TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
TIKVAH-ETHIOPIA
#BREAKING ለሳፋሪኮም ሞባይል መኒ ተፈቀደ። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ " ሞባይል መኒ " መፈቀዱን አስታውቀዋል። ይህን ያሳወቁት በአሁን ሰዓት እየተካሄደ በሚገኘው የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የቴሌኮም አገልግሎት ማስጀመሪያ ስነስርዓት ላይ ነው። ውድ ቤተሰቦቻችን ተጨማሪ መረጃዎችን እንልክላችኃለን። @tikvahethiopia
#MobileMoney

ዶ/ር ዊሊያም ሩቶ ምስጋና አቀረቡ።

የኬንያው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዊልያም ሩቶ የኢትዮጵያ መንግስት ለሳፋሪኮም የሞባይል ገንዘብ ዝውውር እንዲያደርግ በመፍቀዱ ደስታ እንደተሰማቸው ገልፀዋል።

ፕሬዜዳንት ሩቶ " የኬንያ ህዝብ ወደ ኢትዮጵያ ስመጣ  ይህን እንዳስፈጽም የቤት ስራ ሰጥቶኝ ነበር፤ የኢትዮጵያ መንግስት ይህን አገልግሎት በመፍቀዱ አመሰግናለሁ " ብለዋል።

ሳፋሪኮም በኬንያ በ " ኤም ፔሳ " የገንዘብ አገልግሎት ያገኘውን ስኬት በኢትዮጵያ ለመድገም እንደሚሰራም ማስታወቁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።

@tikvahethiopia