#Ameen
አቢሲኒያ ባንክ ‘አሚን’ የተሰኘ እና የሸሪዓ ህግጋትን የተከተለ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ቅርንጫፍ ዛሬ አስመርቋል። በሰሜን ሆቴል አካባቢ የተከፈተው አሚን ባንክ ከወለድ ነፃ አገልግሎትን ለሚሹ ደንበኞቹ አገልግሎት በመስጠት ተጠቃሚ የሚደርግ መሆኑን የአቢሲኒያ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ዳይሬክተር አብዱልቃድር ሬድዋን ገልጸዋል፡፡
#waltatv
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
አቢሲኒያ ባንክ ‘አሚን’ የተሰኘ እና የሸሪዓ ህግጋትን የተከተለ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ቅርንጫፍ ዛሬ አስመርቋል። በሰሜን ሆቴል አካባቢ የተከፈተው አሚን ባንክ ከወለድ ነፃ አገልግሎትን ለሚሹ ደንበኞቹ አገልግሎት በመስጠት ተጠቃሚ የሚደርግ መሆኑን የአቢሲኒያ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ዳይሬክተር አብዱልቃድር ሬድዋን ገልጸዋል፡፡
#waltatv
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia