TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት #ፈይሳ_ሌሊሳ ወደ ሃገሩ እንዲመለስና መወዳደር እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበውለታል። የጀግና አቀባበል እንደሚያደርጉለትም ገልፀዋል።

©ENF
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አትሌት #ፈይሳ_ሌሊሳ ነገ ጥዋት 2:00 ወደ እናት ሀገሩ ይገባል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አትሌት #ፈይሳ_ሌሊሳ ከ30 ደቂቃ በኋላ ኢትዮጵያ- አዲስ አበባ ይገባል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሰለም ገብቷል⬆️አትሌት #ፈይሳ_ሌሊሳ ወደ ኢትዮጵያ በሰላም ገብቷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አትሌት #ፈይሳ_ሌሊሳ አዲስ አበባ ገብቷል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ⬆️አትሌት #ፈይሳ_ሌሊሳ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ከፍተ ኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ አትሌቶች እና ታዋቂ ሰዎች አቀባበል አድርገውለታል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia