሉ አካላት ምንም ልዩነት ሳያደርግ የምዝገባ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፤ እየሰጠም ይገኛል" ብሏል፡፡
የወሳኝ ኩነት ምዝገባና የምስክር ወረቀት አገልግሎትን ጨምሮ የስደተኝነት መታወቂያ የመስጠት ተግባር ከበፊቱ በተጠናከረና በተደራጀ መልኩ እየተከናወነ መሆኑንም ተቋሙ ገልጿል።
ኢትዮጵያ ከ26 ሀገራት ከለላና ጥበቃ ፈልገው ለመጡ ከ1.1 ሚሊዮን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ከለላና ጥበቃ እየሰጠች ትገኛለች፡፡ ከነዚህ ውስጥ አብዛኛውን ቁጥር የሚይዙት ከጎረቤት ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ሱዳንና ኤርትራ የሚመጡ ስደተኞች ናቸው፡፡
#Ethiopia
#Eritrea
#Refugees
@TikvahethMagazine
#የሥራ_ማስታወቂያ
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ81 የሥራ መደቦች በዜሮ ዓመት የሥራ ልምድ ከ800 በላይ እንዲሁም የሥራ ልምድ በሚጠይቁ 41 የሥራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር እንደሚፈልግ አስታውቋል።
አመልካቾች ከታህሳስ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 15(አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት አስፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ፦
📍 በአዲስ አበባ ከተማ ፒያሳ እናት ህንፃ አጠገብ በሚገኘው የተቋሙ ቢሮ፣
📍 በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት፣
እንዲሁም በሁሉም ክልሎች የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ተቋሙ ገልጿል።
ስራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አመልካቾች አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን ዜሮ ዓመት ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ ደግሞ የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
እንዲሁም የዩኒቨርስቲ መመረቂያ ውጤት ለወንድ 2.5 እና ለሴት 2.00 መሆን አለበት። የትምህርት ደረጃ /Level/ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች የCOC ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባችኋልም ተብሏል።
ዜሮ ዓመት ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ የሚያመለክቱ ተወዳደሪዎች ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ መሆን አለባቸው የተባለ ሲሆን መስፈርቱን አሟልተው ለሚመረጡ ተወዳዳሪዎች ተቋሙ የሚሰጠውን ስልጠና ለመውሰድ ፍቃደኛ መሆንና ተቋሙ በሚመድብበት ቦታ ለመስራት ፈቃደኛ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቋንቋ ክህሎት ያላቸው እንዲሁም መሠረታዊ የኮምፒዩተር ክህሎት (Basic computer skill) ያላቸው ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ ተብሏል።
❗️ ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ማስታወቂያውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ሊሰርዝው እንደሚችል ጠቁሟል።
ዝርዝሩን ይመልከቱ https://ics.gov.et/job/national-job-opening
#Share
@TikvahethMagazine
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ81 የሥራ መደቦች በዜሮ ዓመት የሥራ ልምድ ከ800 በላይ እንዲሁም የሥራ ልምድ በሚጠይቁ 41 የሥራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር እንደሚፈልግ አስታውቋል።
አመልካቾች ከታህሳስ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 15(አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት አስፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ፦
እንዲሁም በሁሉም ክልሎች የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ተቋሙ ገልጿል።
ስራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አመልካቾች አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን ዜሮ ዓመት ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ ደግሞ የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
እንዲሁም የዩኒቨርስቲ መመረቂያ ውጤት ለወንድ 2.5 እና ለሴት 2.00 መሆን አለበት። የትምህርት ደረጃ /Level/ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች የCOC ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባችኋልም ተብሏል።
ዜሮ ዓመት ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ የሚያመለክቱ ተወዳደሪዎች ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ መሆን አለባቸው የተባለ ሲሆን መስፈርቱን አሟልተው ለሚመረጡ ተወዳዳሪዎች ተቋሙ የሚሰጠውን ስልጠና ለመውሰድ ፍቃደኛ መሆንና ተቋሙ በሚመድብበት ቦታ ለመስራት ፈቃደኛ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቋንቋ ክህሎት ያላቸው እንዲሁም መሠረታዊ የኮምፒዩተር ክህሎት (Basic computer skill) ያላቸው ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ ተብሏል።
ዝርዝሩን ይመልከቱ https://ics.gov.et/job/national-job-opening
#Share
@TikvahethMagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
𝐍𝐞𝐰 𝐓𝐫𝐚𝐢𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐏𝐫𝐨𝐠𝐫𝐚𝐦 𝐀𝐧𝐧𝐨𝐮𝐧𝐜𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭 📣📣📣
"National Customs Procedure" Second Round Training
For More Information join our channel @EFFSAAtrainingcenter
and Registration,
📱 +251 903 182525
📞 +251 115 589045
📍 Kazanchis, Nigist Towers Hotel and Apartments, 4th floor (In front of Elilly Hotel)
"National Customs Procedure" Second Round Training
For More Information join our channel @EFFSAAtrainingcenter
and Registration,
📱 +251 903 182525
📞 +251 115 589045
📍 Kazanchis, Nigist Towers Hotel and Apartments, 4th floor (In front of Elilly Hotel)
TIKVAH-MAGAZINE
#Update ° "ኤርትራውያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ለእስርና እንግልት እየተዳረጉ ነው በሚል የሚሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም" - የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛው የሥደተኞች ኮሚሽን (UNHCR) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ትግራይና አፋር ክልል በኩል ከኤርትራ የሚገቡ ስደተኞች ጥበቃ እና ከለላ ያስፈልጋቸዋል ሲል በሪፖርቱ ጠቅሶ እንደነበር ይታወሳል። ቢቢሲ…
#Update
° "ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የውጭ አገር ሰዎች ባልተፈቀደላቸው የሥራ መስክ ተሰማርተው ይገኛሉ"
° "ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ የአገራችንን ህግ ተላልፎ ከተገኘ በህግ ተጠያቂ ይሆናል" - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
ኤርትራውያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ለእስርና እንግልት እየተዳረጉ ነው በሚል የተሰሩ ዘገባዎችን አስመልክቶ በትላንትናው ዕለት የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት "ሕጋዊ የስደተኝነት ዕውቅና ኖሯቸው ለእስርና እንግልት የተዳረጉ ስደተኞች በሀገሪቱ የሉም" የሚል መግለጫ ማውጣቱ ይታወሳል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የህግ ጥሰት የፈፀሙ የውጭ ዜጎችን የተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል።
በመግለጫውም ከጎረቤት አገራት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ዜጎች ለ9ዐ ቀናት ያለ ቪዛ ክፍያ በቀን ማህተም ገብተው እንዲቆዩ መፈቀዱን አስታውሷል።
ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የውጭ አገር ሰዎች የስራ ፈቃድና መኖሪያ ፈቃድ ሳይኖራቸው ባልተፈቀደላቸው የሥራ መስክና ህገወጥ የማዕድን፣ የገንዘብ፣ አደገኛ እፅ፣ የሰዎች ዝውውርና መሰል ህገወጥ ተግባራት ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ ብሏል።
በተለይ በርካታ ኤርትራዊያን ወደ ሀገር የሚገቡት በህገወጥ መንገድ ነው ያለው መግለጫው ከተፈቀደላቸው የጊዜ ገደብ በላይ በመቆየት በህገ-ወጥ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ ሲል ከሷል።
በዚህም
- ለውጭ አገር ዜጎች ባልተፈቀዱ የስራ መስኮች በመሰማራት በህገወጥ መንገድ ከትንሸ ሱቅ ችርቻሮ እስከ ያልተፈቀዱ ትላልቅ ስራዎች ተሰማርተው ሳለ፤
- በርካታ የኤርትራዊ ዜግነት ያላቸው ዘመድ ለመጠየቅ በማስመስል ከዱባይ፣ ከኤርትራ፣ ከኡጋንዳ በመመላለስ የኮንትሮባንድ እና ሌሎች ህገወጥ ተግባራት ሲያከናውኑ፤
- በተለያዩ አገራት ከሚገኙ ሌሎች ህገ-ወጥ ደላሎች ጋር በመተሳሰር ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ሲሳተፉ፤
- ለተለያዩ ሕገወጥ ተግባራት የሚያገለገሉ ሐሰተኛና የተጭበረበሩ የጉዞና የይለፍ ሰነዶች፣ ማህተሞች፣ የባንክ ቡኮች በማዘጋጀትና በመጠቀም ህገ-ወጥ ተግባራት ሲፈጽሙ ተገኝተዋል ብሏል።
መግለጫው አክሎም ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ የአገራችንን ህግ ተላልፎ ከተገኘ በህግ ተጠያቂ ይሆናል። ይህ ግን በአንድ ሀገር ዜጋ ብቻ ተፈጻሚ የሚደርግ አሰራር ተደርጎ በአንድ አንድ ሚድያዎች መዘገቡ ስህተት ነው ብሏል።
በተጨማሪም በስደተኝነት የተመዘገበ ማንኛውም የኤርትራዊ ዜግነት ያለው ሰው ያለ ፈቃዱ ከአገር እንዲወጣ እና ተገቢነት የሌለው ክፍያ እንዲክፍል የተደርግ ሰው የለም ብሏል።
ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል።
@TikvahethMagazine
° "ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የውጭ አገር ሰዎች ባልተፈቀደላቸው የሥራ መስክ ተሰማርተው ይገኛሉ"
° "ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ የአገራችንን ህግ ተላልፎ ከተገኘ በህግ ተጠያቂ ይሆናል" - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
ኤርትራውያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ለእስርና እንግልት እየተዳረጉ ነው በሚል የተሰሩ ዘገባዎችን አስመልክቶ በትላንትናው ዕለት የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት "ሕጋዊ የስደተኝነት ዕውቅና ኖሯቸው ለእስርና እንግልት የተዳረጉ ስደተኞች በሀገሪቱ የሉም" የሚል መግለጫ ማውጣቱ ይታወሳል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የህግ ጥሰት የፈፀሙ የውጭ ዜጎችን የተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል።
በመግለጫውም ከጎረቤት አገራት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ዜጎች ለ9ዐ ቀናት ያለ ቪዛ ክፍያ በቀን ማህተም ገብተው እንዲቆዩ መፈቀዱን አስታውሷል።
ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የውጭ አገር ሰዎች የስራ ፈቃድና መኖሪያ ፈቃድ ሳይኖራቸው ባልተፈቀደላቸው የሥራ መስክና ህገወጥ የማዕድን፣ የገንዘብ፣ አደገኛ እፅ፣ የሰዎች ዝውውርና መሰል ህገወጥ ተግባራት ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ ብሏል።
በተለይ በርካታ ኤርትራዊያን ወደ ሀገር የሚገቡት በህገወጥ መንገድ ነው ያለው መግለጫው ከተፈቀደላቸው የጊዜ ገደብ በላይ በመቆየት በህገ-ወጥ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ ሲል ከሷል።
በዚህም
- ለውጭ አገር ዜጎች ባልተፈቀዱ የስራ መስኮች በመሰማራት በህገወጥ መንገድ ከትንሸ ሱቅ ችርቻሮ እስከ ያልተፈቀዱ ትላልቅ ስራዎች ተሰማርተው ሳለ፤
- በርካታ የኤርትራዊ ዜግነት ያላቸው ዘመድ ለመጠየቅ በማስመስል ከዱባይ፣ ከኤርትራ፣ ከኡጋንዳ በመመላለስ የኮንትሮባንድ እና ሌሎች ህገወጥ ተግባራት ሲያከናውኑ፤
- በተለያዩ አገራት ከሚገኙ ሌሎች ህገ-ወጥ ደላሎች ጋር በመተሳሰር ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ሲሳተፉ፤
- ለተለያዩ ሕገወጥ ተግባራት የሚያገለገሉ ሐሰተኛና የተጭበረበሩ የጉዞና የይለፍ ሰነዶች፣ ማህተሞች፣ የባንክ ቡኮች በማዘጋጀትና በመጠቀም ህገ-ወጥ ተግባራት ሲፈጽሙ ተገኝተዋል ብሏል።
መግለጫው አክሎም ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ የአገራችንን ህግ ተላልፎ ከተገኘ በህግ ተጠያቂ ይሆናል። ይህ ግን በአንድ ሀገር ዜጋ ብቻ ተፈጻሚ የሚደርግ አሰራር ተደርጎ በአንድ አንድ ሚድያዎች መዘገቡ ስህተት ነው ብሏል።
በተጨማሪም በስደተኝነት የተመዘገበ ማንኛውም የኤርትራዊ ዜግነት ያለው ሰው ያለ ፈቃዱ ከአገር እንዲወጣ እና ተገቢነት የሌለው ክፍያ እንዲክፍል የተደርግ ሰው የለም ብሏል።
ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል።
@TikvahethMagazine
ከደቡብ ሱዳን ተነስተዉ በሱርማ ወረዳ ከብት ለመዝረፍ የሞከሩ አርብቶአደሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ከደቡብ ሱዳን መነሻቸዉን አድርገዉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኘዉ ምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ የአርብቶ አደሮችን ከብቶችን ዘርፈዉ ለመሄድ የሞከሩ 46 የደቡብ ሱዳን አርብቶ አደሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን የሠላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ
የኢፌዲሪ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ እና የክልልና የአካባቢዉ ፖሊስ በመቀናጀት በቁጥጥር ስር ማዋላቸዉን የክልሉ ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊው ገልጸዋል።
የተዘረፉ 250 ከብቶች እና 21 የተለያዩ ጦር መሳሪያዎች መያዛቸዉንና የተመለሱ ከብቶችም ለባለቤቶች የተሰጡ መሆኑን ተናግረዋል።
ዘራፊዎቹ አሁን ላይ በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚገኙ አቶ አንድነት አሸናፊ ገልጸዋል።
መረጃው የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው።
@TikvahethMagazine
ከደቡብ ሱዳን መነሻቸዉን አድርገዉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኘዉ ምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ የአርብቶ አደሮችን ከብቶችን ዘርፈዉ ለመሄድ የሞከሩ 46 የደቡብ ሱዳን አርብቶ አደሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን የሠላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ
የኢፌዲሪ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ እና የክልልና የአካባቢዉ ፖሊስ በመቀናጀት በቁጥጥር ስር ማዋላቸዉን የክልሉ ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊው ገልጸዋል።
የተዘረፉ 250 ከብቶች እና 21 የተለያዩ ጦር መሳሪያዎች መያዛቸዉንና የተመለሱ ከብቶችም ለባለቤቶች የተሰጡ መሆኑን ተናግረዋል።
ዘራፊዎቹ አሁን ላይ በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚገኙ አቶ አንድነት አሸናፊ ገልጸዋል።
መረጃው የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው።
@TikvahethMagazine
ቀጣዩ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የሊቀ-መንበር ማን ይሆናል ?
አፍሪካ ህብረት የሊቀ-መንበርነት ምርጫ በወርሀ የካቲት በ አዲስ አበባ ይካሄዳል። ይህ ምርጫ በየአራት አመቱ የሚካሄድ ሲሆን፣ ተመራጩም የአፍሪካ ህብረት ህጋዊ ተወካይና ዋና የአፍሪካ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ እንዲሁም ኮሚሽኑ የገንዘብ ነክ ጉዳይ የበላይ ሀላፊ ይሆናል።
በ2025 አ.ም በአዲስ አበባ በሚካሄደው 38ተኛው ጉባኤ አዲስ ሊቀ-መንበር ይመረጣል ተመራጩም ሊቀመንበር የአሁኑን የአፍሪካ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሙሳ ፋኪ ማህማትን የሚተካ ይሆናል።
በዚህ የምርጫ ፉክክር የቀድሞው የኬንያ ጠቅላይ ሚንስትር ራይላ ኦዲንጋ ለዘንድሮም ምርጫ ከፍተኛ ግምት አግኝተዋል።
ራይላ የአፍሪካ ህብረት የመሰረተ- ልማት ልዩ መልክተኛ ( special Envoy) ሆነው ከ 2018 እስከ 2024 አገልግለዋል።
ራይላ ለአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበነት ቦታ ከሌሎች ተወዳዳሪዎች ከፍተኛ ፉክክር ይገጥማቸዋል ተብሎ ይታሰባል።
ከዚህም መካከለሰ የ59 ዓመቱ የጅቡቲው የውጪ ጉዳይ ሚንስትር መሀሙድ አሊ የሱፍ ሌላው ለምርጫው ከፍተኛ ግምት የተሰጣቸው ናቸው።
የ55 ዓመቱ የ ቀድሞው የማዳጋስካር ሪቻርድ ራንድሪያ ማናድራቶ የኢኮኖሚና የፋይናንስ ሚኒስቴር ለዋና ሥራ አስፈፃሚነት በምርጫው ይወዳደራሉ።
እነዚህ ተወዳዳሪዎች ዛሬ በአፍሪካ ዋና መቀመጫ በአዲስ አበባ አፍሪካን በሚመለከት ያላቸውን እቅድ የፖሊሲ ጉዳዎች እና ቅድሚያ የሚሰጡዋቸው ሀሳቦች ላይ ክርክር ያካሂዳሉ።
የምርጫ ክርክሩ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴሌቪዥን እንዲሁም በሌሎች የኦላይን እና የቀጥታ ስርጭት አማራጮች ከምሽት 1 ሰዓት እስከ 3 ሰዓት ድረስ የሚተላለፍ ይሆናል።
#Mjadala
#TheAfricaWeWant
#AddisAbaba
@TikvahethMagazine
አፍሪካ ህብረት የሊቀ-መንበርነት ምርጫ በወርሀ የካቲት በ አዲስ አበባ ይካሄዳል። ይህ ምርጫ በየአራት አመቱ የሚካሄድ ሲሆን፣ ተመራጩም የአፍሪካ ህብረት ህጋዊ ተወካይና ዋና የአፍሪካ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ እንዲሁም ኮሚሽኑ የገንዘብ ነክ ጉዳይ የበላይ ሀላፊ ይሆናል።
በ2025 አ.ም በአዲስ አበባ በሚካሄደው 38ተኛው ጉባኤ አዲስ ሊቀ-መንበር ይመረጣል ተመራጩም ሊቀመንበር የአሁኑን የአፍሪካ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሙሳ ፋኪ ማህማትን የሚተካ ይሆናል።
በዚህ የምርጫ ፉክክር የቀድሞው የኬንያ ጠቅላይ ሚንስትር ራይላ ኦዲንጋ ለዘንድሮም ምርጫ ከፍተኛ ግምት አግኝተዋል።
ራይላ የአፍሪካ ህብረት የመሰረተ- ልማት ልዩ መልክተኛ ( special Envoy) ሆነው ከ 2018 እስከ 2024 አገልግለዋል።
ራይላ ለአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበነት ቦታ ከሌሎች ተወዳዳሪዎች ከፍተኛ ፉክክር ይገጥማቸዋል ተብሎ ይታሰባል።
ከዚህም መካከለሰ የ59 ዓመቱ የጅቡቲው የውጪ ጉዳይ ሚንስትር መሀሙድ አሊ የሱፍ ሌላው ለምርጫው ከፍተኛ ግምት የተሰጣቸው ናቸው።
የ55 ዓመቱ የ ቀድሞው የማዳጋስካር ሪቻርድ ራንድሪያ ማናድራቶ የኢኮኖሚና የፋይናንስ ሚኒስቴር ለዋና ሥራ አስፈፃሚነት በምርጫው ይወዳደራሉ።
እነዚህ ተወዳዳሪዎች ዛሬ በአፍሪካ ዋና መቀመጫ በአዲስ አበባ አፍሪካን በሚመለከት ያላቸውን እቅድ የፖሊሲ ጉዳዎች እና ቅድሚያ የሚሰጡዋቸው ሀሳቦች ላይ ክርክር ያካሂዳሉ።
የምርጫ ክርክሩ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴሌቪዥን እንዲሁም በሌሎች የኦላይን እና የቀጥታ ስርጭት አማራጮች ከምሽት 1 ሰዓት እስከ 3 ሰዓት ድረስ የሚተላለፍ ይሆናል።
#Mjadala
#TheAfricaWeWant
#AddisAbaba
@TikvahethMagazine
TIKVAH-MAGAZINE
Photo
#Update
በሊባኖስ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የተፈናቀሉ እንዲሁም ከዚያ በፊት ወደ አገር ለመመለስ ጠይቀው የመውጫ ቪዛ ሲጠባበቁ የነበሩ 316 ዜጎች ወደ አገራቸው መመለሳቸውን በቤይሩት-ሊባኖስ የኢትዮጵያ ቆንጽላ ጀነራል ጽ/ቤት አስታውቋል።
ከተመለሱት ዜጎች ውስጥ 167 ዜጎች በሊባኖስ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የተፈናቀሉና በሊባኖስ ከአለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት(IOM) ጋር በመተባበር ረቡዕ ታህሳስ 2 ቀን ወደ አገር እንዲመለሱ የተደረጉ ሲሆኑ 17 እናቶችና 22 ህፃናት ይገኙበታል ተብሏል፡፡
በተለያዩ ምክንያቶች የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ ሳይኖራቸው በሊባኖስ ረዥም ዓመታት ሲኖሩ የነበሩ ሰነድ አልባ ዜጎቻችን ወደ አገራቸው ለመመለስ ባቀረቡት በጥያቄያቸው መሠረትት ደግሞ 149 የሚሆኑት ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል።
@TikvahethMagazine
በሊባኖስ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የተፈናቀሉ እንዲሁም ከዚያ በፊት ወደ አገር ለመመለስ ጠይቀው የመውጫ ቪዛ ሲጠባበቁ የነበሩ 316 ዜጎች ወደ አገራቸው መመለሳቸውን በቤይሩት-ሊባኖስ የኢትዮጵያ ቆንጽላ ጀነራል ጽ/ቤት አስታውቋል።
ከተመለሱት ዜጎች ውስጥ 167 ዜጎች በሊባኖስ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የተፈናቀሉና በሊባኖስ ከአለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት(IOM) ጋር በመተባበር ረቡዕ ታህሳስ 2 ቀን ወደ አገር እንዲመለሱ የተደረጉ ሲሆኑ 17 እናቶችና 22 ህፃናት ይገኙበታል ተብሏል፡፡
በተለያዩ ምክንያቶች የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ ሳይኖራቸው በሊባኖስ ረዥም ዓመታት ሲኖሩ የነበሩ ሰነድ አልባ ዜጎቻችን ወደ አገራቸው ለመመለስ ባቀረቡት በጥያቄያቸው መሠረትት ደግሞ 149 የሚሆኑት ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል።
@TikvahethMagazine
Forwarded from Concept Hub Ethiopia
#ሐሳብአለኝ
ሐሳብ አለኝ ዲጂታል መጽሔት ቅጽ 1 በነገው ዕለት ለአንባቢያን ይደርሳል፤ ይጠብቁን!
#አዳዲስድምጾች: የሐሳብ መሪነትና ሙያዊ ብቃት የሚንጸባረቅበት መድረክ
#EmergingVoice : A hub for thought leadership and professionalism
#TikvahFamily 🩵
@Concepthubeth
ሐሳብ አለኝ ዲጂታል መጽሔት ቅጽ 1 በነገው ዕለት ለአንባቢያን ይደርሳል፤ ይጠብቁን!
#አዳዲስድምጾች: የሐሳብ መሪነትና ሙያዊ ብቃት የሚንጸባረቅበት መድረክ
#EmergingVoice : A hub for thought leadership and professionalism
#TikvahFamily 🩵
@Concepthubeth
ኮንሰፕት ሀብ (Concept Hub) የሐሳብ መድረክ ነው።
ዛሬ በይፋ እንድታነቡት የምንጋብዛችሁ "ሐሳብ አለኝ" የተሰኘው ዲጂታል መጽሔት እና በብሎግ አማራጭ የቀረቡት የጹሑፍ ሥራዎች ወጣቶች እድሉ ቢኖራቸው ለሚሰሩት ሥራ ጥቂቱ ማሳያ ነው።
ወጣቶች ተቀባይ ብቻ አይደሉም። ከሌሎች የሚማሩት ብዙ ነገር እንዳለ ሁሉ ሐሳባቸውን የሚገልጹበት፤ የሚሞክሩበትና ፈጠራቸውን የሚያጎለብቱበት መድረክም ያስፈልጋል።
ይህ መድረክም ወጣቶች ሐሳባቸውን እንዲያካፍሉ፤ ለማኅበረሰባቸው ጠቃሚ የሚሉትን ሐሳብ እንዲያዋጡ፤ አዲስ እይታና የፈጠራ ክህሎታቸውን የሚያዳብሩበት ነው።
በተጨማሪም፥ ወጣቶችን እንዲጽፉ፤ ጥናትና ምርምር እንዲያደርጉ፤ የመፍትሔ ሐሳቦችን እንዲያፈላልጉና ለማኅበረሰብ ለውጥ እንዲሰሩ እድሉን መስጠትና ያስፈልጋል ይህ መድረክም ለዚህ የታሰበ ነው።
የተለያዩ ክህሎት ያላቸው ወጣቶች፤ ወጣት ባለሞያዎች፤ ወጣት መምህራንና ጸሐፊያን፤ ጋዜጠኞች፣ የጤና እና የኢኮኖሚ ባለሞያዎች፤ የሰብዓዊ መብትና የአከባቢ ጥበቃ ተሟጋቾች ሌሎች ብዙ ወጣት ሞያተኞችን አሉን ይህ መድረክ ማኅበረሰብ የሚጠቅም ሐሳባቸውን የሚያካፍሉበትም መድረክ ጭምር ነው።
ኮንሰፕት ሀብ ኢትዮጵያ (Concept Hub Ethiopia ) በቲክቫህ ኢትዮጵያ የተጀመረ ተነሳሽነት ሲሆን በዲጂታል መጽሔት ብቻም ሳይሆን በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በወጣቶች የሚደረጉ ውይይቶች፤ ዶክመንተሪዎች፤ የዲጂታል አጫጭር ሥልጠናዎች ወደፊት ይዞ ይመጣል።
🖥 www.concepthub.net
#TikvahFamily 🩵
@Concepthubeth
ዛሬ በይፋ እንድታነቡት የምንጋብዛችሁ "ሐሳብ አለኝ" የተሰኘው ዲጂታል መጽሔት እና በብሎግ አማራጭ የቀረቡት የጹሑፍ ሥራዎች ወጣቶች እድሉ ቢኖራቸው ለሚሰሩት ሥራ ጥቂቱ ማሳያ ነው።
ወጣቶች ተቀባይ ብቻ አይደሉም። ከሌሎች የሚማሩት ብዙ ነገር እንዳለ ሁሉ ሐሳባቸውን የሚገልጹበት፤ የሚሞክሩበትና ፈጠራቸውን የሚያጎለብቱበት መድረክም ያስፈልጋል።
ይህ መድረክም ወጣቶች ሐሳባቸውን እንዲያካፍሉ፤ ለማኅበረሰባቸው ጠቃሚ የሚሉትን ሐሳብ እንዲያዋጡ፤ አዲስ እይታና የፈጠራ ክህሎታቸውን የሚያዳብሩበት ነው።
በተጨማሪም፥ ወጣቶችን እንዲጽፉ፤ ጥናትና ምርምር እንዲያደርጉ፤ የመፍትሔ ሐሳቦችን እንዲያፈላልጉና ለማኅበረሰብ ለውጥ እንዲሰሩ እድሉን መስጠትና ያስፈልጋል ይህ መድረክም ለዚህ የታሰበ ነው።
የተለያዩ ክህሎት ያላቸው ወጣቶች፤ ወጣት ባለሞያዎች፤ ወጣት መምህራንና ጸሐፊያን፤ ጋዜጠኞች፣ የጤና እና የኢኮኖሚ ባለሞያዎች፤ የሰብዓዊ መብትና የአከባቢ ጥበቃ ተሟጋቾች ሌሎች ብዙ ወጣት ሞያተኞችን አሉን ይህ መድረክ ማኅበረሰብ የሚጠቅም ሐሳባቸውን የሚያካፍሉበትም መድረክ ጭምር ነው።
ኮንሰፕት ሀብ ኢትዮጵያ (Concept Hub Ethiopia ) በቲክቫህ ኢትዮጵያ የተጀመረ ተነሳሽነት ሲሆን በዲጂታል መጽሔት ብቻም ሳይሆን በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በወጣቶች የሚደረጉ ውይይቶች፤ ዶክመንተሪዎች፤ የዲጂታል አጫጭር ሥልጠናዎች ወደፊት ይዞ ይመጣል።
#TikvahFamily 🩵
@Concepthubeth
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#ተለቀቀ
"ሐሳብ አለኝ" ቅጽ 1 መጽሔት በዚህ Telegram Mini App ላይ ያገኙታል 👉 @ConceptHubeth_bot
ይጎብኙን www.concepthub.net
#TikvahFamily 🩵
@TikvahethMagazine
"ሐሳብ አለኝ" ቅጽ 1 መጽሔት በዚህ Telegram Mini App ላይ ያገኙታል 👉 @ConceptHubeth_bot
ይጎብኙን www.concepthub.net
#TikvahFamily 🩵
@TikvahethMagazine