#update አትሌት ፈይሳ ሊሊሳ⬆️
ቀን፡- 11/01/11
ለሁሉም የስፖርት ሚዲያ አካላት፤
ጉዳዩ፡- አትሌት ፈይሣ ለሊሳን ይመለከታል፡፡
ቀደም ሲል አትሌት ፈይሣ ሌሊሳ መስከረም 13/2011 ዓ. ም. ወደ ሃገሩ እንደሚገባና በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ደማቅ የጀግና አቀባበል እንደሚደረግለት የኢፌዲሪ ወ/ስ/ሚ/ር፣ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡
ይሁንና ጉዞው #የተራዘመ በመሆኑ ምክንያት በተባለው ቀን አቀባበል የማይኖር ሲሆን ወደፊት የመመለሻ ቀኑ ሲወሰን የምናስታውቅ መሆናችንን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቀን፡- 11/01/11
ለሁሉም የስፖርት ሚዲያ አካላት፤
ጉዳዩ፡- አትሌት ፈይሣ ለሊሳን ይመለከታል፡፡
ቀደም ሲል አትሌት ፈይሣ ሌሊሳ መስከረም 13/2011 ዓ. ም. ወደ ሃገሩ እንደሚገባና በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ደማቅ የጀግና አቀባበል እንደሚደረግለት የኢፌዲሪ ወ/ስ/ሚ/ር፣ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡
ይሁንና ጉዞው #የተራዘመ በመሆኑ ምክንያት በተባለው ቀን አቀባበል የማይኖር ሲሆን ወደፊት የመመለሻ ቀኑ ሲወሰን የምናስታውቅ መሆናችንን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለድሬዳዋ ነዋሪዎች፦
"የተከበራችሁ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ታህሳስ
7-2011 ዓም ክቡር ጠ/ሚ #አቢይ_አህመድ በተገኙበት ታቅዶ የነበረው የኢንዱስትሪ ፓርክ ምርቃት ላልተወሰነ ጊዜ #የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን!"
©የከተማው ከንቲባ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የተከበራችሁ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ታህሳስ
7-2011 ዓም ክቡር ጠ/ሚ #አቢይ_አህመድ በተገኙበት ታቅዶ የነበረው የኢንዱስትሪ ፓርክ ምርቃት ላልተወሰነ ጊዜ #የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን!"
©የከተማው ከንቲባ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በድጋሚ...
ለድሬዳዋ ነዋሪዎች፦
"የተከበራችሁ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ታህሳስ
7-2011 ዓም ክቡር ጠ/ሚ #አቢይ_አህመድ በተገኙበት ታቅዶ የነበረው የኢንዱስትሪ ፓርክ ምርቃት ላልተወሰነ ጊዜ #የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን!"
©የከተማው ከንቲባ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለድሬዳዋ ነዋሪዎች፦
"የተከበራችሁ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ታህሳስ
7-2011 ዓም ክቡር ጠ/ሚ #አቢይ_አህመድ በተገኙበት ታቅዶ የነበረው የኢንዱስትሪ ፓርክ ምርቃት ላልተወሰነ ጊዜ #የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን!"
©የከተማው ከንቲባ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለ40/60 የዕጣ ዕድለኞች በሙሉ...
#ቅፅ_9 የመስጠት ስራ ለተወሰኑ ቀናት #የተራዘመ መሆኑ ተገልጿል። የሚጀምርበት ቀን እና ፕሮግራም በማስታወቂያ እንደሚገለፅ ነው የተጠቆመው።
Via Hanu/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ቅፅ_9 የመስጠት ስራ ለተወሰኑ ቀናት #የተራዘመ መሆኑ ተገልጿል። የሚጀምርበት ቀን እና ፕሮግራም በማስታወቂያ እንደሚገለፅ ነው የተጠቆመው።
Via Hanu/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia