ለሀገራችን ለመስራት ምክንያት አንሻም!!
በደብረ ብርሀን ከተማ ቀበሌ 03 በተለምዶ ማዕከል ተብሎ በሚጠራው የከተማው መንገድ ያጋጠመውን የመንገድ ብልሽት በማየት በከተማው የሚገኙ የቅን - ድል ኢትዮጲያ ቤተሰቦች እና ብሩሀን የወጣቶች በጎ ፍቃደኛ ማህበር አባላት ይህን ችግር ለመቅረፍ እና ተሽከርካሪዎች አደጋ እንዳያጋጥማቸው በመጠገን ላይ ይገኛሉ፡፡
በከተማው የምትገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ባለሀብቶች #የማቴሪያል ድጋፍ እንድታረጉላቸው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ለሀገራችን ለመስራት ምክንያት አንሻም!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በደብረ ብርሀን ከተማ ቀበሌ 03 በተለምዶ ማዕከል ተብሎ በሚጠራው የከተማው መንገድ ያጋጠመውን የመንገድ ብልሽት በማየት በከተማው የሚገኙ የቅን - ድል ኢትዮጲያ ቤተሰቦች እና ብሩሀን የወጣቶች በጎ ፍቃደኛ ማህበር አባላት ይህን ችግር ለመቅረፍ እና ተሽከርካሪዎች አደጋ እንዳያጋጥማቸው በመጠገን ላይ ይገኛሉ፡፡
በከተማው የምትገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ባለሀብቶች #የማቴሪያል ድጋፍ እንድታረጉላቸው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ለሀገራችን ለመስራት ምክንያት አንሻም!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia