#Mewlid
1496ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ በመከበር ላይ ይገኛል።
1496ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል በተለይ በአዲስ አበባ በታላቁ አንዋር መስጊድ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች በመከበር ላይ ይገኛል።
@tikvahethiopia
1496ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ በመከበር ላይ ይገኛል።
1496ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል በተለይ በአዲስ አበባ በታላቁ አንዋር መስጊድ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች በመከበር ላይ ይገኛል።
@tikvahethiopia