ለጥንቃቄ!
"ይህ የሚታየው አደጋ የተከሰተው ከቂሊንጦ ወደ ኮዬ ፈጬ ሰፈር መኪና ለመዝረፍ ታቅዶ የነበር ሲሆን፤ መጀመሪያ ሊፍት እንደመጠየቅ ብለው ነበር እና ለመዝረፍ ተብሎ በተወረወረ ድንጋይ የደረሰ አደጋ ነው። ጋቢና ከሹፌሩ አጠገብ በነበረው ሰው ላይ ቀለል ያለ ጉዳት ደርሶ ህክምና ላይ ይገኛል። ይሄ የሆነው ሀሙስ ከምሽቱ 2:30 ነው፤ ከዚህ አደጋ በመማር ሰዎች እንዲጠነቀቁ ነው። የታቀደው ዝርፊያ ሹፌሩን መትተው አቅጣጫ ስቶ ሲጋጭ እነሱ መኪናውን ለመውሰድ ነው።" #Lid
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ይህ የሚታየው አደጋ የተከሰተው ከቂሊንጦ ወደ ኮዬ ፈጬ ሰፈር መኪና ለመዝረፍ ታቅዶ የነበር ሲሆን፤ መጀመሪያ ሊፍት እንደመጠየቅ ብለው ነበር እና ለመዝረፍ ተብሎ በተወረወረ ድንጋይ የደረሰ አደጋ ነው። ጋቢና ከሹፌሩ አጠገብ በነበረው ሰው ላይ ቀለል ያለ ጉዳት ደርሶ ህክምና ላይ ይገኛል። ይሄ የሆነው ሀሙስ ከምሽቱ 2:30 ነው፤ ከዚህ አደጋ በመማር ሰዎች እንዲጠነቀቁ ነው። የታቀደው ዝርፊያ ሹፌሩን መትተው አቅጣጫ ስቶ ሲጋጭ እነሱ መኪናውን ለመውሰድ ነው።" #Lid
@tsegabwolde @tikvahethiopia