TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ አንድ ዕቃ ጫኝ አውሮፕላን ዛሬ በሁለት F-16 የኢንዶኔዥያ ጄቶች ተገዶ ማረፉን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ የበረራ ቁጥሩ ETH 3728 የሆነው ቦይንግ Co 777 አውሮፕላን ቦታም በተባለች ደሴት፣ ሐንግ ናዲም አየር ማረፊያ እንዲያርፍ የተገደደው #ያለ_ፍቃድ የኢንዶኔዥያን አየር ክልል ጥሷል ተብሎ ነው፡፡ አውሮፕላኑ ተገዶ ያረፈው ከአዲስ አበባ ወደ ሆንግኮንግ፣ ስዋርሶ ከተማ በመብረር ላይ ሳለ መሆኑን የአውሮፕላን ማረፊያው ሃላፊዎች ተናግረዋል፡፡

Via Wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia