ባህር ዳር⬆️የኢትዮጵያ፣ የኤርትራና የሶማሊያ መሪዎች የአፍሪካ ቀንድን የኢኮኖሚ ትብብር ለማጠናከር ሰላምና #ደህንነትን ለማረጋገጥ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት እንዳስታወቀው በሶስትዮሽ ምክክሩ ሀገራቱ በአለም አቀፍ ጉዳዮች ላይም በተቀናጀና በተጠናከረ መልኩ አብሮ ለመስራትም ተስማምተዋል።
ምንጭ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update ኢንሳ የሀገሪቱንና የሕዝብ #ደህንነትን የሚያረጋግጡ ተግባራት ላይ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሰራ አስታውቋል፡፡
via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia