TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#EthiopianPremierLeague

ዛሬ የቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎችን ያስተናግዳል።

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም በሚካሄደው በዛሬው ጨዋታ የሁል ጊዜ ተፎካካሪዎቹ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ሙሉ ሶስት ነጥብ ለማግኘት ይፋለማሉ።

የሁለቱ ቡድኖች ተጠባቂ ጨዋታ ምሽት 12:00 ላይ የሚካሄድ መሆኑን ከወጣው መርሀ ግብር መመልከት ተችሏል።

ከዚህ ጨዋታ በተጨማሪ ሰበታ ከተማ ከ መከላከያ የሚፈለሙ ሲሆን ይህ ጨዋታ ከቀኑ በ9 ሰዓት ላይ ነው የሚካሄደው።

#CentralHawassaHotel #Betika

Photo : File

More : @tikvahethsport