#ግድቡ_የእኔ_ነው
ትላንት ለሊት እንቅልፍ አሸንፏችሁ የUN ፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባን መከታተል ያልቻላችሁ በUN የዩትዩብ ቻናል ላይ ይገኛል ገብታችሁ መመልከት ትችላላችሁ።
ጥቂት ትላንት ለሊቱን ስለነበረው ሁኔታ ...
- ኢትዮጵያውን በታላቁ የህዳሴ ግድብ የተጠራውን ስብሰባ በመቃወም ኒው ዮርክ በሚገኘው የተመድ መስሪያ ቤት ሰልፍ አድርገዋል።
- የትላንት ለሊቱን ስብሰባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የመንግስት ሆነ የግል ሚዲያዎች በንቃት ተከታትለው በፍጥነት የተነሱ ያሳቦችን ለህዝብ ሲያደርሱ ነበር።
- ስብሰባው በቀጥታ በUN ቻናል እንደሚሰራጭ የሰሙ ኢትዮጵያውያን ሙሉ በሙሉ የአስተያየት መስጫውን ተቆጣጥረውት ነበር። አስተያየት መስጫው በኢትዮጵያ ባንዲራ፣ ግንድቡ የእኔ ነው፣ የግድቡን ጉዳይ ወደፀጥታው ም/ቤት ይዞ መሄድ አያስፈልግም በሚሉ መልዕክቶች ተጥለቅልቆ ነበር።
- በርካታ ሀገራት አሜሪካ፣ ቻይና፣ ሩስያ፣ ኬንያ፣ ሜክሲኮ፣ አይርላንድ፣ ህንድ እንዲሁም ሌሎች ሀገራት የድግቡ ድርድር በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስር እንዲካሄድ ሃሳብ አቅርበዋል።
- የግብፅ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ንግግር አድርገዋል ፤ በንግግራቸው ያነሷቸው ያሳቦች እንደሁል ጊዜው ከእውነታ የራቁ እና ሀገራችንን ተወቃሽ ለማድረግ የሞከሩበት ነበር።
- የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ በምክር ቤቱ የኢትዮጵያን አቋም አንፀባርቀዋል፤ እጅግ በሚያስድምም ሁኔታ በግድቡ ዙሪያ ስላለው ሁኔታ እና እውነታ አስረድተዋል።
- ኢትዮጵያውያን ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ባቀረቡት ንግግር ከልባቸው ተደስተው ፣ ኮርተውም ካሰሙት ንግግር በወሰዱት አረፍተነገሮች እና በእሳቸው እና አብረዋቸው በስብሰባው በነበሩ የኢትዮጵያ ተወካዮች ፎቶ ማህበራዊ ሚዲያውን ተቆጣጥረውት አንግተዋል።
@tikvahethiopia
ትላንት ለሊት እንቅልፍ አሸንፏችሁ የUN ፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባን መከታተል ያልቻላችሁ በUN የዩትዩብ ቻናል ላይ ይገኛል ገብታችሁ መመልከት ትችላላችሁ።
ጥቂት ትላንት ለሊቱን ስለነበረው ሁኔታ ...
- ኢትዮጵያውን በታላቁ የህዳሴ ግድብ የተጠራውን ስብሰባ በመቃወም ኒው ዮርክ በሚገኘው የተመድ መስሪያ ቤት ሰልፍ አድርገዋል።
- የትላንት ለሊቱን ስብሰባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የመንግስት ሆነ የግል ሚዲያዎች በንቃት ተከታትለው በፍጥነት የተነሱ ያሳቦችን ለህዝብ ሲያደርሱ ነበር።
- ስብሰባው በቀጥታ በUN ቻናል እንደሚሰራጭ የሰሙ ኢትዮጵያውያን ሙሉ በሙሉ የአስተያየት መስጫውን ተቆጣጥረውት ነበር። አስተያየት መስጫው በኢትዮጵያ ባንዲራ፣ ግንድቡ የእኔ ነው፣ የግድቡን ጉዳይ ወደፀጥታው ም/ቤት ይዞ መሄድ አያስፈልግም በሚሉ መልዕክቶች ተጥለቅልቆ ነበር።
- በርካታ ሀገራት አሜሪካ፣ ቻይና፣ ሩስያ፣ ኬንያ፣ ሜክሲኮ፣ አይርላንድ፣ ህንድ እንዲሁም ሌሎች ሀገራት የድግቡ ድርድር በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስር እንዲካሄድ ሃሳብ አቅርበዋል።
- የግብፅ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ንግግር አድርገዋል ፤ በንግግራቸው ያነሷቸው ያሳቦች እንደሁል ጊዜው ከእውነታ የራቁ እና ሀገራችንን ተወቃሽ ለማድረግ የሞከሩበት ነበር።
- የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ በምክር ቤቱ የኢትዮጵያን አቋም አንፀባርቀዋል፤ እጅግ በሚያስድምም ሁኔታ በግድቡ ዙሪያ ስላለው ሁኔታ እና እውነታ አስረድተዋል።
- ኢትዮጵያውያን ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ባቀረቡት ንግግር ከልባቸው ተደስተው ፣ ኮርተውም ካሰሙት ንግግር በወሰዱት አረፍተነገሮች እና በእሳቸው እና አብረዋቸው በስብሰባው በነበሩ የኢትዮጵያ ተወካዮች ፎቶ ማህበራዊ ሚዲያውን ተቆጣጥረውት አንግተዋል።
@tikvahethiopia