ለመልካምነት እንጠጣ!
*የፕላስቲክ ጠርሙሶች የ5ቱን አርቲስቶች ምስል ይይዛል "የኮክ ስቱዲዮ አፍሪካ 2019 አዲሱን ምዕራፍ ስርጭት በማስመልከት "ለመልካምነት እንጠጣ!" - በሚል መርህ ኮካ ኮላ ከእያንዳንዱ የፕላስቲክ ጠርሙስ የኮካ ኮላ ሽያጭ አንድ ብር ለመረጣቸው ለሦስት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት ያበረክታል።" ሲሉ የኮካ ኮላ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ፍራንቻይዝ ማናጀር አቶ አለም አለማየሁ ዛሬ ምሽት በሃያት ሪጀንሲ ሆቴል # Hyatt Regency Hotel በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
አቶ አለም አለማየሁ አያይዘው እንደተናገሩት፦
* የተመረጡ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችም የኢትዮጵያ ሴቶችና ሕጻናት ልማት ድርጅት፣ ራስ አገዝ የሴቶች ድርጅት እና ታለንት ዩዝ አሶሲዬሽን ናቸዉ።
* አርቲስቶቹ ~ ሮፍናን ኑሪ፣ ማህሌት ገ/ጊዮርጊስ፣ ብስራት ሱራፌል ፣ አቡሽ ዘለቀ እና ያሬድ ነጉ መጪው እሁድ ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ ዝግጅታቸውን በቃና ቴሌቪዥን ይዘው ይቀርባሉ - ብለዋል።
***
This years Representatives From:
#ETHIOPIA
#AbushZeleke
#Bisrat Surafel
#Mahlet
#Rophnan
#YaredNeguYaredoTeshewedo
Coca-Cola Coke Studio
#CSKETHIOPIA
#CokeStudioAfrica
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
*የፕላስቲክ ጠርሙሶች የ5ቱን አርቲስቶች ምስል ይይዛል "የኮክ ስቱዲዮ አፍሪካ 2019 አዲሱን ምዕራፍ ስርጭት በማስመልከት "ለመልካምነት እንጠጣ!" - በሚል መርህ ኮካ ኮላ ከእያንዳንዱ የፕላስቲክ ጠርሙስ የኮካ ኮላ ሽያጭ አንድ ብር ለመረጣቸው ለሦስት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት ያበረክታል።" ሲሉ የኮካ ኮላ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ፍራንቻይዝ ማናጀር አቶ አለም አለማየሁ ዛሬ ምሽት በሃያት ሪጀንሲ ሆቴል # Hyatt Regency Hotel በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
አቶ አለም አለማየሁ አያይዘው እንደተናገሩት፦
* የተመረጡ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችም የኢትዮጵያ ሴቶችና ሕጻናት ልማት ድርጅት፣ ራስ አገዝ የሴቶች ድርጅት እና ታለንት ዩዝ አሶሲዬሽን ናቸዉ።
* አርቲስቶቹ ~ ሮፍናን ኑሪ፣ ማህሌት ገ/ጊዮርጊስ፣ ብስራት ሱራፌል ፣ አቡሽ ዘለቀ እና ያሬድ ነጉ መጪው እሁድ ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ ዝግጅታቸውን በቃና ቴሌቪዥን ይዘው ይቀርባሉ - ብለዋል።
***
This years Representatives From:
#ETHIOPIA
#AbushZeleke
#Bisrat Surafel
#Mahlet
#Rophnan
#YaredNeguYaredoTeshewedo
Coca-Cola Coke Studio
#CSKETHIOPIA
#CokeStudioAfrica
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia