#AFAR
ትላንት በአፋር ክልል አርጎባ ልዩ ወረዳ አምሬፍ ኸልዝ አፍሪካ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ከወረዳ መስተዳድር ጋር በመተባበር በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የማህበረሰብ ንቅናቄ ስራ መሰራቱን የአርጎባ ልዩ ወረዳ የኮሙኒኬሽን ጉደዮች ፅህፈት ቤት ገልጿል።
#afargcao
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ትላንት በአፋር ክልል አርጎባ ልዩ ወረዳ አምሬፍ ኸልዝ አፍሪካ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ከወረዳ መስተዳድር ጋር በመተባበር በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የማህበረሰብ ንቅናቄ ስራ መሰራቱን የአርጎባ ልዩ ወረዳ የኮሙኒኬሽን ጉደዮች ፅህፈት ቤት ገልጿል።
#afargcao
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia