TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake አዋሽ አካባቢ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ መቀጠሉን የአካባቢው ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እየገለጹ ናቸው። ትላንት ምሽት እንዲሁም ዛሬ ጥዋት አካባቢ ጠንከር ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደነበር ጠቁመዋል። እንደ ' አሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ ድረገጽ ' መረጃ ዛሬ እሁድ ከአዋሽ 33 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሬክተር ስኬል 4.8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ…
#Earthquake አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም ቀጥሏል።
ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ በድጋሚ ተከስቷል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፤ የጂኦፊዚክስ እና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር የሆኑት ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር) ፤ ዛሬ ምሽት 2 ሰዓት ላይ በሬክተር ስኬል 5 ሆኖ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ በአዲስ አበባ በተደጋጋሚ መሰማቱን ተናግረዋል።
" በአካባቢው ያለው የቅልጥ ዓለት ድንጋይ (ማግማ) እንቅስቃሴ አሁንም ቀጥሏል " ያሉት ኤልያስ (ዶ/ር) " የመሬት መንቀጥቀጥ በተደጋጋሚ እንዲከሰት እያደረገ ያለውም ይኸው ነው " ሲሉ ለብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ተናግረዋል።
@tikvahethiopia
ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ በድጋሚ ተከስቷል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፤ የጂኦፊዚክስ እና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር የሆኑት ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር) ፤ ዛሬ ምሽት 2 ሰዓት ላይ በሬክተር ስኬል 5 ሆኖ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ በአዲስ አበባ በተደጋጋሚ መሰማቱን ተናግረዋል።
" በአካባቢው ያለው የቅልጥ ዓለት ድንጋይ (ማግማ) እንቅስቃሴ አሁንም ቀጥሏል " ያሉት ኤልያስ (ዶ/ር) " የመሬት መንቀጥቀጥ በተደጋጋሚ እንዲከሰት እያደረገ ያለውም ይኸው ነው " ሲሉ ለብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ተናግረዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የመሬት መንቀጥቀጡ የቦታ ለውጥ አድርጓል ? " በአንድ አካባቢ ተደጋግሞ እየተከሰተ ነው ያለው እንጂ የቀረበ ነገር የለም " - ፕ/ር አታላይ አየለ በትላንትናው ዕለት በቀን፣ በምሽትና በለሊቱ ክፍለ ጊዜ ተደጋጋሚ የሆነ የመሬት መንቀጥቀጦች መከሰታቸው ዓለም አቀፍ ጁኦሎጂካል ተቋማት ዘግበዋል። ትላንት ምሽት 2:10 የተከሰተው እና ንዝረቱ እስከ አዲስ አበባ ከተሰማው በሬክተር ስኬል 5.0 ሆኖ ከተመዘገበው…
#Earthquake
ዛሬ ምሽቱን ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ በደንብ የተሰማ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ተከስቷል።
በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያሉ ነዋሪዎች ጠንከር ብሎ እንደተሰማቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል።
አያት፣ ጣፎ፣ አራብሳ ፣ ጀሞ ... ሌሎችም አካባቢዎች ምዝረቱ ተደጋጋሚ ጊዜ ተሰምቷል።
የአዋሽ ቲክቫህ አባላት ደግሞ የመሬት መንቀጥቀጡ በጣም እያስፈራቸው እንደመጣና ድግግሞሹ እየበዛ መሆኑን ጠቁመዋል።
" ባለፉት 48 ሰዓታት የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ብዙ ነበር። ድግግሞሹ ከመጨመሩ በኃላ መጠኑን ከመጨመሩ ጋር በተያያዘ አስፈሪ ሆኗል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
ዛሬ ምሽቱን ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ በደንብ የተሰማ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ተከስቷል።
በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያሉ ነዋሪዎች ጠንከር ብሎ እንደተሰማቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል።
አያት፣ ጣፎ፣ አራብሳ ፣ ጀሞ ... ሌሎችም አካባቢዎች ምዝረቱ ተደጋጋሚ ጊዜ ተሰምቷል።
የአዋሽ ቲክቫህ አባላት ደግሞ የመሬት መንቀጥቀጡ በጣም እያስፈራቸው እንደመጣና ድግግሞሹ እየበዛ መሆኑን ጠቁመዋል።
" ባለፉት 48 ሰዓታት የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ብዙ ነበር። ድግግሞሹ ከመጨመሩ በኃላ መጠኑን ከመጨመሩ ጋር በተያያዘ አስፈሪ ሆኗል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ዛሬ ምሽቱን ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ በደንብ የተሰማ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ተከስቷል። በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያሉ ነዋሪዎች ጠንከር ብሎ እንደተሰማቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል። አያት፣ ጣፎ፣ አራብሳ ፣ ጀሞ ... ሌሎችም አካባቢዎች ምዝረቱ ተደጋጋሚ ጊዜ ተሰምቷል። የአዋሽ ቲክቫህ አባላት ደግሞ የመሬት መንቀጥቀጡ በጣም እያስፈራቸው…
#Earthquake
በድጋሚ የአዋሽና አካባቢው ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት " አስፈሪ ነበር " ያሉት የመሬት መንቀጥቀጥ ከደቂቃዎች በፊት መከሰቱን ጠቁመዋል።
" የመሬት መንቀጥቀጥ ድግግሞሹ እየባሰበት ነው " ያሉ ሲሆን " አላህ ይዘንልን ምናደርገው ጠፋን " ሲሉ ገልጸዋል።
" ነገሩ አዲስ አበባ እና ሌሎችም ቦታዎች ካልተሰማ ትኩረት እያገኘ አይደለም። ድግግሞሹ እኮ ብዙ ነው በሚዲያ ከሚገለጸውም በላይ ነው። ቤታቸውን ጥለው የወጡም አሉ ፤ ብቻ በጣም ነው የፈራነው " ሲሉም ተናግረዋል።
አሁን ድጋሚ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ ነበር።
በተለይም በአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሚኖሩ ነዋሪዎች ጠንከር ብሎ ተሰምቷቸዋል።
በአርባሳ ፣ ጣፎ ፣ አባዶ ፣ አያት ፣ ጀሞ ፣ ጋርመንት ... ሌሎችም ቦታዎች ንዝረቱ በደንብ ይሰማ እንደነበር የቲክቫህ አባላት ጠቁመዋል።
ከአዲስ አበባ ውጭ በሌሎች ከተሞች ንዝረቱ በደንብ እየተሰማ ነው።
@tikvahethiopia
በድጋሚ የአዋሽና አካባቢው ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት " አስፈሪ ነበር " ያሉት የመሬት መንቀጥቀጥ ከደቂቃዎች በፊት መከሰቱን ጠቁመዋል።
" የመሬት መንቀጥቀጥ ድግግሞሹ እየባሰበት ነው " ያሉ ሲሆን " አላህ ይዘንልን ምናደርገው ጠፋን " ሲሉ ገልጸዋል።
" ነገሩ አዲስ አበባ እና ሌሎችም ቦታዎች ካልተሰማ ትኩረት እያገኘ አይደለም። ድግግሞሹ እኮ ብዙ ነው በሚዲያ ከሚገለጸውም በላይ ነው። ቤታቸውን ጥለው የወጡም አሉ ፤ ብቻ በጣም ነው የፈራነው " ሲሉም ተናግረዋል።
አሁን ድጋሚ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ ነበር።
በተለይም በአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሚኖሩ ነዋሪዎች ጠንከር ብሎ ተሰምቷቸዋል።
በአርባሳ ፣ ጣፎ ፣ አባዶ ፣ አያት ፣ ጀሞ ፣ ጋርመንት ... ሌሎችም ቦታዎች ንዝረቱ በደንብ ይሰማ እንደነበር የቲክቫህ አባላት ጠቁመዋል።
ከአዲስ አበባ ውጭ በሌሎች ከተሞች ንዝረቱ በደንብ እየተሰማ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Earthquake
ለሊት 7:13 ላይ በሬክተር ስኬል 4.8 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተከሰተ የጀርመኑ ጂኦ ሳይንስ እና የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ ያመላክታል።
የመሬት መንቀጥቀጡ የተመዘገበው ከአቦምሳ 39 ኪ/ሜ ርቀት ላይ ነው።
ይህ ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገበው ከፍተኛው ሲሆን በሬክተር ስኬል 4.0 ፣ 4.5 ፣ 4.6 ፣ 4.7 ... የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጦች ቀን፣ ምሽት እና ለሊቱን በተከታታይ ተመዝግበዋል።
የነዚህ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቶች አዲስ አበባ እና የተለያዩ የክልል ከተሞች ጠንክረው ተሰምተዋል።
በተለይ በህጻዎች ላይ ያሉ ሰዎች ጠንከር ያለ ንዝረት ተሰምቷቸዋል።
በሌላ በኩል ፤ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በከሰም ቀበና ቤቶች እና ንብረት ላይ ወድመት መድረሱን ነዋሪዎች ጥቆማቸውን በፎቶ አስደግፈው ልከዋል።
@tikvahethiopia
ለሊት 7:13 ላይ በሬክተር ስኬል 4.8 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተከሰተ የጀርመኑ ጂኦ ሳይንስ እና የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ ያመላክታል።
የመሬት መንቀጥቀጡ የተመዘገበው ከአቦምሳ 39 ኪ/ሜ ርቀት ላይ ነው።
ይህ ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገበው ከፍተኛው ሲሆን በሬክተር ስኬል 4.0 ፣ 4.5 ፣ 4.6 ፣ 4.7 ... የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጦች ቀን፣ ምሽት እና ለሊቱን በተከታታይ ተመዝግበዋል።
የነዚህ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቶች አዲስ አበባ እና የተለያዩ የክልል ከተሞች ጠንክረው ተሰምተዋል።
በተለይ በህጻዎች ላይ ያሉ ሰዎች ጠንከር ያለ ንዝረት ተሰምቷቸዋል።
በሌላ በኩል ፤ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በከሰም ቀበና ቤቶች እና ንብረት ላይ ወድመት መድረሱን ነዋሪዎች ጥቆማቸውን በፎቶ አስደግፈው ልከዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Earthquake : ዛሬ ምሽትም 4:17 ላይ ጠንከር ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ የሚገኙ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት ጠቁመዋል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል።
በተለይም ደግሞ ቤት ውስጥ የነበሩ ሰዎች በደንብ ተሰምቷቸዋል። ጠንከር ያለ እንደነበረም ጠቁመዋል።
ከጋርመንት፣ ጀሞ፣ አራብሳ፣ አያት ፣ ጎተራ፣ አያት 49 ጣፎ ... ሌሎችም አካባቢዎች በተለይ ከጋራ መኖሪያ ቤቶች መልዕክቶችን ተቀብለናል።
@tikvahethiopia
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል።
በተለይም ደግሞ ቤት ውስጥ የነበሩ ሰዎች በደንብ ተሰምቷቸዋል። ጠንከር ያለ እንደነበረም ጠቁመዋል።
ከጋርመንት፣ ጀሞ፣ አራብሳ፣ አያት ፣ ጎተራ፣ አያት 49 ጣፎ ... ሌሎችም አካባቢዎች በተለይ ከጋራ መኖሪያ ቤቶች መልዕክቶችን ተቀብለናል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update 4:18 ላይ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 4.8 ተመዝግቧል። የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ልክ 4:18 ላይ ከአዋሽ 16 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሬክተር ስኬል 4.8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አመላክቷል። ይህ 4.8 ሆኖ የተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ ትላንት ለሊት ከተመዘገበው ከፍተኛው የመሬት መንቀጥቀጥ ጋር ተመሳሳይ ነው። ትላንትና ሰኞ ከጥዋት አንስቶ የተለያየ…
#Earthquake : እየተከሰተ ያለው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬም ቀጥሏል።
ዛሬ ረቡዕ ከጥዋት አንስቶ እስከ ምሽት በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ከ4.5 እስከ 4.9 ድረስ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ ፈንታሌና አካባቢው ተከስቷል።
ሰሞኑን ጠንከር ያለውና ተደጋግሞም እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አፋር ላይ የንብረት ጉዳት አድርሷል።
ወገኖቻችን የመሬት መንቀጥቀጡ ካየለባቸው ቦታዎች ቤታቸውን ጥለው ለመውጣት እየተገደዱ ይገኛሉ።
#TikvahEthiopiaFamilyAfar
@tikvahethiopia
ዛሬ ረቡዕ ከጥዋት አንስቶ እስከ ምሽት በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ከ4.5 እስከ 4.9 ድረስ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ ፈንታሌና አካባቢው ተከስቷል።
ሰሞኑን ጠንከር ያለውና ተደጋግሞም እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አፋር ላይ የንብረት ጉዳት አድርሷል።
ወገኖቻችን የመሬት መንቀጥቀጡ ካየለባቸው ቦታዎች ቤታቸውን ጥለው ለመውጣት እየተገደዱ ይገኛሉ።
#TikvahEthiopiaFamilyAfar
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake : እየተከሰተ ያለው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬም ቀጥሏል። ዛሬ ረቡዕ ከጥዋት አንስቶ እስከ ምሽት በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ከ4.5 እስከ 4.9 ድረስ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ ፈንታሌና አካባቢው ተከስቷል። ሰሞኑን ጠንከር ያለውና ተደጋግሞም እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አፋር ላይ የንብረት ጉዳት አድርሷል። ወገኖቻችን የመሬት መንቀጥቀጡ ካየለባቸው ቦታዎች…
#Earthquake
ዛሬ በሬክተር ስኬል 5.1 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ገልጿል።
የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ በሰሜን 36 ኪ/ሜ በኩል ነው የተመዝገበው።
የመሬት መንቀጥቀጡ ንዝረት አዲስ አበባ እና ቦታዎችም የተሰማ ሲሆን በተለይ በአዲስ አበባ ንዝረቱ በደንብ ይሰማ ነበር።
አንድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ፥ " የመሬት ንዝረት እየተሰማ ነው ፤ ያለሁት ቦሌ አካባቢ መኪና ውስጥ ነው ፤ በደቂቃዎች ልዩነት ሁለቴ አጋጥሟል " ሲሉ ቃላቸውን ሰጥተዋል።
ሌላ አንድ የቤተሰባችን አባል " መኪናዬ ውስጥ ሆኜ ትንሽ ንቅንቅ ስል ተሰምቶኛል ወደ አያት አካባቢ ቆሜ ባለሁበት " ሲል ገልጿል።
ከሰሞኑን የተለያየ መጠን ያላቸው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች እየተመዘገቡ ሲሆን የዛሬው 5.1 ከፍ ካሉት አንዱ ነው።
በሬክተር ስኬል 5.1 ከተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.5 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥም ነበር።
አፋር ላይ በተለይ የመሬት መንቀጥቀጡ አይሎ በሚሰማባቸው ቦታዎች ንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በርካቶችም ከቤታቸው ሸሽተው ሄደዋል።
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
ዛሬ በሬክተር ስኬል 5.1 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ገልጿል።
የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ በሰሜን 36 ኪ/ሜ በኩል ነው የተመዝገበው።
የመሬት መንቀጥቀጡ ንዝረት አዲስ አበባ እና ቦታዎችም የተሰማ ሲሆን በተለይ በአዲስ አበባ ንዝረቱ በደንብ ይሰማ ነበር።
አንድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ፥ " የመሬት ንዝረት እየተሰማ ነው ፤ ያለሁት ቦሌ አካባቢ መኪና ውስጥ ነው ፤ በደቂቃዎች ልዩነት ሁለቴ አጋጥሟል " ሲሉ ቃላቸውን ሰጥተዋል።
ሌላ አንድ የቤተሰባችን አባል " መኪናዬ ውስጥ ሆኜ ትንሽ ንቅንቅ ስል ተሰምቶኛል ወደ አያት አካባቢ ቆሜ ባለሁበት " ሲል ገልጿል።
ከሰሞኑን የተለያየ መጠን ያላቸው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች እየተመዘገቡ ሲሆን የዛሬው 5.1 ከፍ ካሉት አንዱ ነው።
በሬክተር ስኬል 5.1 ከተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.5 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥም ነበር።
አፋር ላይ በተለይ የመሬት መንቀጥቀጡ አይሎ በሚሰማባቸው ቦታዎች ንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በርካቶችም ከቤታቸው ሸሽተው ሄደዋል።
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ዛሬ በሬክተር ስኬል 5.1 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ገልጿል። የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ በሰሜን 36 ኪ/ሜ በኩል ነው የተመዝገበው። የመሬት መንቀጥቀጡ ንዝረት አዲስ አበባ እና ቦታዎችም የተሰማ ሲሆን በተለይ በአዲስ አበባ ንዝረቱ በደንብ ይሰማ ነበር። አንድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ፥ " የመሬት ንዝረት እየተሰማ ነው…
#Earthquake
ዛሬ ሀሙስ ቀን ላይ ከተመዘገበው በሬክተር ስኬል 5.1 በኃላም 4.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት በኃላ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ተመዝግቧል።
እንደ አሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጀ ከቀድሙ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.5 ፣ በድጋሚ 4.5 ከዛ 4.6 ከዛም 4.9 ተመዝግቧል።
ከ5.1 በኃላ የተመዘገበው ከፍተኛው የመሬት መንቀጥቀጥ 4.9 ነው።
ሁሉም ቦታቸው ከአዋሽ የተወሰኑ ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ ነው።
ንዝረቱ በአዲስ አበባና ሌሎች ከተሞችም ተሰምቷል።
@tikvahethiopia
ዛሬ ሀሙስ ቀን ላይ ከተመዘገበው በሬክተር ስኬል 5.1 በኃላም 4.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት በኃላ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ተመዝግቧል።
እንደ አሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጀ ከቀድሙ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.5 ፣ በድጋሚ 4.5 ከዛ 4.6 ከዛም 4.9 ተመዝግቧል።
ከ5.1 በኃላ የተመዘገበው ከፍተኛው የመሬት መንቀጥቀጥ 4.9 ነው።
ሁሉም ቦታቸው ከአዋሽ የተወሰኑ ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ ነው።
ንዝረቱ በአዲስ አበባና ሌሎች ከተሞችም ተሰምቷል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ዛሬ ሀሙስ ቀን ላይ ከተመዘገበው በሬክተር ስኬል 5.1 በኃላም 4.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት በኃላ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ተመዝግቧል። እንደ አሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጀ ከቀድሙ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.5 ፣ በድጋሚ 4.5 ከዛ 4.6 ከዛም 4.9 ተመዝግቧል። ከ5.1 በኃላ የተመዘገበው ከፍተኛው የመሬት መንቀጥቀጥ 4.9 ነው። ሁሉም ቦታቸው ከአዋሽ የተወሰኑ…
#Earthquake
ከደቂቃዎች በፊት በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 63 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ አመላክቷል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ የተለያዩ ከተሞች ላይ ተሰምቷል።
የግድግዳ ላይ የተሰቀሉ ቁሶች የወደቁባቸው ቦታዎችም አሉ።
በአፋር አዋሽና አካባቢው በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ንብረት የወደመ ሲሆን ወገኖቻችንም መንቀጥቀጡ ካየለበት ስፍራ ሸሽተው ለመውጣት ተገደዋል።
ውድ ቤተሰቦቻችን ፤ ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተትና ተከትሎ የሚመጣው ንዝረት ድግግሞሹ የቀጠለ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ " ምንም ነገር አይፈጠርም ፤ ለምደነዋል " ብላችሁ እንዳትዘናጉ አደራ እንላለን።
አያድርገውና እጅግ የከፋ ነገር በሚመጣበት ጊዜ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች ዘውትር አስታውሱ።
@tikvahethiopia
ከደቂቃዎች በፊት በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 63 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ አመላክቷል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ የተለያዩ ከተሞች ላይ ተሰምቷል።
የግድግዳ ላይ የተሰቀሉ ቁሶች የወደቁባቸው ቦታዎችም አሉ።
በአፋር አዋሽና አካባቢው በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ንብረት የወደመ ሲሆን ወገኖቻችንም መንቀጥቀጡ ካየለበት ስፍራ ሸሽተው ለመውጣት ተገደዋል።
ውድ ቤተሰቦቻችን ፤ ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተትና ተከትሎ የሚመጣው ንዝረት ድግግሞሹ የቀጠለ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ " ምንም ነገር አይፈጠርም ፤ ለምደነዋል " ብላችሁ እንዳትዘናጉ አደራ እንላለን።
አያድርገውና እጅግ የከፋ ነገር በሚመጣበት ጊዜ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች ዘውትር አስታውሱ።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ከደቂቃዎች በፊት በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 63 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ አመላክቷል። የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ የተለያዩ ከተሞች ላይ ተሰምቷል። የግድግዳ ላይ የተሰቀሉ ቁሶች የወደቁባቸው ቦታዎችም አሉ። በአፋር አዋሽና አካባቢው በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ንብረት የወደመ ሲሆን ወገኖቻችንም…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Earthquake
በዛሬ ሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።
ትላንት ለሊት በሬክተር ስኬል 5.0 ከተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት በኃላ ዛሬ የተለያየ መጠን ያላቸው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
ከትላንት ለሊቱ በኃላ በሬክተር ስኬል ፦
➡️ 4.7
➡️ 4.5
➡️ 4.7
➡️ 4.5
➡️ 4.5
➡️ 5.2 የተመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች እንደነበሩ የአሜሪካ ጆኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ ያሳያል።
በሬክተር ስኬል 5.2 በቅርብ ሰዓታት እና ባለፉት ቀናት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሆኗል።
ከመተሀራ 32 ኪሎ ሜትር ርቀር ላይ የተመዘገበው ይኸው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ተሰምቷል።
በሌለ በኩል ደግሞ ሰሞኑን የመሬት መንቀጥቀት በተደጋጋሚ እየተከሰተ በሚገኝባቸው የአፋር አካባቢዎች የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እየተስተዋል ይገኛል ተብሏል።
ቪድዮ ፦ Enike
@tikvahethiopia
በዛሬ ሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።
ትላንት ለሊት በሬክተር ስኬል 5.0 ከተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት በኃላ ዛሬ የተለያየ መጠን ያላቸው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
ከትላንት ለሊቱ በኃላ በሬክተር ስኬል ፦
➡️ 4.7
➡️ 4.5
➡️ 4.7
➡️ 4.5
➡️ 4.5
➡️ 5.2 የተመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች እንደነበሩ የአሜሪካ ጆኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ ያሳያል።
በሬክተር ስኬል 5.2 በቅርብ ሰዓታት እና ባለፉት ቀናት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሆኗል።
ከመተሀራ 32 ኪሎ ሜትር ርቀር ላይ የተመዘገበው ይኸው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ተሰምቷል።
በሌለ በኩል ደግሞ ሰሞኑን የመሬት መንቀጥቀት በተደጋጋሚ እየተከሰተ በሚገኝባቸው የአፋር አካባቢዎች የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እየተስተዋል ይገኛል ተብሏል።
ቪድዮ ፦ Enike
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake በዛሬ ሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ። ትላንት ለሊት በሬክተር ስኬል 5.0 ከተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት በኃላ ዛሬ የተለያየ መጠን ያላቸው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል። ከትላንት ለሊቱ በኃላ በሬክተር ስኬል ፦ ➡️ 4.7 ➡️ 4.5 ➡️ 4.7 ➡️ 4.5 ➡️ 4.5 ➡️ 5.2 የተመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች እንደነበሩ…
#Earthquake
ዛሬ ምሽት 2:01 ላይ በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን በዓለም ዙሪያ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶችን የሚከታተለው የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ (USGS) አሳውቋል።
የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ 44 ኪ/ሜ ርቀት ላይ መከተሰቱ ተመላክቷል።
የዛሬ ምሽቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ከእስካሁኖቹ ከፍ ያለ ነው።
ንዝረቱ በአዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች በከፍተኛ ሁኔታ ተሰምቷል።
@tikvahethiopia
ዛሬ ምሽት 2:01 ላይ በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን በዓለም ዙሪያ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶችን የሚከታተለው የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ (USGS) አሳውቋል።
የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ 44 ኪ/ሜ ርቀት ላይ መከተሰቱ ተመላክቷል።
የዛሬ ምሽቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ከእስካሁኖቹ ከፍ ያለ ነው።
ንዝረቱ በአዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች በከፍተኛ ሁኔታ ተሰምቷል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Earthquake
ትላንት ለሊት 9:52 ላይ በርካቶችን ከተኙበት የቀሰቀሰው በሬክተር ስኬል 5.8 ከተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር መረጃ መለዋወጣችን ይታወሳል።
ዛሬ ደግሞ በሬክተር ስኬል ፦
➡️ 4.7
➡️ 4.6
➡️ በድጋሚ 4.7
➡️ በድጋሚ 4.6
➡️ 4.9 የተለኩ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
ሁሉም አዋሽ እና አካባቢው ናቸው።
ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገበው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ 4.9 ከፍተኛው ነው።
በሌላ በኩል አፋር ክልል ዱላሳ ወረዳ የሚገኘው የኢፌዴሪ ከሰም ስኳር ፋብሪካ በመሬት መንቀጥቀጡ ከፍተኛ ጉዳት አስተናግዷል።
በስኳር ፋብሪካው አስተዳደር ህንፃ፣ በኃይል ማስተላለፊያ ክፍል፣ የላብራቶሪ እና ኤሌክትሮ ሜካኒካል ክፍል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።
አሁን ላይ መሬት መንቀጥቀጡ በከፍተኛ ሁኔታ በአከባቢው እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳት በደረሰባቸው ህንፃዎች ውስጥ የሚገኙትን ሌሎች ንብረቶችን ለማዳን የመሬት መንቀጥቀጡ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል።
የፋብሪካው ሰራተኞች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ አስቀድሞ እንዲለቁ መደረጉ ተነግሯል።
ከ4 ሺህ በላይ ሰራተኞች ያለው የከሰም ስኳር ፋብሪካ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ስራ ማቆሙን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
በተያያዘ መረጃ ፥ መንግሥት የርዕደ መሬቱ ማዕከል ከሆኑ አካባቢዎች ነዋሪዎችን የማራቅ ሥራ እያከናወነ መሆኑን አሳውቋል።
በተለይም ደግሞ የርዕደ መሬቱ ማዕከል የሆኑት አካባቢዎችን በመለየት በ12 ቀበሌዎች ላይ ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተውጣጡ የአደጋ ጊዜ ሠራተኞችን በቦታው በማሰማራት የጉዳቱን መጠን አሰሳ እየተደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።
በእነዚህ ቀበሌዎች ከሚኖሩ 80 ሺህ ዜጎች ቅድሚያ የሚሰጣቸውን በመለየት ነዋሪዎችን ከአካባቢው በማራቅ ለማስፈር ርብርብ እየተደረገ መሆኑም ተጠቅሷል፡፡
#Ethiopia #Afar #Earthquake
@tikvahethiopia
ትላንት ለሊት 9:52 ላይ በርካቶችን ከተኙበት የቀሰቀሰው በሬክተር ስኬል 5.8 ከተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር መረጃ መለዋወጣችን ይታወሳል።
ዛሬ ደግሞ በሬክተር ስኬል ፦
➡️ 4.7
➡️ 4.6
➡️ በድጋሚ 4.7
➡️ በድጋሚ 4.6
➡️ 4.9 የተለኩ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
ሁሉም አዋሽ እና አካባቢው ናቸው።
ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገበው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ 4.9 ከፍተኛው ነው።
በሌላ በኩል አፋር ክልል ዱላሳ ወረዳ የሚገኘው የኢፌዴሪ ከሰም ስኳር ፋብሪካ በመሬት መንቀጥቀጡ ከፍተኛ ጉዳት አስተናግዷል።
በስኳር ፋብሪካው አስተዳደር ህንፃ፣ በኃይል ማስተላለፊያ ክፍል፣ የላብራቶሪ እና ኤሌክትሮ ሜካኒካል ክፍል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።
አሁን ላይ መሬት መንቀጥቀጡ በከፍተኛ ሁኔታ በአከባቢው እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳት በደረሰባቸው ህንፃዎች ውስጥ የሚገኙትን ሌሎች ንብረቶችን ለማዳን የመሬት መንቀጥቀጡ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል።
የፋብሪካው ሰራተኞች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ አስቀድሞ እንዲለቁ መደረጉ ተነግሯል።
ከ4 ሺህ በላይ ሰራተኞች ያለው የከሰም ስኳር ፋብሪካ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ስራ ማቆሙን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
በተያያዘ መረጃ ፥ መንግሥት የርዕደ መሬቱ ማዕከል ከሆኑ አካባቢዎች ነዋሪዎችን የማራቅ ሥራ እያከናወነ መሆኑን አሳውቋል።
በተለይም ደግሞ የርዕደ መሬቱ ማዕከል የሆኑት አካባቢዎችን በመለየት በ12 ቀበሌዎች ላይ ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተውጣጡ የአደጋ ጊዜ ሠራተኞችን በቦታው በማሰማራት የጉዳቱን መጠን አሰሳ እየተደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።
በእነዚህ ቀበሌዎች ከሚኖሩ 80 ሺህ ዜጎች ቅድሚያ የሚሰጣቸውን በመለየት ነዋሪዎችን ከአካባቢው በማራቅ ለማስፈር ርብርብ እየተደረገ መሆኑም ተጠቅሷል፡፡
#Ethiopia #Afar #Earthquake
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ትላንት ለሊት 9:52 ላይ በርካቶችን ከተኙበት የቀሰቀሰው በሬክተር ስኬል 5.8 ከተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር መረጃ መለዋወጣችን ይታወሳል። ዛሬ ደግሞ በሬክተር ስኬል ፦ ➡️ 4.7 ➡️ 4.6 ➡️ በድጋሚ 4.7 ➡️ በድጋሚ 4.6 ➡️ 4.9 የተለኩ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል። ሁሉም…
#Earthquake : ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር።
ቤት ውስጥ ፣ አልጋ ላይ፣ ከቤት ውጭ የነበሩ ሰዎች ንዝረቱ ተሰምቷቸዋል።
ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም በመቀጠሉ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳትዘናጉ።
@tikvahethiopia
ቤት ውስጥ ፣ አልጋ ላይ፣ ከቤት ውጭ የነበሩ ሰዎች ንዝረቱ ተሰምቷቸዋል።
ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም በመቀጠሉ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳትዘናጉ።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ከጥቂት ከደቂቃዎች በፊት ተከስቶ የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.0 የተለካ እንደሆነ የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ አሳውቋል። የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ 31 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተከሰተ ነው። ዛሬ በተለያየ ሰዓት አምስት ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተ ሲሆን የአሁኑ ለስድስተኛ ጊዜ የተከሰተው (በሬክተር ስኬል 5.0 የተለካው ) በመጠን ከፍተኛው ነው። ንዝረቱ አዲስ…
#Earthquake : ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር።
በተለይ ቤት ውስጥ የነበሩ ሰዎች ረዘም ላለ ሰከንድ ንዝረቱ ተሰምቷቸዋል።
የአሁኑ ንዝረት ከትላንት ምሽቱ አንፃር ጠንክሮ የተሰማ ነው።
@tikvahethiopia
በተለይ ቤት ውስጥ የነበሩ ሰዎች ረዘም ላለ ሰከንድ ንዝረቱ ተሰምቷቸዋል።
የአሁኑ ንዝረት ከትላንት ምሽቱ አንፃር ጠንክሮ የተሰማ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
“ ቅልጥ አለቱ በመሬት ውስጥ የሚያደርገዉ እንቅስቃሴና ወደ ላይ የመውጣት ግፊቱ እንደቀጠለ ነው። ግን ቀዝቅዞ እዛው ሊቀር፣ ከመሬት በላይ ሊፈነዳ ይችላል ” - ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር) በአዋሽ ፈንታሌና ዶፈን ቮልካኖዎች መካከል የሚከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ጠንከርና ከፍ እያለ መምጣቱ በተደጋጋሚ ተገልጿል። ሰሞኑንም በተደጋጋሚ እየተከሰተ ተስተውሏል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ለመሆኑ ምን መደረግ አለበት?…
#Earthquake
በአፋር ክልል አዋሽና አካባቢው እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም ድረስ ቀጥሏል።
ትላንት ቀን እንዲሁም ለሊቱን ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ በመዘገበው ብቻ በሬክተር ስኬል 4.5 ፣ 4.7 ፣ 5.3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
ከሁሉም ከፍ ያለው ለሊት የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5.3 ሲሆን የመሬት መንቀጥቀጡ አዋሽ እና አካባቢው በርካታ ሰዎችን ከእንቅልፋቸው ቀስቅስቋል።
ንዝረቱ አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞችም ተሰምቷል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰጥተው በነበረው ቃል ፤ ቅልጥ አለት መሬት ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። ይህ እንቅስቃሴ በፈንታሌ እና በዶፈን ተራራዎች መካከል ሲሆን የሚታየው ርዕደ መሬት የዛ ውጤት ነው።
የዛ እንቅስቃሴ የፈጠረው መንቀጥቀጥ ሞገድ በመሬት ውስጥ ተጉዞ ነው አዲስ አበባ ድረስ የሚሰማው።
@tikvahethiopia
በአፋር ክልል አዋሽና አካባቢው እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም ድረስ ቀጥሏል።
ትላንት ቀን እንዲሁም ለሊቱን ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ በመዘገበው ብቻ በሬክተር ስኬል 4.5 ፣ 4.7 ፣ 5.3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
ከሁሉም ከፍ ያለው ለሊት የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5.3 ሲሆን የመሬት መንቀጥቀጡ አዋሽ እና አካባቢው በርካታ ሰዎችን ከእንቅልፋቸው ቀስቅስቋል።
ንዝረቱ አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞችም ተሰምቷል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰጥተው በነበረው ቃል ፤ ቅልጥ አለት መሬት ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። ይህ እንቅስቃሴ በፈንታሌ እና በዶፈን ተራራዎች መካከል ሲሆን የሚታየው ርዕደ መሬት የዛ ውጤት ነው።
የዛ እንቅስቃሴ የፈጠረው መንቀጥቀጥ ሞገድ በመሬት ውስጥ ተጉዞ ነው አዲስ አበባ ድረስ የሚሰማው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake በአፋር ክልል አዋሽና አካባቢው እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም ድረስ ቀጥሏል። ትላንት ቀን እንዲሁም ለሊቱን ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል። የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ በመዘገበው ብቻ በሬክተር ስኬል 4.5 ፣ 4.7 ፣ 5.3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል። ከሁሉም ከፍ ያለው ለሊት የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5.3 ሲሆን የመሬት መንቀጥቀጡ አዋሽ እና…
#Earthquake : ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ አካባቢ ተከስቶ ነበር።
በርካታ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት መንቀጥቀጡ እና ንዝረቱ ከእንቅልፋቸው እንደቀሰቀሳቸውና ጠንክሮ እንደተሰማቸው መልዕክት ልከዋል።
በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ጠንከር ብሎ ንዝረቱ ተሰምቷል።
ከንዝረቱ ጋር በተያያዘ መልዕክት የላከ የቤተሰባችን አባል ፥ " 7:09 ለቡ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቶናል ከዚህ በፊት ተሰምቶን አያውቅም ፤ ኳስ እያየን ቆይተን በጥቂቱም ቢሆን ለ 5-10 ሰከንድ የቆየ ንዝረት ተሰምቶናል ፤ Odd የሆነ ስሜት አለው ግራ መጋባት ፈጥሮብን ነበር " ብሏል።
ውድ ቤተሰቦቻችን የጥንቃቄ እርምጃዎችን አንብቡ ፦ https://yangx.top/tikvahethiopia/93267?single
@tikvahethiopia
በርካታ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት መንቀጥቀጡ እና ንዝረቱ ከእንቅልፋቸው እንደቀሰቀሳቸውና ጠንክሮ እንደተሰማቸው መልዕክት ልከዋል።
በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ጠንከር ብሎ ንዝረቱ ተሰምቷል።
ከንዝረቱ ጋር በተያያዘ መልዕክት የላከ የቤተሰባችን አባል ፥ " 7:09 ለቡ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቶናል ከዚህ በፊት ተሰምቶን አያውቅም ፤ ኳስ እያየን ቆይተን በጥቂቱም ቢሆን ለ 5-10 ሰከንድ የቆየ ንዝረት ተሰምቶናል ፤ Odd የሆነ ስሜት አለው ግራ መጋባት ፈጥሮብን ነበር " ብሏል።
ውድ ቤተሰቦቻችን የጥንቃቄ እርምጃዎችን አንብቡ ፦ https://yangx.top/tikvahethiopia/93267?single
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
🚨 #Alert ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ተከስቶ የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 23 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ሲሆን የጀርመኑ የጂኦሳይንስ ሪሰርች ማዕከል መንቀጥቀጡ በሬክተር ስኬል 5.0 መመዝገቡን አሳውቋል። የአሜሪካ ጃኦሎጂካል ሰርቬይ ደግሞ በሬክተር ስኬል 4.9 መለካቱን አመላክቷል። ንዝረቱ አዲስ አበባ የተለያዩ ሰፈሮች ተሰምቷል። @tikvahethiopia
#Earthquake
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል።
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦
👉 4.6
👉 4.5
👉 5.2
👉 4.3
👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
በተለይ 5.2 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሲሆኑ በተለይ አንዱና ለሊት ላይ የተከሰተው ሰዎችን ከእንቅልፍ ያባነነ ጭምር ነበር።
አሁንም አዋሽ እና አካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ ተደጋግሞ እንደቀጠለ ነው።
@tikvahethiopia
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል።
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦
👉 4.6
👉 4.5
👉 5.2
👉 4.3
👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
በተለይ 5.2 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሲሆኑ በተለይ አንዱና ለሊት ላይ የተከሰተው ሰዎችን ከእንቅልፍ ያባነነ ጭምር ነበር።
አሁንም አዋሽ እና አካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ ተደጋግሞ እንደቀጠለ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል። የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል። ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦ 👉 4.6 👉 4.5 👉 5.2 👉 4.3 👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።…
#Earthquake
" ቅልጥ አለቱ ባለፈው መስከረም ሲጀመር እስከ 10 ኪሎ ሜትር ነበር፤ በመሀል ቆም ብሎ ነበር፤ አሁን ግን እስከ 50 ኪሎ ሜትር አዳርሷል " - ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር)
በፈንታሌ እና በዶፈን ተራራዎች መካከል መሬት ውስጥ ያለው ቅልጥ አለት ወደ ሰሜን ምስራቅ 50 ኪሎ ሜትር ማዳረሱ ተነግሯል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂዮ ፊዝክስ፣ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር) ምን አሉ ?
(ለብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የሰጡት ቃል)
" በተራራዎቹ መካከል መሬት ውስጥ ያለው ቅልጥ አለት ወደ ሰሜን ምስራቅ 50 ኪሎ ሜትር አዳርሷል።
የርዕደ መሬቱ መነሻ በሁለቱ ተራራዎች መካከል ያለ ነው።
የንዝረቱ መጠን ቢለያየም አዲስ አበባ፣ አዳማ፣ አዋሽ፣ መተሀራ እና ደብረ ብርሃን ድረስ ተሰምቷል።
በአዋሻ አርባ፣ በሳቡሬ፣ በመተሀራ ከተሞችና አካባቢዎቻቸው የንዝረት መጠኑ ከፍተኛ ነው።
ከፈንታሌ ወደ ዶፈን ባለው አቅጣጫ የውስጥ ለውስጥ ቅልጥ አለቱ ባለፈው መስከረም ሲጀመር እስከ 10 ኪሎ ሜትር ነበር፤ በመሀል ቆም ብሎ ነበር፤ አሁን ግን እስከ 50 ኪሎ ሜትር አዳርሷል።
አዲስ አበባን ጨምሮ እየተከሰተ ያለው የንዝረት መጠን መነሻው በተራራዎቹ አካባቢ ነው በተለይም እዛው አካባቢ ቤቶችን እና ህንፃዎችን ሊያፈርስ ይችላል።
ቅልጥ አለቱ መሬት ውስጥ ሊቀር ይችላል በተቃራኒው ደግሞ እሳተ ገሞራ በማንኛውም ሰዓት ወደ ገፀ መሬት ሊወጣ የሚችልበት ዕድልም ስላለ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል።
በአካባቢው የፈላ ውሃ ፈንድቶ ፍል ውሃው ስብርባሪ ድንጋይ ይዞ ወደ ላይ እየወጣ ነው ወደ ላይ የሚፈነዳው ውሃ ከፍተኛ ሙቀት ያለው፣ ሰልፈር ዳይኦክሳይድና ሌሎች መርዛማ ጋዞችን የያዘ በመሆኑ ለሰው ልጆች ጤና አደገኛ ነው።
የሰመራ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምድር ክፍል ቡድን ሰሞኑን እየወጣ ባለው ፍል ውሃ ባደረገው የናሙና ምርመራ፤ ውሃው ለእንስሳትም፣ ለሰው ልጅም አገልግሎት የማይሆን በመሆኑ ህብረተሰቡ ሊጠቀመው አይገባም።
የሰዎች ወደ ፍንዳታው ሥፍራ መጠጋት ችግር ሊያስከትል ስለሚችል ማህበረሰቡ በተቻለ መጠን ከአካባቢው ራቅ ማለት አለበት። "
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ኢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
" ቅልጥ አለቱ ባለፈው መስከረም ሲጀመር እስከ 10 ኪሎ ሜትር ነበር፤ በመሀል ቆም ብሎ ነበር፤ አሁን ግን እስከ 50 ኪሎ ሜትር አዳርሷል " - ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር)
በፈንታሌ እና በዶፈን ተራራዎች መካከል መሬት ውስጥ ያለው ቅልጥ አለት ወደ ሰሜን ምስራቅ 50 ኪሎ ሜትር ማዳረሱ ተነግሯል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂዮ ፊዝክስ፣ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር) ምን አሉ ?
(ለብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የሰጡት ቃል)
" በተራራዎቹ መካከል መሬት ውስጥ ያለው ቅልጥ አለት ወደ ሰሜን ምስራቅ 50 ኪሎ ሜትር አዳርሷል።
የርዕደ መሬቱ መነሻ በሁለቱ ተራራዎች መካከል ያለ ነው።
የንዝረቱ መጠን ቢለያየም አዲስ አበባ፣ አዳማ፣ አዋሽ፣ መተሀራ እና ደብረ ብርሃን ድረስ ተሰምቷል።
በአዋሻ አርባ፣ በሳቡሬ፣ በመተሀራ ከተሞችና አካባቢዎቻቸው የንዝረት መጠኑ ከፍተኛ ነው።
ከፈንታሌ ወደ ዶፈን ባለው አቅጣጫ የውስጥ ለውስጥ ቅልጥ አለቱ ባለፈው መስከረም ሲጀመር እስከ 10 ኪሎ ሜትር ነበር፤ በመሀል ቆም ብሎ ነበር፤ አሁን ግን እስከ 50 ኪሎ ሜትር አዳርሷል።
አዲስ አበባን ጨምሮ እየተከሰተ ያለው የንዝረት መጠን መነሻው በተራራዎቹ አካባቢ ነው በተለይም እዛው አካባቢ ቤቶችን እና ህንፃዎችን ሊያፈርስ ይችላል።
ቅልጥ አለቱ መሬት ውስጥ ሊቀር ይችላል በተቃራኒው ደግሞ እሳተ ገሞራ በማንኛውም ሰዓት ወደ ገፀ መሬት ሊወጣ የሚችልበት ዕድልም ስላለ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል።
በአካባቢው የፈላ ውሃ ፈንድቶ ፍል ውሃው ስብርባሪ ድንጋይ ይዞ ወደ ላይ እየወጣ ነው ወደ ላይ የሚፈነዳው ውሃ ከፍተኛ ሙቀት ያለው፣ ሰልፈር ዳይኦክሳይድና ሌሎች መርዛማ ጋዞችን የያዘ በመሆኑ ለሰው ልጆች ጤና አደገኛ ነው።
የሰመራ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምድር ክፍል ቡድን ሰሞኑን እየወጣ ባለው ፍል ውሃ ባደረገው የናሙና ምርመራ፤ ውሃው ለእንስሳትም፣ ለሰው ልጅም አገልግሎት የማይሆን በመሆኑ ህብረተሰቡ ሊጠቀመው አይገባም።
የሰዎች ወደ ፍንዳታው ሥፍራ መጠጋት ችግር ሊያስከትል ስለሚችል ማህበረሰቡ በተቻለ መጠን ከአካባቢው ራቅ ማለት አለበት። "
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ኢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል። የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል። ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦ 👉 4.6 👉 4.5 👉 5.2 👉 4.3 👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።…
#Earthquake : ዛሬ ሰኞ ምሽት 5:24 ሲል በሬክተር ስኬል 4.8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 17 ኪ/ሜ ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ አሳውቋል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባና ሌሎችም ከተሞች ተሰምቷል።
" አሁን ላይ ቀንሷል ቆሟል ፣ ከአሁን በኃላ ምንም ነገር አይፈጠርም " በሚል መዘናጋት ጥንቃቄ እና ትኩረት ማጣት እንዳይመጣ መጠንቀቅ ይገባል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ቅፅበታዊ ፣ ተገማች ያልሆነና መተንበይ የማይቻል ነገር በመሆኑ ዘውትር ነቅቶ መጠበቁ የተሻለ ነው።
@tikvahethiopia
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባና ሌሎችም ከተሞች ተሰምቷል።
" አሁን ላይ ቀንሷል ቆሟል ፣ ከአሁን በኃላ ምንም ነገር አይፈጠርም " በሚል መዘናጋት ጥንቃቄ እና ትኩረት ማጣት እንዳይመጣ መጠንቀቅ ይገባል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ቅፅበታዊ ፣ ተገማች ያልሆነና መተንበይ የማይቻል ነገር በመሆኑ ዘውትር ነቅቶ መጠበቁ የተሻለ ነው።
@tikvahethiopia
#Earthquake
ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም በዓዲግራት ፣ በዓድዋ፣ ፣ ወቕሮ ፣ መቐለ ጨምሮ በበርካታ የትግራይ አከባቢዎች ከቀኑ 5:30 ጀምሮ ለሰከንዶች የቆየ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዘርት ተከሰተዋል።
የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ድረገጽ ከዓዲግራት 46 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር አመልክቷል።
የመሬት መንቀጥቀጡ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ ድንባር ላይ መከሰቱ ተነግሯል።
@tikvahethiopia
ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም በዓዲግራት ፣ በዓድዋ፣ ፣ ወቕሮ ፣ መቐለ ጨምሮ በበርካታ የትግራይ አከባቢዎች ከቀኑ 5:30 ጀምሮ ለሰከንዶች የቆየ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዘርት ተከሰተዋል።
የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ድረገጽ ከዓዲግራት 46 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር አመልክቷል።
የመሬት መንቀጥቀጡ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ ድንባር ላይ መከሰቱ ተነግሯል።
@tikvahethiopia